2 Samuel 14:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንጉስ፡ ኣብዚ ዅሉ ምሳኻትኩምዶ ኣይኰነትን፧ እታ ሰበይቲ ድማ ከምዚ ኢላ መለሰት፥ ነፍስኻ ብህይወት ክሳብ ዝሃለወት ጎይታይ ንጉስ ካብ ኩሉ እቲ ጎይታይ ንጉስ ዝተዛረቦ ንየማንን ንጸጋምን ክምለስ ዝኽእል የለን፤ ባርያኻ ዮኣብ ኣዚዙኒ እዩ እሞ፡ እዚ ዅሉ ኣብ ኣፍ ባርያኻ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም፥ “በዚህ ሁሉ ነገር የኢዮአብ እጅ ከአንቺ ጋር አለን?” አላት። ሴቲቱም ንጉሡን አለችው፥ “ጌታዬ ንጉሥ ሆይ፥ በሕያው ነፍስህ እምላለሁ! ጌታዬ ንጉሥ ከተናገረው ነገር ሁሉ ወደ ቀኝም ወደ ግራም ሊል የሚችል የለም፤ አገልጋይህ ኢዮአብ አዝዞኛል፤ ይህንም ቃል ሁሉ በአገልጋይህ አፍ አደረገው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም። በዚህ ሁሉ የኢዮአብ እጅ ከአንቺ ጋር ነውን? አላት። ሴቲቱም መልሳ። ጌታዬ ንጉሥ ሆይ፥ በሕያው ነፍስህ እምላለሁ! ጌታዬ ንጉሥ ከተናገረው ነገር ሁሉ ወደ ቀኝም ወደ ግራም ሊል የሚችል የለም፤ ባሪያህ ኢዮአብ አዝዞኛል፥ ይህንም ቃል ሁሉ በባሪያህ አፍ አደረገው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡም፥ “በዚህ ሁሉ የኢዮአብ እጅ የለበትምን?” ሲል ጠየቃት። ሴቲቱም መልሳ እንዲህ አለች፤ “ንጉሥ ጌታዬ ሆይ በሕያው ነፍስህ እምላለሁ፤ ንጉሥ ጌታዬ ከተናገረው ሁሉ ወደ ቀኝም ወደ ግራም የሚል ማንም የለም። ይህን እንድናገር ያዘዘኝና ይህም ሁሉ ቃል በእኔ በአገልጋይህ አፍ ያደረገው አገልጋይህ ኢዮአብ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ምሽራቶ፥ “ሄዋን ኡባን እዮኣባ ኩሺ ኔናና ደኢ?” ያጊደ ኦቼዳ። ምሽራታ፥ “ታ ጎዳዉ ካትያዉ፥ ነ ሸምፑ ኤሮ! ኔን ታ ጎዳይ ካቲ ሃሳዬዳ ኡባባፐ ኡሸቻ ዎይ ሀድርሳ ጋናዉ ዳንዳይያ እት አስካ ባዋ። ኤ፤ ሀዋ ታና አዛዜዳዌ፥ ታ ዶናን፥ ነ ቆማት ዶናን ሀዋ ዎዳዌ ነ ቆማ እዮኣባ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii mishiratto, «Hewan ubbaan Iyoo'aaba kushii neenana de'ii?» yaagiide oochcheedda. Mishirata, «Ta godaw kaatiyaw, ne shemppu ero! Neeni ta goday kaatii haasayeedda ubbabaappe ushechcha woy haddirssa gaanaw danddayiyaa itti asikka baawa. Ee; hawaa taana azazeeddawe, ta doonaan, ne k'oomati doonaan hawaa wotseeddawe ne k'oomaa Iyoo'aaba. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawozikka zaaridi izo, «Ha ubbaan Iyo7aabe kushey deennee?» gi oychchides. Maccassaya zaarada, «Ta godaa kawozo ne asho; ta godaa kawoy haasayda ubbaafe hadirsinne ushach gizay deenna; ee ta hayssa ubbaa haasayana mala tana azazidaynne ha ubbaa qaalay ne aylley doonan haasayettana mala tana kiittiday ne oosanchcha Iyo7aabe. