2 Samuel 13:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ ጐይታይ ንጉስ ኵሎም ደቂ ንጉስ ከም ዝሞቱ ጌሩ ነቲ ጕዳይ ኣብ ልቡ ኣይሓስቦ። ኣምኖን በይኑ ሞይቱ እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁ​ንም የሞተ አም​ኖን ብቻ ነው እንጂ የን​ጉሥ ልጆች ሁሉ ሞቱ ብሎ ጌታዬ ንጉሡ ይህን ነገር በልቡ አያ​ስብ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንም የሞተ አምኖን ብቻ ነው እንጂ የንጉሥ ልጆች ሁሉ ሞቱ ብሎ ጌታዬ ንጉሡ ይህን ነገር በልቡ አያኑር አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሁንም የሞተው አምኖን ብቻ ስለሆነ፥ የንጉሡ ልጆች በሙሉ እንደተገደሉ አድርጎ ንጉሥ ጌታዬ በልቡ ማሰብ የለበትም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀእካ ታ ጎዳይ ካቲ ባረ ዎዛናን፥ ‘ካትያ ናናይ ኡባቱ ሀይቄድኖ’ ያጊደ ኦዴዳ ኦዱዋ ቱማ ጎፖ፤ አምኖና ጻላላይ ሀይቄዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha"ikka ta goday kaatii bare wozanaan, ‹Kaatiyaa naanay ubbatuu hayk'k'eedino› yaagiide odeedda oduwaa tuma gooppo; Aminoona s'alalay hayk'k'eedda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayqqiday Aminoone xalla gidida gishshas, ‹Kawo nayti ubbay hayqqida› geetettidayssa kawoy ta goday ammananaas bessenna» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይቂዳይ ኣሚኖኔ ጻላ ጊዲዳ ጊሻስ፥ ‹ካዎ ናይቲ ኡባይ ሃይቂዳ› ጌቴቲዳይሳ ካዎይ ታ ጎዳይ ኣማናናስ ቤሴና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህዛ ሀይቅዳይ አምኖና ፃላላ ግድያ ግሾ፥ ‘ካዋ አደ ናይት ኡባይ ሀይቅዶሶና’ ግያ ዎርያ ካዎይ ቱማ ጎፖ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hiza hayqiday Amnoona xalaala gidiya gisho, ‘Kawa adde nayti ubbay hayqidosona’ giya woriya kawoy tuma goopo” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንግዲህ የሞተው አምኖን ብቻ ስለሆነ፣ ‘የንጉሡ ልጆች በሙሉ ተገደሉ’ ተብሎ የተነገረውን ንጉሥ ጌታዬ ማመን የለበትም።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሁንም ልዑላን በሙሉ እንደ ተገደሉ ሆኖ የተነገረህን ወሬ አትመን። የተገደለው አምኖን ብቻ ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እምበኣርከስ፥ ሕዚ፥ ጐይታይ ንጉስ፥ ኣምኖን ጥራሕ እዩ ሞይቱ እምበር ‘ኵሎም ደቂ ንጉስ ሞይቶም እዮም’ ኢልካ ነዝ ነገር እዙይ ኣይትእመን፤ ኣብ ልብኻውን ኣይተሕድሮ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እምበኣርሲ ሕጂ ጐይታይ ንጉስ፡ ኣምኖን ጥራይ እዩ ዝሞተ እምበር፡ ኲሎም ደቂ ንጉስ ሞይቶም ኢሉ፡ ነዚ ነገር እዚ ኣብ ልቡ ኣየንብሮ፡ በሎ።