2 Samuel 13:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮናዳብ ወዲ ሽምዓ ሓው ዳዊት ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰ፦ ጐይታይ ንዅሎም መንእሰያት ደቂ ንጉስ ከም ዝቐተልዎም ኣይትሕሰብ። ከም ውሳኔ ኣቤሴሎም ካብታ ንሓብቱ ታማር ብሓይሊ ዘእተወላ መዓልቲ ኣትሒዙ እዩ እሞ፡ ኣምኖን በይኑ እዩ ሞይቱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የዳ​ዊ​ትም ወን​ድም የሳ​ምዓ ልጅ ኢዮ​ና​ዳብ መልሶ እን​ዲህ አለው፥ “ጌታዬ ጐል​ማ​ሶቹ የን​ጉሡ ልጆች ሁሉ እንደ ሞቱ አያ​ስብ፤ እኅ​ቱን ትዕ​ማ​ርን በግድ ካስ​ነ​ወ​ራት ጀምሮ በአ​ቤ​ሴ​ሎም ዘንድ የተ​ቈ​ረጠ ነገር ነበ​ረና የሞተ አም​ኖን ብቻ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የዳዊትም ወንድም የሳምዓ ልጅ ኢዮናዳብ። ጌታዬ ጕልማሶቹ የንጉሡ ልጆች ሁሉ እንደ ሞቱ አያስብ፤ እኅቱን ትዕማርን በግድ ካስነወራት ጀምሮ በአቤሴሎም ዘንድ የተቈረጠ ነገር ነበረና የሞተ አምኖን ብቻ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የዳዊት ወንድም የሻምዓ ልጅ ዮናዳብ ግን እንዲህ አለ፤ “የተገደሉት የንጉሡ ልጆች በሙሉ እንደ ሆኑ አድርጎ ጌታዬ አያስብ፤ የሞተው አምኖን ብቻ ነው። አምኖን እኅቱን ትዕማርን በግድ ከደፈራት ጊዜ አንሥቶ አቤሴሎም ይህን ጉዳይ ቆርጦ የተነሣበት ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊታ እሻ ሻማ ናአይ ዮናዳብ፥ “ታ ጎዳዉ፥ ኡንቱንቱ ካትያ ናና ኡባ ዎ ድጌድኖ ጋደ ቆፖፓ፤ አምኖና ጻላላይ ሀይቄዳ። አያዉ ጎፐ፥ አምኖን ባረ ምቻቶ ታማሮ ባይዜዳ ጋላሳፐ ዶሚደ፥ አበሴሎም አ ቦላን ፖላናዉ ሀልቼዳዋ ግዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawita ishaa Shaama na'ay Yonadaabi, «Ta godaw, Unttunttu kaatiyaa naanaa ubbaa wod'i diggeeddino gaade k'oppoppa; Aminoona s'alalay hayk'k'eedda. Ayaw gooppe, Aminooni bare michchato Taamaaro bayzzeedda gallassaappe doommiide, Abeseeloomi Aa bollan polanaw halchcheeddawaa gideedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Dawite isha Shame7e naa Iyoonadaabey, «Kawo nayta ubbaa wodhi wursidaa misatissidi ta goday qoppofo; iza michcho Ti7imaaro wolqqanththi oykkida wodeppe doommidi Abeseloomey gixxi dendida yo7o gidida gishshas Aminooney xalla hayqqides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ዳዊቴ ኢሻ ሻሜኤ ና ኢዮናዳቤይ፥ «ካዎ ናይታ ኡባ ዎ ዉርሲዳ ሚሳቲሲዲ ታ ጎዳይ ቆፖፎ፤ ኢዛ ሚቾ ቲኢማሮ ዎልቃን ኦይኪዳ ዎዴፔ ዶሚዲ ኣቤሴሎሜይ ጊጺ ዴንዲዳ ዮኦ ጊዲዳ ጊሻስ ኣሚኖኔይ ጻላ ሃይቂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊታ እሻ ሳማ ናአይ እዮናዳብ፥ “ታ ጎዳዉ፥ ካዎ ናይት ኡባይ ሀይቅዶሶና ጋዳ ቆፖፋ፤ አምኖና ፃላል ሀይቅስ። አምኖን ባ ምችዉ ትማሮ ኢስዳ ጋላሳፐ ዶምን፥ አበሰሎመይ እያ ቦላ ኦናዉ ቆፕዳባይ ሀንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawita ishaa Saama na7ay Iyyonadaabi, “Ta godaw, kawo nayti ubbay hayqidosona gada qopofa; Amnoona xalaali hayqis. Amnooni ba michiw Timaaro iissida gallasape doomin, Abeseloomey iya bolla oothanaw qopidabay hanis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የዳዊት ወንድም የሳምዓ ልጅ ኢዮናዳብ ግን እንዲህ አለ፤ “የንጉሡን ልጆች በሙሉ እንደ ፈጇቸው አድርጎ ጌታዬ አያስብ፤ እኅቱን ትዕማርን በግድ ካስነወራት ጊዜ አንሥቶ አቤሴሎም ቈርጦ የተነሣበት ጕዳይ ስለሆነ፣ የሞተው አምኖን ብቻ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የዳዊት ወንድም የሻማ ልጅ ዮናዳብ ግን እንዲህ አለ፤ “ጌታዬ ሆይ! የተገደሉት ልዑላኑ በሙሉ አይደሉም፤ የተገደለው አምኖን ብቻ ነው፤ አቤሴሎም ይህን ለማድረግ ያቀደው አምኖን የእኅቱን የትዕማርን ክብረ ንጽሕና ከደፈረበት ጊዜ አንሥቶ እንደ ነበር ፊቱን አይተህ መረዳት ትችላለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዮናዳብ፥ ወዲ ሳምዓ ሓው ዳዊት ግና፥ ከምዙይ ኢሉ ተዛረበ፦ “ጐይታይ፥ ኵሎም እቶም ኣጕባዝ ደቂ ንጉስ ሞይቶም እዮም ኢልካ ኣይትሕሰብ፥ ኣምኖን ጥራሕ እዩ ዝሞተ። እዙይ ከዓ ኻብታ ኣምኖን ንሓፍቱ ትእማር ዘነወረላ መዓልቲ ጀሚሩ፥ ኣቤሴሎም ዝሃቀኖ ነገር እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ዮናዳብ ወዲ ሺምዓ ሓዉ ዳዊት፡ ግና ከምዚ ኢሉ ተዛረበ፡ እዝስ ካብታ ኣምኖን ንሓብቱ ታማር ዝዐመጸላ መዓልቲ ጀሚሩ ብኣፍ ኣቤሰሎም ተመዲቡ ዝነበረ እዩ እሞ፡ ኣምኖን ጥራይ እዩ ዝሞተ እምበር፡ ኲሎም እቶም ኣጒባዝ ደቂ ንጉስ ከም ዝሞቱስ፡ ጐይታይ ኣይበል።