2 Samuel 14:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እቲ ባርያኻ፡ ቃል ጐይታይ ንጉስ ሕጂ ምቾት ኪኸውን እዩ፣ ከመይሲ፡ ጐይታይ ንጉስ ጽቡቕን ክፉእን ይፈሊ ከም መልኣኽ ኣምላኽ እዩ። ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ምሳኻትኩም ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያችም ሴት አለች፥ “መልካሙንና ክፉውን ነገር ለመስማት ንጉሡ ጌታዬ እንደ መሥዋዕትና እንደ እግዚአብሔር መልአክ ነውና የጌታዬ የንጉሡ ቃል እንደዚሁ ነው፤ አምላክህም እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ይሁን።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም ባሪያህ። መልካሙንና ክፉውን ነገር ለመስማት ንጉሡ ጌታዬ እንደ እግዚአብሔር መልአክ ነውና የጌታዬ የንጉሡ ቃል ያጽናናኛል፤ አምላክህም እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ይሁን አልሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁንም አገልጋይህ፤ ‘ንጉሥ ጌታዬ በጎውንና ክፉውን በመለየት እንደ እግዚአብሔር መልአክ ስለሆነ፥ የጌታዬ የንጉሡ ቃል ያጽናናኝ፤ ጌታ እግዚአብሔርም ከአንተው ጋር ይሁን’ ትላለች።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይካ ታን ነ ቆማ፥ ‘ሎኡዋነ ኢታ ሻካናዉ ታ ጎዳይ ካቲ ጾሳ ኪታንቻ ማላ ግድያ ድራዉ፥ ታ ጎዳ ካትያ ቃላይ ታና ዎፕሶ። መና ጎዳይ ነ ጾሳይ ኔናና ግዶ’ ያጋይ” ያጋዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'aykka taani ne k'oomaa, ‹Lo"uwaanne iitaa shaakkanaw ta goday kaatii S'oossaa kiitanchcha mala gidiyaa diraw, ta godaa kaatiyaa k'aalay taana woppisso. Med'inaa Goday ne S'oossay neenana gido› yaagay» yaagaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ha7ikka ta ne aylleya, ‹Kawoy ta godazi lo7o iitappe shaakki eron Xoossa kiitanchcha mala gidida gishshas ta godaa kawoza qaalay tana minththeththo; GODAA ne Xoossay nenara gido› gays» gadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃኢካ ታ ኔ ኣይሌያ፥ ‹ካዎይ ታ ጎዳዚ ሎኦ ኢታፔ ሻኪ ኤሮን ጾሳ ኪታንቻ ማላ ጊዲዳ ጊሻስ ታ ጎዳ ካዎዛ ቃላይ ታና ሚን፤ ጎዳ ኔ ጾሳይ ኔናራ ጊዶ› ጋይስ» ጋዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳዳካ ካዎይ ሎኦነ ኢታ ሻካናዉ ፆሳ ኪታንቾ መላ ግድያ ግሾ፥ ታ ጎዳ ካዋ ነ ቃላይ ታና ሸምፕሶ። ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ኔራ ግዶ” ያጋሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessadaka kawoy lo77onne iita shaakanaw Xoossa kiitancho mela gidiya gisho, ta godaa kawa qaalay tana shempiso. Goday, ne Xoossay neera gido” yaagasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “አሁንም አገልጋይህ፤ ‘ንጉሥ ጌታዬ በጎውንና ክፉውን በመለየት እንደ እግዚአብሔር መልአክ ስለሆነ፣ የጌታዬ የንጉሡ ቃል ያጽናናኝ፤ እግዚአብሔር አምላክህም ካንተው ጋር ይሁን’ ትላለች።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲሁም ንጉሥ ሆይ! ንጉሥ እንደ እግዚአብሔር መልአክ ስለ ሆነና መልካሙን ከክፉው ለይቶ ስለሚያውቅ የተስፋ ቃልህ በሰላም እንድኖር ይረዳኛል ብዬ አስቤ ነው እንግዲህ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ይሁን!” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ከምኡውን ‘ጐይታይ ንጉስ ከም መልኣኽ እግዚኣብሄር ፅቡቕን ክፉእን ፈሊኻ እትፈልጥ ኢኻሞ፥ ቃልካ ኸዕርፈኒ እዩ’ ኢለ ሓሰብኩ። እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ምሳኻ ይኹን” በልኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ገረድካ ድማ፡ ጐይታይ ንጉስ ጽቡቕን ክፉእን ንምስማዕ ከም መልኣኽ ኣምላኽ እዩ እሞ፡ ቃል ጐይታይ ንጉስ ኬዕርፈኒ እዩ። እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኸኣ ምሳኻ ይኹን፡ በለት። |