2 Samuel 14:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ባርያኻ ዮኣብ ነዚ ዓይነት ኣዘራርባ እዚ ምእንቲ ኺመስል፡ ከምዚ ገበረ። ጐይታይ ድማ ከም ጥበብ መልኣኽ ኣምላኽ፡ ኣብ ምድሪ ዘሎ ዅሉ ኺፈልጥ ለባም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህን ነገር እናገር ዘንድ እንድመጣ ይህን ምክር ያደረገ አገልጋይህ ኢዮአብ ነው። ጌታዬ ግን በዚህ ዓለም የሚደረገውን ሁሉ ታውቅ ዘንድ እንደ መልአከ እግዚአብሔር ጥበብ ጥበበኛ ነህ፤” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ባሪያህ ኢዮአብ የዚህ ነገር መልክ እንዲለወጥ አደረገ፤ ነገር ግን የእግዚአብሔር መልአክ ጠቢብ እንደ ሆነ፥ አንተም ጌታዬ በምድር ላይ ያለውን ነገር ሁሉ ታውቅ ዘንድ ጠቢብ ነህ አለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አገልጋይህ ኢዮአብ ይህን ያደረገውም የነገሩን መልክ ለመለወጥ ሲል ነው፤ ነገር ግን ጌታዬ ያለው ጥበብ የእግዚአብሔርን መልአክ ጥበብ ስለሚመስል፥ በምድሪቱ ላይ የሚሆነውን ነገር ሁሉ ያውቃል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀእ ደእያ ሀኖታ ላማናዉ ነ ቆማይ እዮኣበ ሀዋ ኦዳ። ጾሳ ኪታንቻዉ ደእያ አዳ ኤራ ማላይ ታ ጎዳዉ ደኤ፤ ቢታን ሀንያዋ ኡባባ እ ኤሬዳ” ያጋዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha"i de'iyaa hanotaa laammanaw ne k'oomay Iyoo'aabe hawaa ootseedda. S'oossaa kiitanchchaw de'iyaa aad'd'eeda eraa malay ta godaw de'ee; biittan haniyaawaa ubbabaa I ereedda» yaagaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne oosanchcha Iyo7aabey hayssa ooththiday diza hanotaa laammana koyida gishshassa; gido attiin ta godaas Xoossa kiitanchchatas diza aadho erateththi diza gishshas biittay bolla haniza miish ubbaa izi erees» gadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ኦሳንቻ ኢዮኣቤይ ሃይሳ ኦዳይ ዲዛ ሃኖታ ላማና ኮዪዳ ጊሻሳ፤ ጊዶ ኣቲን ታ ጎዳስ ጾሳ ኪታንቻታስ ዲዛ ኣ ኤራቴ ዲዛ ጊሻስ ቢታይ ቦላ ሃኒዛ ሚሽ ኡባ ኢዚ ኤሬስ» ጋዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ አይለይ እዮኣብ ሀይሳ ኦዳይ ሀእ ደእያ ሀኖታ ላማናሳ። ካዋዉ፥ ነ ፆሳ ኪታንቾ መላ ጭንጫ ግድያ ግሾ ቢታን ሀንያባ ኡባ ኤራሳ” ያጋሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne aylley Iyo7aabi haysa oothiday ha77i de7iya hanota laammanaasa. Kawaw, new Xoossa kiitancho mela cinca gidiya gisho biittan haniyaba ubbaa eraasa” yaagasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አገልጋይህ ኢዮአብ ይህን ያደረገውም ያለውን ሁኔታ ለመለወጥ ሲል ነው፤ ነገር ግን ጌታዬ የእግዚአብሔርን መልአክ ጥበብ የመሰለ ጥበብ ስላለው፣ በምድሪቱ ላይ የሚሆነውን ነገር ሁሉ ያውቃል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱም ይህን ያደረገው ነገሮችን ሁሉ ለማስተካከል በማሰብ ነው፤ ንጉሥ ሆይ! አንተ ግን እንደ እግዚአብሔር መልአክ ጥበበኛ ነህ፤ የሚሆነውንም ነገር ሁሉ ታውቃለህ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣገልጋሊኻ ኢዮኣብ እቲ ነገር ምእንቲ ኽቃናዕ እዙይ ገበረ። ጐይታይ ከዓ ነቲ ኣብ ምድሪ ዝግበር ኵሉ ንምፍላጥ ከም ጥበብ መልኣኽ እግዚኣብሄር ጥበበኛ ኢኻ” ኢላ መለሰትሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ገጽ እዚ ነገር እዚ ምእንቲ ኺልወጥ ጊልያኻ ዮኣብ እዚ ነገር እዚ ገበረ። ጐይታይ ከኣ ነቲ ኣብ ምድሪ ዚግበር ዘበለ ንምፍላጥ ከም ጥበብ መልኣኽ ኣምላኽ ጥበበኛ እዩ። |