2 Samuel 13:36 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ምዝራቡ ምስ ወድአ ድማ፡ ደቂ ንጉስ መጺኦም ድምጾም ኣስሚዖም በኸዩ። ንጉስን ኵሎም ገላዉኡን ከኣ ኣዝዮም ዓው ኢሎም በኸዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ተናግሮም በጨረሰ ጊዜ እነሆ፥ ወዲያው የንጉሥ ልጆች ገቡ፤ ድምፃቸውንም ከፍ አድርገው አለቀሱ፤ ደግሞም ንጉሡና ብላቴኖቹ ሁሉ እጅግ ታላቅ ልቅሶ አለቀሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ተናግሮም በጨረሰ ጊዜ፥ እነሆ፥ ወዲያው የንጉሥ ልጆች ገቡ፥ ድምፃቸውንም ከፍ አድርገው አለቀሱ፤ ደግሞ ንጉሡና ባሪያዎቹ ሁሉ እጅግ ታላቅ ልቅሶ አለቀሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም ተናግሮ እንዳበቃ፥ የንጉሡ ልጆች ጮኸው እየተላቀሱ ገቡ፤ እንደዚሁም ንጉሡና አገልጋዮቹ ሁሉ አምርረው አለቀሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ሃሳዪደ ዉርስና ካትያ ናናይ ገሊደ ባረንቱ ቃላ ቁ ኦደ ዋሴድኖ። ቃይ ካቲነ አ ኦሳንቻቱ ኡባይ ይባታ ዬኩዋ ዬኬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I haasayiide wurssina kaatiyaa naanay geliide barenttu k'aalaa d'ok'k'u ootsiide waasseeddino. K'ay kaatiinne Aa oosanchchatuu ubbay yibbaata yeekuwaa yeekkeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi buro yooti wursontta dishin kawoza nayti waassishenne yeekkishe gelida; hessaththoka kawozinne iza oosanchchati ubbay keehippe yeekkida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ቡሮ ዮቲ ዉርሶንታ ዲሺን ካዎዛ ናይቲ ዋሲሼኔ ዬኪሼ ጌሊዳ፤ ሄሳካ ካዎዚኔ ኢዛ ኦሳንቻቲ ኡባይ ኬሂፔ ዬኪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ኦድ ዉርስያ ዎደ ካዋ አደ ናይት ገልድ ባንታ ቃላ ቁ ኦድ ዋስዶሶና። ቃስ ካዎይነ እያ ሞርናት ኡባይ ይባታ ዬሆ ዬክዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I odi wursiya wode kawa adde nayti gelidi banta qaala dhoqu oothidi waassidosona. Qassi kawoynne iya moorinnati ubbay yibbata yeeho yeekidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ገና ተናግሮ ሳይጨርስ፣ የንጉሡ ልጆች ጮኸው እየተላቀሱ ገቡ፤ እንደዚሁም ንጉሡና አገልጋዮቹ ሁሉ እጅግ አለቀሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱ ይህን ተናግሮ እንዳበቃ የዳዊት ልጆች ገብተው መላቀስ ጀመሩ፤ ዳዊትና መኳንንቱም በመረረ ሁኔታ አለቀሱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዘረባኡ ምስ ወድአ፥ እንሆ እቶም ደቂ ንጉስ ኣተዉ፤ ቃሎም ዓው ኣቢሎም ከዓ በኸዩ። ንጉስን ኵሎም ሓሻኽሩንውን የመና ብርቱዕ ብኽያት በኸዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ድማ፡ ዘረባኡ ምስ ወድኤ፡ እነዉ እቶም ደቂ ንጉስ አተዉ፡ ቃሎም ዓው ኣቢሎም ከኣ በኸዩ። |