2 Samuel 13:39 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነፍሲ ንጉስ ዳዊት ድማ፡ ብዛዕባ ኣምኖን ሞይቱ ስለ ዝነበረ፡ ብዛዕባ ኣቤሴሎም ስለ እተጸናንዐ፡ ናብ ኣቤሰሎም ክትወጽእ ሃረር በለት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም ዳዊት አቤ​ሴ​ሎ​ምን መከ​ታ​ተ​ልን ተወ፤ ስለ ሞተው ልጁ ስለ አም​ኖን ተጽ​ና​ንቶ ነበ​ርና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም ዳዊት ስለ አምኖን ሞት ተጽናንቶ ወደ አቤሴሎም ይሄድ ዘንድ እጅግ ናፈቀ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሥ ዳዊትም በልጁ ሞት ከደረሰበት ኀዘን ተጽናና፤ ከዚያም መንፈሱ ወደ አቤሴሎም ለመሄድ ናፈቀ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ ዳዊተ አበሰሎማ በአናዉ አሞቴዳ፤ አያዉ ጎፐ፥ አምኖና ሀይቆ ካዮትያዋፐ እ ምነቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii Daawite Abeselooma be'anaw amotteedda; ayaw gooppe, Aminoona hayk'k'oo kayyottiyaawaappe I minetteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawo Dawiti ba naa Aminoone hayqon gakkida kayoteththaafe minettidaappe guye Abeseloomekko baana iza wozinay dendides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎ ዳዊቲ ባ ና ኣሚኖኔ ሃይቆን ጋኪዳ ካዮቴፌ ሚኔቲዳፔ ጉዬ ኣቤሴሎሜኮ ባና ኢዛ ዎዚናይ ዴንዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ዳዊቲ አምኖና ሀይቁዋን ጋክዳ አዛንያፐ ምንዳ ግሾ፥ አበሰሎመ በአናዉ ላሞትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy Dawiti Amnoona hayquwan gakida azzaniyape minnida gisho, Abeseloome be7anaw laamotis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሥ ዳዊት በልጁ በአምኖን ሞት ከደረሰበት ሐዘን ከተጽናና በኋላ፣ ወደ አቤሴሎም ለመሄድ መንፈሱ ተነሣሣ ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን ስለ አምኖን ሞት የነበረበት ሐዘን እየተረሳ በሄደ ቊጥር ልጁን አቤሴሎምን መናፈቅ ጀመረ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጉስ ዳዊት ከዓ ብዛዕባ ሞት ኣምኖን ስለ ዝተፀናንዐ፥ ናብ ኣቤሴሎም ክኸይድ ናፈቐ።
Amharic Tigrinya 2011 ንጉስ ዳዊት ድማ ብዛዕባ ሞት ኣምኖን ስለ እተደበሰ፡ ናብ ኣቤሰሎም ምውጻእ ሐደጎ።