2 Samuel 13:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቤሴሎም ግና ሃዲሙ ናብ ታልማይ ወዲ ኣሚሁድ ንጉስ ጌሹር ከደ። ዳዊት ድማ መዓልታዊ ብዛዕባ ወዱ ይሓዝን ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አቤሴሎም ግን ኰብልሎ ወደ መአክ ሀገር ወደ ጌድሶር ንጉሥ ወደ አሚሁድ ልጅ ወደ ቶልማይዮ ሄደ። ዳዊትም ሁል ጊዜ ለልጁ ያለቅስ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አቤሴሎም ግን ኰብልሎ ወደ ጌሹር ንጉሥ ወደ ዓሚሁድ ልጅ ወደ ተልማይ ሄደ። ዳዊትም ሁልጊዜ ለልጁ ያለቅስ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አቤሴሎም ግን ኰብልሎ የገሹር ንጉሥ ወደ ሆነው ወደ ዓሚሁድ ልጅ ወደ ታልማይ ሄደ፤ ዳዊትም ዘወትር ስለ ልጁ ያለቅስ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አበሴሎም ባቃቲደ፥ አምሁዳ ናኣ ታልማያኮ፥ ጋሹራ ቢታ ካትያኮ ቤዳ፤ ሽን ካቲ ዳዊተ ኡባ ጋላስ ባረ ናአዉ ዬኬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abeseeloomi bak'atiide, Amihuuda na'aa Talmmaayakko, Gashuura biittaa kaatiyaakko beedda; shin Kaatii Daawite ubbaa gallassi bare na'aw yeekkeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abeseloomey gangidi Geeshure kawo Amihuude naa Talimayekko bides; gido attiin Dawiti hayqqida naaza gishshas ubba wode yeekkishe gam7ides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣቤሴሎሜይ ጋንጊዲ ጌሹሬ ካዎ ኣሚሁዴ ና ታሊማዬኮ ቢዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ዳዊቲ ሃይቂዳ ናዛ ጊሻስ ኡባ ዎዴ ዬኪሼ ጋምኢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አበሰሎመይ ባቃትድ፥ ገሹራ ካዎ ግድዳ አምሁዳ ናኣ ታልማያኮ ብስ። ሽን ካዎይ ዳዊቲ ባ ናኣስ ዳሮ ጋላስ ዬክስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abeseloomey baqatidi, Geshura kawo gidida Amhuda na7aa Talmayako bis. Shin kawoy Dawiti ba na7aas daro gallas yeekis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አቤሴሎም ኰብልሎ የጌሹር ንጉሥ ወደ ሆነው ወደ ዓሚሁድ ልጅ ወደ ተልማይ ሄደ፤ ነገር ግን ዳዊት ስለ ሞተው ልጁ ዘወትር ያለቅስ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አቤሴሎምም ሸሽቶ የገሹር ንጉሥ ወደ ሆነው ወደ ዓሚሁድ ልጅ ወደ ታልማይ ሄደ፤ በዚያም ሦስት ዓመት ቈየ፤ ዳዊት ስለ ልጁ ስለ አምኖን ሞት ለረዥም ጊዜ በማዘን አለቀሰ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቤሴሎም ግና ሃዲሙ፥ ናብ ታልማይ ወዲ ዓሚሑር ንጉስ ጌሹር ከደ። ዳዊት ከዓ ንወዱ ኣምኖን ኵልሻዕ ይበኽየሉ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቤሰሎም ግና ሀዲሙ ናብ ታልማይ፡ ወዲ ዓሚሑር ንጉስ ጌሹር ከደ። ዳዊት ከኣ ንወዱ ዂሉ መዓልቲ ይሐዝነሉ ነበረ። |