2 Samuel 14:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ብዘሎ እስራኤል ግና ከም ኣቤሴሎም ብጽባቐኡ ዚምስገን ሰብ ኣይነበረን። ካብ ጫፍ እግሩ ክሳብ ርእሲ ርእሱ ዝጎደሎ ኣይነበረን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእስራኤል ሁሉ ዘንድ እንደ አቤሴሎም በውበቱ ያማረ ሰው አልነበረም፤ ከእግሩ እስከ ራሱ ድረስ ነውር አልነበረበትም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእስራኤልም ሁሉ ዘንድ እንደ አቤሴሎም በውበቱ የተመሰገነ ሰው አልነበረም፤ ከእግሩ እስከ ራሱ ድረስ ነውር አልነበረበትም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአቤሴሎምን ያኽል በመልከ መልካምነቱ የታወቀ ሰው በመላው እስራኤል ከቶ አልነበረም፤ ከራስ ጠጉሩ እስከ እግር ጥፍሩ ምንም እንከን የሌለበት ሰው ነበር፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ ኡባ ግዶን ማላ ሎኡነ አበሴሎማዳን ሳበቴዳ እት አሳይነ ባዋ። አ ሁጲያፐ ቢደ ገድያ ጹጉንይ ጋካናዉካ አን ካያባይ ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa ubbaa giddon malaa lo"uunne Abeseeloomadan sabetteedda itti asaynne baawa. Aa huup'iyaappe biide gediyaa s'uguntsay gakkanawukka an kad'iyaabay baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abeseloome mala, mala lo7oy kumeththa Isra7eele asaa garsankka deenna; izas hu7e binanappe biidi toho xugunth gakkanaas borey deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣቤሴሎሜ ማላ፥ ማላ ሎኦይ ኩሜ ኢስራኤሌ ኣሳ ጋርሳንካ ዴና፤ ኢዛስ ሁኤ ቢናናፔ ቢዲ ቶሆ ጹጉን ጋካናስ ቦሬይ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ግዶን ማላ ሎኦተን አበሰሎመ መላ ሳበትዳ አስ ባዋ። ሁጰፐ ቶሆ ጋካናዉ እያን ቦርያባይ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele giddon mala lo77otethan Abeseloome mela sabetida asi baawa. Huuphepe toho gakanaw iyan boriyabay baawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መቼም በመልኩ ማማር አቤሴሎምን የሚያህል አንድም ሰው በመላው እስራኤል አልነበረም፤ ከራስ ጠጕሩ እስከ እግር ጥፍሩ የሚወጣለት እንከን አልነበረም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የአቤሴሎምን ያኽል በመልከ መልካምነቱ የታወቀ ሰው በእስራኤል ምድር ከቶ አልነበረም፤ አቤሴሎም ከራስ ጠጒሩ እስከ እግር ጥፍሩ ምንም እንከን የሌለበት ሰው ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ኵላ እስራኤል ከም ኣቤሴሎም ገይሩ ብቑመናኡ የመና ዝተንኣደ ሰብ ኣይነበረን፤ ካብ ፅፍሪ እግሩ ኽሳዕ ፀጕሪ ርእሱ ዝወዳደሮ ኣይነበረን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ብዘሎ እስራኤል ድማ ከም ኣቤሰሎም ገይሩ ውቃቤኡ ኣዝዩ እናተናእደ ሰብ ኣይነበረን፡ ካብ ከብዲ እግሩ ኽሳዕ መንበስበስታ ርእሱ ገለ እንታ ኣይነበሮን። |