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎዚካ ዛሪዲ ኢዞ፥ «ሃ ኡባን ኢዮኣቤ ኩሼይ ዴኔ?» ጊ ኦይቺዴስ። ማጫሳያ ዛራዳ፥ «ታ ጎዳ ካዎዞ ኔ ኣሾ፤ ታ ጎዳ ካዎይ ሃሳይዳ ኡባፌ ሃዲርሲኔ ኡሻች ጊዛይ ዴና፤ ኤ ታ ሃይሳ ኡባ ሃሳያና ማላ ታና ኣዛዚዳይኔ ሃ ኡባ ቃላይ ኔ ኣይሌይ ዶናን ሃሳዬታና ማላ ታና ኪቲዳይ ኔ ኦሳንቻ ኢዮኣቤ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ማጫስዉ፥ “ሀይሳ ኡባን እዮኣባ ኩሸይ ኔራ ደኢ?” ያግድ ኦይችስ። ማጫስያ፥ “ታ ጎዳዉ፥ ካዋዉ፥ ነ ሸምፖይ ኤሮ! ኔኒ ታ ጎዳይ፥ ካዎይ፥ ኦድዳ ኡባፈ ኡሻች ዎይኮ ሀድርስ ጋናዉ ዳንዳእያ አስ ባዋ። ኤ፥ ሀይሳ ታና ኪትዳይ፥ ነ አይለ ዶናን ሀይሳ ዎዳይ ነ አይልያ እዮኣባ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy maccasiw, “Haysa ubban Iyo7aaba kushey neera de7ii?” yaagidi oychis. Maccasiya, “Ta godaw, kawaw, ne shempoy ero! Neeni ta goday, kawoy, odida ubbaafe ushachi woyko haddirsi gaanaw danda7iya asi baawa. Ee, haysa tana kiittiday, ne aylle doonan haysa wothiday ne aylliya Iyo7aaba. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሡም፣ “በዚህ ሁሉ የኢዮአብ እጅ የለበትምን?” ሲል ጠየቃት። ሴቲቱም መልሳ እንዲህ አለች፤ “ንጉሥ ጌታዬ ሆይ በሕያው ነፍስህ እምላለሁ፤ ንጉሥ ጌታዬ ከተናገረው ሁሉ ወደ ቀኝም ወደ ግራም የሚል ማንም የለም። አዎን ይህን እንዳደርግ ያዘዘኝና ይህም ሁሉ ቃል በእኔ በአገልጋይህ አንደበት እንዲነገር የላከኝ አገልጋይህ ኢዮአብ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱም “ይህን እንድታደርጊ ያዘዘሽ ኢዮአብ ነውን?” ሲል ጠየቃት። እርስዋም እንዲህ ስትል መልስ ሰጠች፤ “ንጉሥ ሆይ! አንተ ከምትለው ሁሉ ፈጽሞ ሊወጣ የሚችል እንደሌለ በአንተ ስም እምላለሁ፤ በእርግጥም ምን ማድረግና ምን ማለት እንዳለብኝ የመከረኝ የአንተ የጦር አዛዥ የሆነው ኢዮዓብ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንጉስ ድማ “ኣብዝ ዅሉ እትብልዮ ዘለኽስ ኢድ ኢዮኣብዶ ኣለዎ እዩ?” በላ። እታ ሰበይቲ ኸዓ “ጐይታይ ንጉስ፥ ብህያው ነፍስኻ እምሕል ኣለኹ፤ ካብቲ ዅሉ ንስኻ እትዛረቦ ሓደ እኳ ንየማን ኮነ ንፀጋም ዘብል የለን። እወ፥ ኣገልጋሊኻ ኢዮኣብ እዩ ዝነገረኒ። እዝ ዅሉ ዝበልኩኻውን ንሱ ዝኣዘዘኒ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንጉስ ድማ፡ በዚ ዂሉስ ኢድ ዮኣብከ ምሳኺዶ የሎን∶: በለ። እታ ሰበይቲ ኸኣ ከምዚ ኢላ መለሰት ጐይታይ ንጉስ፡ ህይወት ነፍስኻ፡ ጊልያኻ ዮኣብ ንሱ ኣዚዙኒ እዩ፡ እዚ ዂሉ ነገር እዚውን ንሱ ኣብ ኣፍ ገረድካ ኣንቢርዎ እዩ እሞ፡ ካብቲ ጐይታይ ንጉስ እትዛረቦ ዂሉ ሓደ እኳ ንየማን ኰነ ንጸጋም ዜብል የልቦን። |