2 Samuel 13:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድሕሪኡ ዳዊት ናብ ቤት ታማር ልኢኹ፡ ሕጂ ናብ ቤት ኣምኖን ሓውኻ ኪድ እሞ ስጋ ኣዳልወሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም፥ “ወደ ወንድምሽ ወደ አምኖን ቤት ሂጂ፤ መብልንም አዘጋጂለት” ብሎ ወደ ትዕማር ቤት ላከ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም። መብልን ታዘጋጂለት ዘንድ ወደ ወንድምሽ ወደ አምኖን ቤት ሂጂ ብሎ መልእክተኞችን ወደ ትዕማር ቤት ላከ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ዳዊት፥ “ወንድምሽ አምኖን ቤት ሄደሽ ምግብ እንድታዘጋጂለት” የሚል ትእዛዝ ለትዕማር ላከ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ታማርኮ ካትያ ሶ ኪቲደ፥ “ነ እሻ አምኖና ሶ ሀእ ባደ፥ አዉ ቁማ ካ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite Taamaarikko kaatiyaa soo kiittiide, «Ne ishaa Aminoona soo ha"i baade, aw k'umaa katsaa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti, «Ne isha Aminooneso baada izas maana kath giigsa» giidi Ti7imaaris yootana mala kawo keeth kiittides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ፥ «ኔ ኢሻ ኣሚኖኔሶ ባዳ ኢዛስ ማና ካ ጊጊሳ» ጊዲ ቲኢማሪስ ዮታና ማላ ካዎ ኬ ኪቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ፥ ካዎ ጋን ደእያ ትማርኮ ኪትድ፥ “ነ እሻ አምኖና ሶ ባዳ እያዉ ካ ካ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti, kawo gadhon de7iya Timaariko kiittidi, “Ne ishaa Amnoona soo bada iyaw kathi katha” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም፣ “ወንድምሽ አምኖን ቤት ሄደሽ ምግብ እንድታዘጋጂለት” በማለት ለትዕማር እንዲነግሯት ወደ ቤተ መንግሥቱ ላከ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ዳዊት በቤተ መንግሥት ለምትገኘው ለትዕማር “ወደ ወንድምሽ ወደ አምኖን ቤት ሄደሽ ምግብ አዘጋጂለት” የሚል ትእዛዝ ላከ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ድማ ዳዊት “በይዛኺ ናብ ቤት ኣምኖን ሓውኪ ኺዲ እሞ ዝብላዕ ግበርሉ” ኢሉ ናብ ገዛ ትእማር መልእኽተኛታት ለአኸ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ዳዊት ናብ ቤት ናብ ታማር ልኢኹ፡ በጃኺ፡ ናብ ቤት ኣምኖን ሓውኪ ኺዲ እሞ ዚብላዕ ግበርሉ፡ በላ። |