2 Samuel 14:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ፡ ኣቤሰሎም ንዮኣብ ናብ ንጉስ ኪሰዶ ለኣኸ። ንሱ ግና ናብኡ ክመጽእ ኣይደለየን፤ ካልኣይ ግዜ ምስ ለኣኸ ድማ ኣይመጸን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አቤ​ሴ​ሎ​ምም ወደ ንጉሡ ይል​ከው ዘንድ ወደ ኢዮ​አብ ላከ፤ ወደ እር​ሱም ሊመጣ አል​ወ​ደ​ደም፤ ሁለ​ተ​ኛም ላከ​በት፤ ሊመጣ ግን አል​ወ​ደ​ደም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቤሴሎምም ወደ ንጉሡ ይልከው ዘንድ ወደ ኢዮአብ ላከ፥ ወደ እርሱም ሊመጣ አልወደደም፤ ሁለተኛም ላከበት፥ ሊመጣ ግን አልወደደም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም አቤሴሎም ወደ ንጉሡ እንዲሄድለት ኢዮአብን አስጠራው፤ ኢዮአብ ግን ወደ እርሱ አልመጣም፤ ለሁለተኛ ጊዜም ላከበት፤ ኢዮአብ ግን አሁንም ሳይመጣ ቀረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ታን ኔና ካትያኮ ኪታና ማላ፥ ታኮ ሃያ” ያጊደ አበሴሎም እዮኣባዉ ኪቴዳ፤ ሽን እዮኣበ ዬናን እጼዳ። ላኤንዋካ ኪቴዳ፤ ሽን እዮኣበ አኮ ዬናን እጼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Taani neena kaatiyaakko kiittana mala, taakko haaya» yaagiide Abeseeloomi Iyoo'aabaw kiitteedda; shin Iyoo'aabe yeennan is's'eedda. Laa"entsuwaakka kiitteedda; shin Iyoo'aabe aakko yeennan is's'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Iyo7aabey kawozaakko baana mala Abeseloomey xeygisides; Iyo7aabey gidikko izakko yaana koyibeenna; nam7anththoka zaaridi xeygisides; Iyo7aabey yaana koyibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኢዮኣቤይ ካዎዛኮ ባና ማላ ኣቤሴሎሜይ ጼይጊሲዴስ፤ ኢዮኣቤይ ጊዲኮ ኢዛኮ ያና ኮዪቤና፤ ናምኣንካ ዛሪዲ ጼይጊሲዴስ፤ ኢዮኣቤይ ያና ኮዪቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አበሰሎመይ፥ “ታኒ ነና ካዋኮ ኪታናዉ ኮይያ ግሾ ታኮ ሃያ” ያግድ እዮኣባኮ ኪትስ፤ ሽን እዮኣብ ዮና እፅስ። ናምአን ኪትስ፤ ሽን እዮኣብ ሀእካ ዮና እፅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abeseloomey, “Taani nena kawako kiittanaw koyiya gisho taako haaya” yaagidi Iyo7aabako kiittis; shin Iyo7aabi yoonna ixis. Nam7antho kiittis; shin Iyo7aabi ha77ika yoonna ixis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም አቤሴሎም ወደ ንጉሡ እንዲሄድለት ኢዮአብን አስጠራው፤ ኢዮአብ ግን ወደ እርሱ መምጣት አልፈለገም፤ ለሁለተኛ ጊዜም ላከበት፤ ኢዮአብ አሁንም መምጣት አልፈለገም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያን በኋላ ወደ ንጉሡ ቀርቦ እንዲጠይቅለት ኢዮአብን አስጠራ፤ ኢዮአብ ግን መምጣት አልፈቀደም፤ አቤሴሎም እንደገና ኢዮአብ እንዲመጣለት መልእክት ላከ፤ ኢዮአብ ግን አሁንም ሳይመጣ ቀረ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቤሴሎም ናብ ንጉስ ክሰዶ ደልዩ ንኢዮኣብ ለኣኸሉ። ኢዮኣብ ግና ናብኡ ምምፃእ ፍቓደኛ ኣይኮነን። መሊሱ ኸዓ ኻልኣይ ጊዜ ለኣኸሉ፤ ንሱ ግና መሊሱ ኣበየ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቤሰሎም ድማ ናብ ንጉስ ኪሰዶ ደልዩ ንዮኣብ ለአኸሉ። ንሱ ግና ናብኡ ኺመጽእ ኣይፈተወን። መሊሱ ድማ ካልኣይ ሳዕ ለአኸሉ፡ ንሱ ግና ኪመጽእ ኣይፈተወን።