2 Samuel 13:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እቲ ንጉስ ተንሲኡ ክዳውንቱ ቀዲዱ ኣብ መሬት ደቀሰ። ኩሎም ገላዉኡ ድማ ዝተቐደደ ክዳውንቲ ሒዞም ኣብኡ ደው በሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም ተነ​ሥቶ ልብ​ሱን ቀደደ፤ በም​ድር ላይም ወደቀ፤ በዙ​ሪ​ያ​ውም ቁመው የነ​በሩ ብላ​ቴ​ኖቹ ሁሉ ልብ​ሳ​ቸ​ውን ቀደዱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም ተነሥቶ ልብሱን ቀደደ፥ በምድር ላይም ወደቀ፤ ባሪያዎቹም ሁሉ ልብሳቸውን ቀድደው በአጠገቡ ቆሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሡም ከተቀመጠበት ተነሥቶ ልብሱን ቀደደ፤ በመሬትም ላይ ተዘረረ፤ በአጠገቡ ቆመው የነበሩት አገልጋዮቹም ሁሉ ልብሳቸውን ቀደዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ ደንድ ኤቂደ፥ ካዮ ባረ ማዩዋ ፔዳ፤ ያቲደ ቢታን ግሴዳ። አ ቆማቱ ኡባቱካ ባረንቱ ማዩዋ ፔደ፥ አ ማታን ኤቄድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii denddi ek'k'iide, kayyoo bare mayuwaa peed'eedda; yaatiide biittan giseedda. Aa k'oomatuu ubbatuukka barenttu mayuwaa peed'iide, Aa matan ek'k'eeddinno.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawozi dendi eqqidi ba may7o daakkides; biitta bolla gufannides; iza matan eqqi diza iza aylleti ubbay bantta may7o daakkida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎዚ ዴንዲ ኤቂዲ ባ ማይኦ ዳኪዴስ፤ ቢታ ቦላ ጉፋኒዴስ፤ ኢዛ ማታን ኤቂ ዲዛ ኢዛ ኣይሌቲ ኡባይ ባንታ ማይኦ ዳኪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ደንድ ኤቅድ፥ አዛንድ፥ ባ ማኡዋ ዳክድ ቢታን ዝንእስ። እያ አይለት ኡባይ ባንታ ማኡዋ ዳክድ፥ እያ ማታን ኤቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy dendi eqidi, azzanidi, ba ma7uwa daakidi biittan zin7is. Iya aylleti ubbay banta ma7uwa daakidi, iya matan eqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሡም ተነሥቶ ቆመ፤ ልብሱን ቀደደ፤ በመሬትም ላይ ተዘረረ፤ በአጠገቡ ቆመው የነበሩት አገልጋዮቹም ሁሉ ልብሳቸውን ቀደዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሡ ከተቀመጠበት በመነሣት በሐዘን ልብሱን ቀዶ በመሬት ላይ ተዘረረ፤ በዚያ ከእርሱ ጋር የነበሩ አገልጋዮቹም በሐዘን ልብሳቸውን ቀደው በአጠገቡ በአክብሮት ቆሙ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ንጉስ ተሲኡ ኽዳኑ ቐደደ፤ ኣብ ምድሪ ድማ ወደቐ። ኵሎም ኣገልገልቱውን ክዳውንቶም ቀዲዶም ምስኡ ደው በሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ንጉስ ተንሲኡ ኽዳኑ ቐደደ ኣብ ምድሪ ድማ ወደቐ። ኲሎም ገላዉኡ ኸኣ ክዳውንቶም ቀዲዶም ምስኡ ደው በሉ።