2 Samuel 14:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮኣብ ድማ ናብ ተቆዓ ልኢኹ፡ ካብኡ ሓንቲ ለባም ሰበይቲ ኣምጺኡ፡ ክዳን ሓዘን ሃባ፡ ሕጂ ድማ ክዳን ሓዘን ተኸዲንኪ፡ ከምታ ንነዊሕ እዋን ንምዉት እትሓዝን ሰበይቲ ኩን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዮአብም ወደ ቴቁሔ ልኮ ከዚያ ብልሃተኛ ሴት አስመጣና፥ “አልቅሺ፤ የኀዘንም ልብስ ልበሺ፤ ዘይትም አትቀቢ፤ ስለ ሞተ ሰውም ብዙ ዘመን እንደምታለቅስ ሴት ሁኚ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዮአብም ወደ ቴቁሔ ልኮ ከዚያ ብልሃተኛ ሴት አስመጣና። አልቅሺ፥ የኀዘንም ልብስ ልበሺ፥ ዘይትም አትቀቢ፥ ስለ ሞተ ሰውም ብዙ ዘመን እንደምታለቅሺ ሁኚ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም ኢዮአብ ወደ ተቆዓ ሰው ልኮ አንዲት ብልኅ የሆነች ሴት አስመጣ፤ እንዲህም አላት፤ “ኀዘንተኛ በመምሰል የኀዘን ልብስ ልበሺ፤ ዘይት አትቀቢ፤ ለሞተ ሰው ብዙ ጊዜ እንዳዘነች ሴት ትሆኛለሽ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ዮኣበ ታቆአ ካታማ ኪቲደ፥ ያፐ እት ኤራንቻ ምሽራቶ አህሲደ እዞ፥ “ኔን ካዮትያ አሳዳን ሀና፤ ካዩዋ ማዩዋ ማያ፤ ሽጭስያዋ ኦከቶፓ፤ ዳሮ ዎደፐ ዶሚደ፥ ሀይቄዳ አሳዉ ካዮትያ ማጫ አሳዳን ሀና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Yoo'aabe Tak'o"a katamaa kiittiide, yaappe itti eranchcha mishiratto ahisiide izo, «Neeni kayyottiyaa asaadan hana; kayyuwaa mayuwaa mayya; shic'issiyaawaa okettoppa; daro wodeppe doommiide, hayk'k'eedda asaw kayyottiyaa mac'c'a asaadan hana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Iyo7aabey issi as Tequhe kiittidi issi wozinama maccas ehisides; izo, «Neni kayottiza as misatanaas kayo may7o may7a; qibaate tiyettofa; hayqqida asas daro wode kayottashe diza maccas misata beetta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢዮኣቤይ ኢሲ ኣስ ቴቁሄ ኪቲዲ ኢሲ ዎዚናማ ማጫስ ኤሂሲዴስ፤ ኢዞ፥ «ኔኒ ካዮቲዛ ኣስ ሚሳታናስ ካዮ ማይኦ ማይኣ፤ ቂባቴ ቲዬቶፋ፤ ሃይቂዳ ኣሳስ ዳሮ ዎዴ ካዮታሼ ዲዛ ማጫስ ሚሳታ ቤታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ እዮኣብ ተቁሄ ካታማ ኪትድ፥ እስ ጭንጫ ማጫስ ኤህስስ። ኢኮ፥ “ኔኒ ካዮትያ አሳዳ ሀና፤ ካዮ ማኦ ማአ፤ ቅባተ ትየቶፋ፤ ዳሮ ዎደፐ ዶምድ፥ ሀይቅዳ አሳስ ካዮትያ ማጫሳዳ ሀና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Iyo7aabi Tequhe katamaa kiittidi, issi cinca maccas ehisis. Iiko, “Neeni kayotiya asada hana; kayo ma7o ma7a; qibaate tiyettofa; daro wodepe doomidi, hayqida asas kayotiya maccasada hana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህም ኢዮአብ ወደ ቴቁሔ፤ ሰው ልኮ አንዲት ብልኅ የሆነች ሴት አስመጣ፤ እንዲህም አላት፤ “ሐዘንተኛ በመምሰል የሐዘን ልብስ ልበሺ፤ ዘይት አትቀቢ፤ ለሞተ ሰው ብዙ ጊዜ እንዳዘነች ሴት መስለሽም ታዪ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም በተቆዓ የምትኖረውን አንዲት ብልኅ ሴት አስጠራ፤ እርስዋም በደረሰች ጊዜ “ሐዘንተኛ ለመምሰል ሞክሪ፤ የሐዘን ልብስሽን ልበሺ፤ ቅቤም አትቀቢ፤ ለብዙ ጊዜ በሐዘን ላይ የቈየሽ ሴት ለመምሰል ተዘጋጂ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮኣብ ድማ ናብ ቴቁሔ ልኢኹ ኻብኣ ብልሂ ሰበይቲ ወሰደ እሞ “በይዛኺ ኸም ዝሓዘንኪ ኹኒ፤ ክዳን ሓዘንውን ተኸደኒ፤ ዘይቲ ድማ ኣይትለኸዪ፤ ብዝሞተ ሰብ ነዊሕ ዘመን ከም ዝሓዘነት ሰበይቲውን ኩኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮኣብ ከኣ ናብ ተቆዓ ልኢኹ ኻብኣ ብልሂ ሰበይቲ ወሰደ እሞ፡ በጃኺ፡ ሕዘኒ፡ ክዳን ሓዘንውን ተኸደኒ፡ በጃኺ፡ ዘይቲ ድማ ኣይትለኸዪ፡ ብምዉት ነዊሕ ዘበን ከም ዝሐዘነት ሰበይቲ ደኣ ኹኒ። |