2 Samuel 14:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ብዘሎ እስራኤል ግና ከም ኣቤሴሎም ብጽባቐኡ ዚምስገን ሰብ ኣይነበረን። ካብ ጫፍ እግሩ ክሳብ ርእሲ ርእሱ ዝጎደሎ ኣይነበረን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ስ​ራ​ኤል ሁሉ ዘንድ እንደ አቤ​ሴ​ሎም በው​በቱ ያማረ ሰው አል​ነ​በ​ረም፤ ከእ​ግሩ እስከ ራሱ ድረስ ነውር አል​ነ​በ​ረ​በ​ትም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእስራኤልም ሁሉ ዘንድ እንደ አቤሴሎም በውበቱ የተመሰገነ ሰው አልነበረም፤ ከእግሩ እስከ ራሱ ድረስ ነውር አልነበረበትም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የአቤሴሎምን ያኽል በመልከ መልካምነቱ የታወቀ ሰው በመላው እስራኤል ከቶ አልነበረም፤ ከራስ ጠጉሩ እስከ እግር ጥፍሩ ምንም እንከን የሌለበት ሰው ነበር፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ ኡባ ግዶን ማላ ሎኡነ አበሴሎማዳን ሳበቴዳ እት አሳይነ ባዋ። አ ሁጲያፐ ቢደ ገድያ ጹጉንይ ጋካናዉካ አን ካያባይ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa ubbaa giddon malaa lo"uunne Abeseeloomadan sabetteedda itti asaynne baawa. Aa huup'iyaappe biide gediyaa s'uguntsay gakkanawukka an kad'iyaabay baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abeseloome mala, mala lo7oy kumeththa Isra7eele asaa garsankka deenna; izas hu7e binanappe biidi toho xugunth gakkanaas borey deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣቤሴሎሜ ማላ፥ ማላ ሎኦይ ኩሜ ኢስራኤሌ ኣሳ ጋርሳንካ ዴና፤ ኢዛስ ሁኤ ቢናናፔ ቢዲ ቶሆ ጹጉን ጋካናስ ቦሬይ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ ግዶን ማላ ሎኦተን አበሰሎመ መላ ሳበትዳ አስ ባዋ። ሁጰፐ ቶሆ ጋካናዉ እያን ቦርያባይ ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele giddon mala lo77otethan Abeseloome mela sabetida asi baawa. Huuphepe toho gakanaw iyan boriyabay baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) መቼም በመልኩ ማማር አቤሴሎምን የሚያህል አንድም ሰው በመላው እስራኤል አልነበረም፤ ከራስ ጠጕሩ እስከ እግር ጥፍሩ የሚወጣለት እንከን አልነበረም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የአቤሴሎምን ያኽል በመልከ መልካምነቱ የታወቀ ሰው በእስራኤል ምድር ከቶ አልነበረም፤ አቤሴሎም ከራስ ጠጒሩ እስከ እግር ጥፍሩ ምንም እንከን የሌለበት ሰው ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ኵላ እስራኤል ከም ኣቤሴሎም ገይሩ ብቑመናኡ የመና ዝተንኣደ ሰብ ኣይነበረን፤ ካብ ፅፍሪ እግሩ ኽሳዕ ፀጕሪ ርእሱ ዝወዳደሮ ኣይነበረን።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ብዘሎ እስራኤል ድማ ከም ኣቤሰሎም ገይሩ ውቃቤኡ ኣዝዩ እናተናእደ ሰብ ኣይነበረን፡ ካብ ከብዲ እግሩ ኽሳዕ መንበስበስታ ርእሱ ገለ እንታ ኣይነበሮን።