2 Samuel 14:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ርእሱ ምስ መርመረ፡ ኣብ መወዳእታ ዓመት እዩ ዚምርምሮ ነይሩ እሞ። እቲ ጸጕሪ ኣብ ልዕሊኡ ስለ ዝኸበደ፡ ስለዚ ለክዖ--ንጸጕሪ ርእሱ ከም ክብደት ንጉስ ብኽልተ ሚእቲ ሲቃል መዘኖ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ቀድሞ በመ​ጀ​መ​ሪያ ዘመን ጠጕሩ ይከ​ብ​ደው ነበ​ርና በዓ​መት አንድ ጊዜ ይቈ​ረ​ጠው ነበር፤ ሲቈ​ረ​ጥም የራሱ ጠጕር በን​ጉሥ ሚዛን ሁለት መቶ ሰቅል ያህል ይመ​ዝን ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጠጕሩም ይከብደው ነበርና በዓመት አንድ ጊዜ ይቈርጠው ነበር፤ ሲቈረጥም የራሱ ጠጕር በንጉሥ ሚዛን ሁለት መቶ ሰቅል ያህል ይመዘን ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የራስ ጠጉሩ ሲከብደው በዓመት አንድ ጊዜ ይቆርጠው ነበር፤ የተቆረጠውን በሚመዝነው ጊዜ ክብደቱ በቤተ መንግሥት ሚዛን ሁለት መቶ ሰቅል ይሆን ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ባረና ዴጽያ ዎደ ባረ ሁጲያ ብናና ቃንጽሴ፤ ባረ ሁጲያ ብናና ቃንጽስያ ዎደ ኡባን ሚዛንያን ዎደ ማዛኔ፤ ካትያ ሚዛና ልክያን ላኡ ክሎነ ሄዙ ጼቱ ግራምያ ዴጼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I barena dees'iyaa wode bare huup'iyaa binnaanaa k'ans's'issee; bare huup'iyaa binnaanaa k'ans's'issiyaa wode ubbaan miizaaniyaan wotsiide mazzanee; kaatiyaa miizaanaa likkiyaan laa"u kilonne heezzu s'eetu giraamiyaa dees'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hu7e iskey iza deexxishin layththan issito cakisees; cakettida binanazi kawo keeththa meezaanen woththishin 200 saqile deexxees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሁኤ ኢስኬይ ኢዛ ዴጺሺን ላይን ኢሲቶ ጫኪሴስ፤ ጫኬቲዳ ቢናናዚ ካዎ ኬ ሜዛኔን ዎሺን 200 ሳቂሌ ዴጼስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ባና ዴፅያ ዎደ ባ ሁጵያ ቃንፅሴስ። ባ ሁጵያ ቃንፅስያ ዎደ ኡባን ምዛነን ማዛኔስ፤ እያ ብናናይ ካዎ ምዛነ ልከን ናምኡ ክሎ ግራመፐ አስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I bana deexiya wode ba huuphiya qanxisees. Ba huuphiya qanxisiya wode ubban mizaanen mazzanees; iya binaanay kawo mizaane liken nam7u kilo giraamepe aadhees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የራስ ጠጕሩ ሲከብደው በዓመት አንድ ጊዜ ይቈርጠው ነበር፤ የተቈረጠውን በሚመዝነው ጊዜ ክብደቱ በቤተ መንግሥቱ ሚዛን ሁለት መቶ ሰቅል ይሆን ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የራሱ ጠጒር እጅግ ብዙ ነበር፤ ስለሚረዝምበትና ስለሚከብደው በዓመት አንድ ጊዜ ይቈርጠው ነበር፤ የጠጒሩም ክብደት በቤተ መንግሥት ሚዛን ሲለካ ከሁለት ኪሎ በላይ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ፀጕሪ ርእሱ ይኸብዶ ስለ ዝነበረ በብዓመቱ ይቘርፆ ነበረ። ምስ ቘረፆ ድማ ብሚዛን ንጉስ ክልተ ኺሎ ግራም ይምዘን ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ጸጒሪ ርእሱ ድማ ይኸብዶ ነበረ እሞ፡ ቈረጾ። ኣብ ዐዓመት ከኣ እዩ ዚቘርጾ ዝነበረ፡ ምስ ቈረጾ ድማ ነቲ ጸጒሪ ርእሱ መዘኖ፡ ብሚዛን ንጉስ ከኣ ክልተ ሚእቲ ሲቃል ኰነ።