2 Samuel 14:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እቲ ባርያኻ፡ ቃል ጐይታይ ንጉስ ሕጂ ምቾት ኪኸውን እዩ፣ ከመይሲ፡ ጐይታይ ንጉስ ጽቡቕን ክፉእን ይፈሊ ከም መልኣኽ ኣምላኽ እዩ። ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ምሳኻትኩም ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያችም ሴት አለች፥ “መል​ካ​ሙ​ንና ክፉ​ውን ነገር ለመ​ስ​ማት ንጉሡ ጌታዬ እንደ መሥ​ዋ​ዕ​ትና እንደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መል​አክ ነውና የጌ​ታዬ የን​ጉሡ ቃል እን​ደ​ዚሁ ነው፤ አም​ላ​ክ​ህም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከአ​ንተ ጋር ይሁን።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔም ባሪያህ። መልካሙንና ክፉውን ነገር ለመስማት ንጉሡ ጌታዬ እንደ እግዚአብሔር መልአክ ነውና የጌታዬ የንጉሡ ቃል ያጽናናኛል፤ አምላክህም እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ይሁን አልሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሁንም አገልጋይህ፤ ‘ንጉሥ ጌታዬ በጎውንና ክፉውን በመለየት እንደ እግዚአብሔር መልአክ ስለሆነ፥ የጌታዬ የንጉሡ ቃል ያጽናናኝ፤ ጌታ እግዚአብሔርም ከአንተው ጋር ይሁን’ ትላለች።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ ታን ነ ቆማ፥ ‘ሎኡዋነ ኢታ ሻካናዉ ታ ጎዳይ ካቲ ጾሳ ኪታንቻ ማላ ግድያ ድራዉ፥ ታ ጎዳ ካትያ ቃላይ ታና ዎፕሶ። መና ጎዳይ ነ ጾሳይ ኔናና ግዶ’ ያጋይ” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka taani ne k'oomaa, ‹Lo"uwaanne iitaa shaakkanaw ta goday kaatii S'oossaa kiitanchcha mala gidiyaa diraw, ta godaa kaatiyaa k'aalay taana woppisso. Med'inaa Goday ne S'oossay neenana gido› yaagay» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ha7ikka ta ne aylleya, ‹Kawoy ta godazi lo7o iitappe shaakki eron Xoossa kiitanchcha mala gidida gishshas ta godaa kawoza qaalay tana minththeththo; GODAA ne Xoossay nenara gido› gays» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃኢካ ታ ኔ ኣይሌያ፥ ‹ካዎይ ታ ጎዳዚ ሎኦ ኢታፔ ሻኪ ኤሮን ጾሳ ኪታንቻ ማላ ጊዲዳ ጊሻስ ታ ጎዳ ካዎዛ ቃላይ ታና ሚን፤ ጎዳ ኔ ጾሳይ ኔናራ ጊዶ› ጋይስ» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳዳካ ካዎይ ሎኦነ ኢታ ሻካናዉ ፆሳ ኪታንቾ መላ ግድያ ግሾ፥ ታ ጎዳ ካዋ ነ ቃላይ ታና ሸምፕሶ። ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ኔራ ግዶ” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessadaka kawoy lo77onne iita shaakanaw Xoossa kiitancho mela gidiya gisho, ta godaa kawa qaalay tana shempiso. Goday, ne Xoossay neera gido” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “አሁንም አገልጋይህ፤ ‘ንጉሥ ጌታዬ በጎውንና ክፉውን በመለየት እንደ እግዚአብሔር መልአክ ስለሆነ፣ የጌታዬ የንጉሡ ቃል ያጽናናኝ፤ እግዚአብሔር አምላክህም ካንተው ጋር ይሁን’ ትላለች።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲሁም ንጉሥ ሆይ! ንጉሥ እንደ እግዚአብሔር መልአክ ስለ ሆነና መልካሙን ከክፉው ለይቶ ስለሚያውቅ የተስፋ ቃልህ በሰላም እንድኖር ይረዳኛል ብዬ አስቤ ነው እንግዲህ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ይሁን!”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ከምኡውን ‘ጐይታይ ንጉስ ከም መልኣኽ እግዚኣብሄር ፅቡቕን ክፉእን ፈሊኻ እትፈልጥ ኢኻሞ፥ ቃልካ ኸዕርፈኒ እዩ’ ኢለ ሓሰብኩ። እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ምሳኻ ይኹን” በልኩ።
Amharic Tigrinya 2011 ገረድካ ድማ፡ ጐይታይ ንጉስ ጽቡቕን ክፉእን ንምስማዕ ከም መልኣኽ ኣምላኽ እዩ እሞ፡ ቃል ጐይታይ ንጉስ ኬዕርፈኒ እዩ። እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኸኣ ምሳኻ ይኹን፡ በለት።