2 Samuel 14:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጉስ ንባርያኡ ኻብ ኢድ እቲ ንዓይን ንወደይን ብሓባር ኻብ ርስቲ ኣምላኽ ኬጥፍኣና ዚደሊ ሰብ ኬድሕን ክሰምዕ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔ​ንና ልጄን ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ርስት ያር​ቀን ዘንድ ከሚሻ ሰው እጅ ያድን ዘንድ ንጉሡ አገ​ል​ጋ​ዩን ይሰ​ማል አልሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርስዋንና ልጅዋን ከእግዚአብሔር ርስት ያጠፋቸው ዘንድ ከሚሻ ሰው እጅ ያድን ዘንድ ንጉሡ ባሪያውን ይሰማል አልሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ‘እግዚአብሔር ከሰጠን ርስት እኔንም ልጄንም ሊያጠፋን ከተነሣው ሰው እጅ ንጉሡ አገልጋዩን ሊታደግ ይፈቅድ ይሆናል።’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ ኑዉ እሜዳ ላታፐ ታናነ ታ ናኣ ይሳናዉ ኮይያ አሳ ኩሽያፐ ካቲ ስሲደ አሻነንቶነ’ ያጋደ ቆፓይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay nuw immeedda laataappe taananne ta na'aa d'ayssanaw koyiyaa asaa kushiyaappe kaatii sisiide ashshanenttonne› yaagaade k'oppay.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossi nuus immida xinxxofe tananne ta naaza shoddanaas dendida addeza kusheppe kawozi ba oosanchchayo ashshanaas eeno gaana› ga qoppadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሲ ኑስ ኢሚዳ ጺንጾፌ ታናኔ ታ ናዛ ሾዳናስ ዴንዲዳ ኣዴዛ ኩሼፔ ካዎዚ ባ ኦሳንቻዮ ኣሻናስ ኤኖ ጋና› ጋ ቆፓዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ስእድ፥ ፆሳይ ኑስ እምዳ ላታፐ ታናነ ታ ናኣ ይሳናዉ ኮይያ አሳ ኩሸፐ አሻና’ ጋዳ ቆፓስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy si7idi, Xoossay nuus immida laatape tananne ta na7aa dhaysanaw koyiya asaa kushepe ashshana’ gada qopas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ከሰጠን ርስት እኔንም ልጄንም ሊነቅለን ከተነሣው ሰው እጅ ንጉሡ አገልጋዩን ሊታደግ ይፈቅድ ይሆናል።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የምነግርህን አድምጠህ ልጄንና እኔን በማጥፋት እግዚአብሔር የራሱ ካደረገው ምድር ሊያስወግደን ከሚፈልገው ሰው ታድነኛለህ ብዬ አስቤ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ኢድ እቲ ንኣይን ንወደይን ካብ ርስቲ ኣምላኽ ከጥፍአና ዝደሊ ዘሎ ሰብኣይ፥ ንጉስ የድሕነና እዩ’ ኢለ ሓሰብኩ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ኢድ እቲ ንኣይን ንወደይን ካብ ርስቲ ኣምላኽ ኬጥፍኣኒ ዚደሊ ዘሎ ሰብኣይ ከኣ ንጉስ ንገረዱ ንምድሓን ኪሰምዕ እዩ።