2 Samuel 13:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ጐይታይ ንጉስ ኵሎም ደቂ ንጉስ ከም ዝሞቱ ጌሩ ነቲ ጕዳይ ኣብ ልቡ ኣይሓስቦ። ኣምኖን በይኑ ሞይቱ እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም የሞተ አምኖን ብቻ ነው እንጂ የንጉሥ ልጆች ሁሉ ሞቱ ብሎ ጌታዬ ንጉሡ ይህን ነገር በልቡ አያስብ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም የሞተ አምኖን ብቻ ነው እንጂ የንጉሥ ልጆች ሁሉ ሞቱ ብሎ ጌታዬ ንጉሡ ይህን ነገር በልቡ አያኑር አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁንም የሞተው አምኖን ብቻ ስለሆነ፥ የንጉሡ ልጆች በሙሉ እንደተገደሉ አድርጎ ንጉሥ ጌታዬ በልቡ ማሰብ የለበትም።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀእካ ታ ጎዳይ ካቲ ባረ ዎዛናን፥ ‘ካትያ ናናይ ኡባቱ ሀይቄድኖ’ ያጊደ ኦዴዳ ኦዱዋ ቱማ ጎፖ፤ አምኖና ጻላላይ ሀይቄዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha"ikka ta goday kaatii bare wozanaan, ‹Kaatiyaa naanay ubbatuu hayk'k'eedino› yaagiide odeedda oduwaa tuma gooppo; Aminoona s'alalay hayk'k'eedda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayqqiday Aminoone xalla gidida gishshas, ‹Kawo nayti ubbay hayqqida› geetettidayssa kawoy ta goday ammananaas bessenna» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይቂዳይ ኣሚኖኔ ጻላ ጊዲዳ ጊሻስ፥ ‹ካዎ ናይቲ ኡባይ ሃይቂዳ› ጌቴቲዳይሳ ካዎይ ታ ጎዳይ ኣማናናስ ቤሴና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህዛ ሀይቅዳይ አምኖና ፃላላ ግድያ ግሾ፥ ‘ካዋ አደ ናይት ኡባይ ሀይቅዶሶና’ ግያ ዎርያ ካዎይ ቱማ ጎፖ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hiza hayqiday Amnoona xalaala gidiya gisho, ‘Kawa adde nayti ubbay hayqidosona’ giya woriya kawoy tuma goopo” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንግዲህ የሞተው አምኖን ብቻ ስለሆነ፣ ‘የንጉሡ ልጆች በሙሉ ተገደሉ’ ተብሎ የተነገረውን ንጉሥ ጌታዬ ማመን የለበትም።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሁንም ልዑላን በሙሉ እንደ ተገደሉ ሆኖ የተነገረህን ወሬ አትመን። የተገደለው አምኖን ብቻ ነው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እምበኣርከስ፥ ሕዚ፥ ጐይታይ ንጉስ፥ ኣምኖን ጥራሕ እዩ ሞይቱ እምበር ‘ኵሎም ደቂ ንጉስ ሞይቶም እዮም’ ኢልካ ነዝ ነገር እዙይ ኣይትእመን፤ ኣብ ልብኻውን ኣይተሕድሮ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እምበኣርሲ ሕጂ ጐይታይ ንጉስ፡ ኣምኖን ጥራይ እዩ ዝሞተ እምበር፡ ኲሎም ደቂ ንጉስ ሞይቶም ኢሉ፡ ነዚ ነገር እዚ ኣብ ልቡ ኣየንብሮ፡ በሎ። |