2 Samuel 14:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ፡ ኣቤሰሎም ንዮኣብ ናብ ንጉስ ኪሰዶ ለኣኸ። ንሱ ግና ናብኡ ክመጽእ ኣይደለየን፤ ካልኣይ ግዜ ምስ ለኣኸ ድማ ኣይመጸን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አቤሴሎምም ወደ ንጉሡ ይልከው ዘንድ ወደ ኢዮአብ ላከ፤ ወደ እርሱም ሊመጣ አልወደደም፤ ሁለተኛም ላከበት፤ ሊመጣ ግን አልወደደም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አቤሴሎምም ወደ ንጉሡ ይልከው ዘንድ ወደ ኢዮአብ ላከ፥ ወደ እርሱም ሊመጣ አልወደደም፤ ሁለተኛም ላከበት፥ ሊመጣ ግን አልወደደም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም አቤሴሎም ወደ ንጉሡ እንዲሄድለት ኢዮአብን አስጠራው፤ ኢዮአብ ግን ወደ እርሱ አልመጣም፤ ለሁለተኛ ጊዜም ላከበት፤ ኢዮአብ ግን አሁንም ሳይመጣ ቀረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ታን ኔና ካትያኮ ኪታና ማላ፥ ታኮ ሃያ” ያጊደ አበሴሎም እዮኣባዉ ኪቴዳ፤ ሽን እዮኣበ ዬናን እጼዳ። ላኤንዋካ ኪቴዳ፤ ሽን እዮኣበ አኮ ዬናን እጼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Taani neena kaatiyaakko kiittana mala, taakko haaya» yaagiide Abeseeloomi Iyoo'aabaw kiitteedda; shin Iyoo'aabe yeennan is's'eedda. Laa"entsuwaakka kiitteedda; shin Iyoo'aabe aakko yeennan is's'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Iyo7aabey kawozaakko baana mala Abeseloomey xeygisides; Iyo7aabey gidikko izakko yaana koyibeenna; nam7anththoka zaaridi xeygisides; Iyo7aabey yaana koyibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢዮኣቤይ ካዎዛኮ ባና ማላ ኣቤሴሎሜይ ጼይጊሲዴስ፤ ኢዮኣቤይ ጊዲኮ ኢዛኮ ያና ኮዪቤና፤ ናምኣንካ ዛሪዲ ጼይጊሲዴስ፤ ኢዮኣቤይ ያና ኮዪቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አበሰሎመይ፥ “ታኒ ነና ካዋኮ ኪታናዉ ኮይያ ግሾ ታኮ ሃያ” ያግድ እዮኣባኮ ኪትስ፤ ሽን እዮኣብ ዮና እፅስ። ናምአን ኪትስ፤ ሽን እዮኣብ ሀእካ ዮና እፅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abeseloomey, “Taani nena kawako kiittanaw koyiya gisho taako haaya” yaagidi Iyo7aabako kiittis; shin Iyo7aabi yoonna ixis. Nam7antho kiittis; shin Iyo7aabi ha77ika yoonna ixis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም አቤሴሎም ወደ ንጉሡ እንዲሄድለት ኢዮአብን አስጠራው፤ ኢዮአብ ግን ወደ እርሱ መምጣት አልፈለገም፤ ለሁለተኛ ጊዜም ላከበት፤ ኢዮአብ አሁንም መምጣት አልፈለገም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያን በኋላ ወደ ንጉሡ ቀርቦ እንዲጠይቅለት ኢዮአብን አስጠራ፤ ኢዮአብ ግን መምጣት አልፈቀደም፤ አቤሴሎም እንደገና ኢዮአብ እንዲመጣለት መልእክት ላከ፤ ኢዮአብ ግን አሁንም ሳይመጣ ቀረ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቤሴሎም ናብ ንጉስ ክሰዶ ደልዩ ንኢዮኣብ ለኣኸሉ። ኢዮኣብ ግና ናብኡ ምምፃእ ፍቓደኛ ኣይኮነን። መሊሱ ኸዓ ኻልኣይ ጊዜ ለኣኸሉ፤ ንሱ ግና መሊሱ ኣበየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቤሰሎም ድማ ናብ ንጉስ ኪሰዶ ደልዩ ንዮኣብ ለአኸሉ። ንሱ ግና ናብኡ ኺመጽእ ኣይፈተወን። መሊሱ ድማ ካልኣይ ሳዕ ለአኸሉ፡ ንሱ ግና ኪመጽእ ኣይፈተወን። |