2 Samuel 14:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እታ ሰበይቲ፡ ስለምንታይ ደኣ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ኣምላኽ ከምዚ ዝበለ ሓሲብኩም፧ ከመይሲ፡ ንጉስ ነታ ዝተሰጐገት ናብ ገዝኣ ከም ዘይመልሳ፡ ነዚ ጉዳይ እዚ ከም ጌጋ ይዛረቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሴቲ​ቱም አለች፥ “በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሕዝብ ላይ እን​ዲህ ያለ ነገር ስለ​ምን አሰ​ብህ? ወይስ ንጉሥ ያሳ​ደ​ደ​ውን ስላ​ላ​ስ​መ​ለሰ እንደ በደል ከን​ጉሥ አፍ ይህ ቃል ወጥ​ቶ​አ​ልን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሴቲቱም አለች። በእግዚአብሔር ሕዝብ ላይ እንዲህ ያለ ነገር ስለ ምን አሰብህ? ንጉሡ ይህን ነገር ተናግሮአልና ያሳደደውን ስላላስመለሰ በደለኛ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሴቲቱም እንዲህ አለችው፥ “አንተስ እንዲህ ያለውን ነገር በእግዚአብሔር ሕዝብ ላይ ያሰብኸው ለምንድን ነው? ከአገር የተሰደደውን ልጁን ንጉሡ ባለመመለሱ፥ ይህን ሲናገር በራሱ ላይ መፍረዱ አይደለምን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ምሽራታ ካትያ፥ “ያትና፥ ኔን ጾሳ አሳ ቦላ ሀዋ ማላ አያዉ ኦዲ? ካቲ የደርሰዳ ባረ ናኣ ጉየ ዛርቤና ድራዉ፥ ባረ ሃሳዬዳ ቃላዉ ካቲ ባይዛንቻ ግደኔ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He mishirata kaatiyaa, «Yaatina, neeni S'oossaa asaa bolla hawaa malaa ayaw ootsaaddii? Kaatii yedersseedda bare na'aa guyye zaaribeenna diraw, bare haasayeedda k'aalaw kaatii bayzzanchcha gidennee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Maccassaya zaarada izas, «Neni hayssa mala yo7o Xoossa deraa bolla aazas qoppadii? Kawozi dereppe goodetti bete bida ba naaza zaaribeenna; histtiin hessa izi yootishe barkka ba bolla pirdibeennee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ማጫሳያ ዛራዳ ኢዛስ፥ «ኔኒ ሃይሳ ማላ ዮኦ ጾሳ ዴራ ቦላ ኣዛስ ቆፓዲ? ካዎዚ ዴሬፔ ጎዴቲ ቤቴ ቢዳ ባ ናዛ ዛሪቤና፤ ሂስቲን ሄሳ ኢዚ ዮቲሼ ባርካ ባ ቦላ ፒርዲቤኔ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ማጫስያ፥ “ያትን፥ ኔኒ ፆሳ ደርያ ቦላ ሀይሳ መላ ቆሆ አይስ ኦዲ? ካዎይ ይዳ ባ ናኣ ጉየ ዛርቤና። ባ ኦድዳ ቃላን ካዎይ ባላ ግደኔ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Maccasiya, “Yaatin, neeni Xoossa deriya bolla haysa mela qoho ayis oothadii? Kawoy dhayida ba na7aa guye zaaribeenna. Ba odida qaalan kawoy bala gidennee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሴቲቱም መልሳ እንዲህ አለችው፣ “እንዲህ ያለውን ነገር በእግዚአብሔር ሕዝብ ላይ ያሰብኸው ለምንድን ነው? ንጉሡ ከአገር የተሰደደውን ልጁን አልመለሰውም፤ ታዲያ ይህን ሲናገር በራሱ ላይ መፍረዱ አይደለምን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርስዋም እንዲህ አለችው፤ “በእግዚአብሔር ሕዝብ ላይ ይህን የመሰለ በደል የፈጸምከው ስለምንድን ነው? ልጅህ ከተሰደደበት አገር ተመልሶ እንዲመጣ አልፈቀድክለትም፤ ስለዚህ አሁን በተናገርከው ቃል በራስህ ላይ ፈርደሃል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እታ ሰበይቲ ድማ ኸምዙይ በለት፦ “ስለ ምንታይከ ንህዝቢ እግዚኣብሄር ከምዙይ ሓሰብካሉ? ንጉስ ነቲ ኻብኡ ዝተሰጐ ዘይመለሶስ፥ እዝ ነገር እዙይ ብምዝራቡ ንጉስ ከም በዳሊ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እታ ሰበይቲ ድማ በለት፡ ስለምንታይከ ንህዝቢ ኣምላኽ ከምዚ ሐሰብካሉ፡ ንጉስ ነቲ ኻብኡ እተሰጐ ኸይመልሶስ፡ እዚ ነገር እዚ ብምዝራቡ ንጉስ ከም በዳሊ እዩ።