2 Samuel 13:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድሕሪኡ ዳዊት ናብ ቤት ታማር ልኢኹ፡ ሕጂ ናብ ቤት ኣምኖን ሓውኻ ኪድ እሞ ስጋ ኣዳልወሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም፥ “ወደ ወን​ድ​ምሽ ወደ አም​ኖን ቤት ሂጂ፤ መብ​ል​ንም አዘ​ጋ​ጂ​ለት” ብሎ ወደ ትዕ​ማር ቤት ላከ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም። መብልን ታዘጋጂለት ዘንድ ወደ ወንድምሽ ወደ አምኖን ቤት ሂጂ ብሎ መልእክተኞችን ወደ ትዕማር ቤት ላከ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም ዳዊት፥ “ወንድምሽ አምኖን ቤት ሄደሽ ምግብ እንድታዘጋጂለት” የሚል ትእዛዝ ለትዕማር ላከ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ ታማርኮ ካትያ ሶ ኪቲደ፥ “ነ እሻ አምኖና ሶ ሀእ ባደ፥ አዉ ቁማ ካ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite Taamaarikko kaatiyaa soo kiittiide, «Ne ishaa Aminoona soo ha"i baade, aw k'umaa katsaa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti, «Ne isha Aminooneso baada izas maana kath giigsa» giidi Ti7imaaris yootana mala kawo keeth kiittides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ፥ «ኔ ኢሻ ኣሚኖኔሶ ባዳ ኢዛስ ማና ካ ጊጊሳ» ጊዲ ቲኢማሪስ ዮታና ማላ ካዎ ኬ ኪቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ፥ ካዎ ጋን ደእያ ትማርኮ ኪትድ፥ “ነ እሻ አምኖና ሶ ባዳ እያዉ ካ ካ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti, kawo gadhon de7iya Timaariko kiittidi, “Ne ishaa Amnoona soo bada iyaw kathi katha” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊትም፣ “ወንድምሽ አምኖን ቤት ሄደሽ ምግብ እንድታዘጋጂለት” በማለት ለትዕማር እንዲነግሯት ወደ ቤተ መንግሥቱ ላከ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም ዳዊት በቤተ መንግሥት ለምትገኘው ለትዕማር “ወደ ወንድምሽ ወደ አምኖን ቤት ሄደሽ ምግብ አዘጋጂለት” የሚል ትእዛዝ ላከ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ድማ ዳዊት “በይዛኺ ናብ ቤት ኣምኖን ሓውኪ ኺዲ እሞ ዝብላዕ ግበርሉ” ኢሉ ናብ ገዛ ትእማር መልእኽተኛታት ለአኸ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ዳዊት ናብ ቤት ናብ ታማር ልኢኹ፡ በጃኺ፡ ናብ ቤት ኣምኖን ሓውኪ ኺዲ እሞ ዚብላዕ ግበርሉ፡ በላ።