2 Samuel 14:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ ምስ ጐይታይ ንጉስ ነዚ ጕዳይ እዚ ኽመያየጥ ምስ መጻእኩ፡ እቲ ህዝቢ ስለ ዘፍርሃኒ እዩ። ባርያኻ ድማ፡ ሕጂ ንንጉስ ክዛረብ እየ፤ እቲ ንጉስ ንሕቶ ባርያኡ ክፍጽም ይኽእል እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁ​ንም ሕዝቡ ስለ​ሚ​ያ​ዩኝ ይህን ነገር ለጌ​ታዬ ለን​ጉሥ እነ​ግ​ረው ዘንድ መጥ​ቻ​ለሁ፤ እኔም አገ​ል​ጋ​ይህ፦ የእ​ኔን የአ​ገ​ል​ጋ​ዩን ልመና ንጉሡ ያደ​ር​ግ​ልኝ እንደ ሆነ ለጌ​ታዬ ለን​ጉሥ ልና​ገር፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንም ሕዝቡ ስለሚያስፈራኝ ይህን ነገር ለጌታዬ ለንጉሥ እነግረው ዘንድ መጥቻለሁ፤ እኔም ባሪያህ። ምናልባት የእኔን የባሪያውን ልመና ንጉሡ ያደርግልኝ እንደሆነ ለንጉሡ ልናገር፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሁንም ወደዚህ የመጣሁት ሕዝቡ ስላስፈራኝ ይህንኑ ለንጉሥ ጌታዬ ለመንገር ነው። እኔም አገልጋይህ ‘ለንጉሡ እነግረዋለሁ፤ ምናልባትም አገልጋዩ የጠየቀችውን ይፈጽምላት ይሆናል፤’ ብዬ አሰብሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ታና አሳይ ያሽስያ ድራዉ፥ ታ ጎዳዉ ካትያዉ ታን ሀዋ ኦዳናዉ ሀእ ያድ። ታን ነ ቆማታ፥ ‘ታን ካትያዉ ሃሳያና፤ ኦን ኤሪ፥ ታን አ ቆማታ ኦችያዋ ካቲ ፖላነንቶነ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Taana Asay yashissiyaa diraw, ta godaw kaatiyaw taani hawaa odanaw ha"i yaad. Taani ne k'oomatta, ‹Taani kaatiyaw haasayana; ooni erii, taani Aa k'oomatta oochchiyaawaa kaatii polanenttonne;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ha7ikka ta hayssa yiday derezi tana babisida gishshas hessa ta godaas kawos yootanaassa; ta ne aylleya, ‹Ta kawozas yootana; izikka ta oychchidayssa polanaas dandayzaa gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃኢካ ታ ሃይሳ ዪዳይ ዴሬዚ ታና ባቢሲዳ ጊሻስ ሄሳ ታ ጎዳስ ካዎስ ዮታናሳ፤ ታ ኔ ኣይሌያ፥ ‹ታ ካዎዛስ ዮታና፤ ኢዚካ ታ ኦይቺዳይሳ ፖላናስ ዳንዳይዛ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ታና አሳይ ያሽስያ ግሾ ታ ጎዳ፥ ካዋስ፥ ሀይሳ ኦዳናዉ ሀእ ያስ። ‘ታኒ ነ አይልያ፥ ታኒ ካዋስ ኦዳና፤ ኦን ኤር፥ ታኒ እያ አይልያ ኦይችዳባ ካዎይ ኦና አገና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Tana asay yashisiya gisho ta godaa, kawas, haysa odanaw ha77i yas. ‘Taani ne aylliya, taani kawas odana; ooni eri, taani iya aylliya oychidaba kawoy oothonna aggenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “አሁንም ወደዚህ የመጣሁት ሕዝቡ ስላስፈራኝ ይህንኑ ለንጉሥ ጌታዬ ለመንገር ነው። እኔም አገልጋይህ ይህን አሰብሁ፤ ‘ለንጉሡ እነግረዋለሁ፤ ምናልባትም አገልጋዩ የጠየቀችውን ይፈጽምላት ይሆናል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሁንም ንጉሥ ሆይ፥ እኔ ወደ አንተ የመጣሁት በዚህ ነገር ሰዎች ያስፈራሩኝ መሆኑን ልነግርህ ነው፤ ‘የጠየቅሁትን ሁሉ ያደርግልኛል’ በሚል ተስፋም በፊትህ ቀርቤአለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ሕዚ ኸዓ እቲ ህዝቢ ስለ ዘፍርሐኒ፥ ነዝ ነገር እዙይ ንጐይታይ ንጉስ ክዛረቦ ኢለ መፃእኹ። ኣነ ገረድካ ‘ንንጉስ ደኣ ኽዛረቦ፤ ንጉስ ድማ ንዘረባ ገረዱ ምናልባሽ ይፍፅሞ ይኸውን።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ኸኣ እቲ ህዝቢ ስለ ዘፍርሃኒ እየ፡ እዚ ነገር እዚ ንጐይታይ ንጉስ ክዛረብ ኢለ ዝመጻእኩ። ገረድካ ኸኣ፡ ንንጉስ ደኣ ኽዛረቦ፡ ንጉስ ክዛረብ ኢለ ዝመጻእኩ። ገረድካ ኸኣ፡ ንንጉስ ደኣ ኽዛረቦ፡ ንጉስ ምናልባሽ ዘረባ ገረዱ ይገብሮ ይኸውን፡ በለት።