2 Samuel 14:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ኣቤሴሎም ድማ ታማር እትበሃል ሰለስተ ኣወዳትን ሓንቲ ጓልን ተወልደሉ። ጽቡቕ ደረጃ ዝነበራ ሰበይቲ እያ ነይራ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለአ​ቤ​ሴ​ሎ​ምም ሦስት ወን​ዶች ልጆ​ችና አን​ዲት ሴት ልጅ ተወ​ለ​ዱ​ለት። የሴ​ቲቱ ልጅም ስም ትዕ​ማር ይባ​ላል። ያች​ውም ሴት መልከ መል​ካም ነበ​ረች፤ እር​ሷም የሰ​ሎ​ሞን ልጅ የሮ​ብ​አም ሚስት ሆና አቢ​ያን ወለ​ደ​ች​ለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለአቤሴሎምም ሦስት ወንዶች ልጆችና አንዲት ሴት ልጅ ተወለዱለት፤ የሴቲቱም ልጅ ስም ትዕማር ነበረ፥ እርስዋም የተዋበች ሴት ነበረች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አቤሴሎም ሦስት ወንዶች ልጆችና ትዕማር የተባለች አንዲት ሴት ልጅ ተወለዱለት፤ ሴት ልጁም በጣም ውብ ነበረች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አበሰሎማዉ ሄዙ አቱማ ናናይነ እት ማጫ ናታ የለቴድኖ፤ ማጫ ናት ሱንይ ታማሮ፤ ሄ ናታ ማላ ሎኦ ማጫ አሳ ግዳዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abeseloomaw heezzu attuma naanaynne itti mac'c'a naatta yeletteeddino; mac'c'a naatti suntsay Taamaaro; he naatta malaa lo"o mac'c'a asaa gidaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abeseloomes Ti7imaaro geetettiza issi macca naynne heedzdzu attuma nayti yelettida. Macca naya keeha mala lo7o.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣቤሴሎሜስ ቲኢማሮ ጌቴቲዛ ኢሲ ማጫ ናይኔ ሄ ኣቱማ ናይቲ ዬሌቲዳ። ማጫ ናያ ኬሃ ማላ ሎኦ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አበሰሎመስ ሄ አደ ናእነ እስ ማጫ ናእ የለትዶሶና፤ ማጫ ናኤ ሱንይ ትማሮ፤ እያ ማላ ሎኦ ናአ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abeseloomes heedzu adde na7inne issi macca na7i yeletidosona; macca na7e sunthay Timaaro; iya mala lo77o na7a.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አቤሴሎም ሦስት ወንዶች ልጆችና ትዕማር የተባለች አንዲት ሴት ልጅ ተወለዱለት፤ ሴት ልጁም በጣም ውብ ነበረች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አቤሴሎም ሦስት ወንዶች ልጆችና አንዲት ሴት ልጅ ነበሩት፤ የሴት ልጁም ስም ትዕማር ሲሆን እርስዋም እጅግ ውብ ነበረች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንኣቤሴሎም ሰለስተ ኣወዳትን ትእማር ዝስማ ሓንቲ ጓልን ተወለዱሉ። ትእማር ትርኢታ የመና ፅብቕቲ ሰበይቲ ነበረት።
Amharic Tigrinya 2011 ንኣቤሰሎም ድማ ሰለስተ ወድን ታማር ዝስማ ሓንቲ ጓልን ተወልዱሉ፡ ንሳ ትርኢታ ውቅብቲ ሰበይቲ ነበረት።