2 Samuel 13:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እቲ ንጉስ ተንሲኡ ክዳውንቱ ቀዲዱ ኣብ መሬት ደቀሰ። ኩሎም ገላዉኡ ድማ ዝተቐደደ ክዳውንቲ ሒዞም ኣብኡ ደው በሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ተነሥቶ ልብሱን ቀደደ፤ በምድር ላይም ወደቀ፤ በዙሪያውም ቁመው የነበሩ ብላቴኖቹ ሁሉ ልብሳቸውን ቀደዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ተነሥቶ ልብሱን ቀደደ፥ በምድር ላይም ወደቀ፤ ባሪያዎቹም ሁሉ ልብሳቸውን ቀድደው በአጠገቡ ቆሙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡም ከተቀመጠበት ተነሥቶ ልብሱን ቀደደ፤ በመሬትም ላይ ተዘረረ፤ በአጠገቡ ቆመው የነበሩት አገልጋዮቹም ሁሉ ልብሳቸውን ቀደዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ደንድ ኤቂደ፥ ካዮ ባረ ማዩዋ ፔዳ፤ ያቲደ ቢታን ግሴዳ። አ ቆማቱ ኡባቱካ ባረንቱ ማዩዋ ፔደ፥ አ ማታን ኤቄድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii denddi ek'k'iide, kayyoo bare mayuwaa peed'eedda; yaatiide biittan giseedda. Aa k'oomatuu ubbatuukka barenttu mayuwaa peed'iide, Aa matan ek'k'eeddinno. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawozi dendi eqqidi ba may7o daakkides; biitta bolla gufannides; iza matan eqqi diza iza aylleti ubbay bantta may7o daakkida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎዚ ዴንዲ ኤቂዲ ባ ማይኦ ዳኪዴስ፤ ቢታ ቦላ ጉፋኒዴስ፤ ኢዛ ማታን ኤቂ ዲዛ ኢዛ ኣይሌቲ ኡባይ ባንታ ማይኦ ዳኪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ደንድ ኤቅድ፥ አዛንድ፥ ባ ማኡዋ ዳክድ ቢታን ዝንእስ። እያ አይለት ኡባይ ባንታ ማኡዋ ዳክድ፥ እያ ማታን ኤቅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy dendi eqidi, azzanidi, ba ma7uwa daakidi biittan zin7is. Iya aylleti ubbay banta ma7uwa daakidi, iya matan eqidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሡም ተነሥቶ ቆመ፤ ልብሱን ቀደደ፤ በመሬትም ላይ ተዘረረ፤ በአጠገቡ ቆመው የነበሩት አገልጋዮቹም ሁሉ ልብሳቸውን ቀደዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሡ ከተቀመጠበት በመነሣት በሐዘን ልብሱን ቀዶ በመሬት ላይ ተዘረረ፤ በዚያ ከእርሱ ጋር የነበሩ አገልጋዮቹም በሐዘን ልብሳቸውን ቀደው በአጠገቡ በአክብሮት ቆሙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ንጉስ ተሲኡ ኽዳኑ ቐደደ፤ ኣብ ምድሪ ድማ ወደቐ። ኵሎም ኣገልገልቱውን ክዳውንቶም ቀዲዶም ምስኡ ደው በሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ንጉስ ተንሲኡ ኽዳኑ ቐደደ ኣብ ምድሪ ድማ ወደቐ። ኲሎም ገላዉኡ ኸኣ ክዳውንቶም ቀዲዶም ምስኡ ደው በሉ። |