2 Samuel 13:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቤሴሎም ድማ ንገሮቱ ኣዘዞም፡ ልቢ ኣምኖን በቲ ወይኒ ምስ ተሓጐሰ፡ ንኣምኖን ወቕዕዎ፡ ክብለኩም ከለኹ ድማ ኣስተውዕሉ። ሽዑ ቅተሎ ኣይትፍራሕ። ኣነዶ ኣይኣዘዝኩኻን፧ ተባዕን ተባዕን ኩን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አቤ​ሴ​ሎ​ምም እንደ ንጉሥ ግብዣ ያለ ግብዣ አደ​ረገ፤ አቤ​ሴ​ሎ​ምም አገ​ል​ጋ​ዮ​ቹን፥ “አም​ኖን የወ​ይን ጠጅ ጠጥቶ ልቡን ደስ ባለው ጊዜ እዩ፦ አም​ኖ​ንን ግደሉ ባል​ኋ​ችሁ ጊዜ ግደ​ሉት። አት​ፍ​ሩም፤ ያዘ​ዝ​ኋ​ች​ሁም እኔ ነኝና በርቱ፤ ጽኑም” ብሎ አዘ​ዛ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቤሴሎምም እንደ ንጉሥ ግብዣ ያለ ግብዣ አደረገ፤ አቤሴሎምም አገልጋዮቹን። አምኖን የወይን ጠጅ ጠጥቶ ልቡን ደስ ባለው ጊዜ እዩ። አምኖንን ግደሉ ባልኋችሁም ጊዜ ግደሉት፥ አትፍሩም፤ ያዘዝኋችሁም እኔ ነኝና በርቱ ጽኑም ብሎ አዘዛቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም አቤሴሎም አገልጋዮቹን፥ “አምኖን የወይን ጠጅ ጠጥቶ መንፈሱ መለወጡን ተጠባበቁ፤ እኔ ‘አምኖንን፥ ምቱት’ በምላችሁ ጊዜ ግደሉት፤ ያዘዝኋችሁ እኔው ስለሆንኩ አትፍሩ፤ ብርቱዎች ሁኑ፥ ጨከን በሉም” ብሎ አዘዛቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አበሴሎም ባረ ቆማቱዋ፥ “ስስተ! አምኖን ዎይንያ ኤሳ ኡሺደ ካልያ ዎደነ ታን ህንተንታ፥ ‘አምኖና ሾጭተ’ ያግያ ዎደ፥ ህንተንቱ አ ዎተ። ያዮፕተ! ህንተና አዛዜዳዌ ታና። ምንተ! ጻልተ!” ያጊደ አዛዜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abeseeloomi bare k'oomatuwaa, «sisite! Aminooni woyniyaa eessaa ushiidde kalliyaa wodenne taani hinttentta, ‹Aminoona shoc'ite› yaagiyaa wode, hinttenttu Aa wod'ite. Yayyoppite! Hinttena azazeeddawe taana. Minnite! S'alite!» yaagiide azazeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abeseloomey ba aylletas, «Aminooney woyne ushshaa uyidi maththottanaashe gakkanaas naagettite; hessafe guye tani inttena, ‹Aminoone shocite› giza wode intte iza wodhite; inttena azaziday tana gidida gishshas babbofte, minnite, xalite» gi azazides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣቤሴሎሜይ ባ ኣይሌታስ፥ «ኣሚኖኔይ ዎይኔ ኡሻ ኡዪዲ ማታናሼ ጋካናስ ናጌቲቴ፤ ሄሳፌ ጉዬ ታኒ ኢንቴና፥ ‹ኣሚኖኔ ሾጪቴ› ጊዛ ዎዴ ኢንቴ ኢዛ ዎቴ፤ ኢንቴና ኣዛዚዳይ ታና ጊዲዳ ጊሻስ ባቦፍቴ፥ ሚኒቴ፥ ጻሊቴ» ጊ ኣዛዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አበሰሎመይ ባ አይለታኮ፥ “አምኖን ዎይነ ኡይድ ማትያ ዎደ ታኒ ህንተና፥ ‘አምኖና ሾጭተ’ ያጋዳ ኪትያ ዎደ እያ ዎተ። ያዮፍተ! ህንተና ኪተይ ታና። ምንተ! ፃልተ!” ያግድ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abeseloomey ba aylletako, “Amnooni woyne uyidi mathotiya wode taani hintena, ‘Amnoona shocite’ yaagada kiittiya wode iya wodhite. Yayyofite! Hintena kiittey tana. Minnite! Xaalite!” yaagidi kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አቤሴሎምም አገልጋዮቹን፣ “አምኖን የወይን ጠጅ ጠጥቶ መንፈሱ መለወጡን ተጠባበቁ፤ ከዚያም እኔ አምኖንን፣ ‘ምቱት’ ስላችሁ ግደሉት፤ ያዘዝኋችሁ እኔ ነኝ አትፍሩ፤ በርቱ፤ ጠንክሩ” ብሎ አዘዛቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አገልጋዮቹንም “አምኖን ብዙ ጠጥቶ መስከሩን ተመልከቱ፤ እኔም ትእዛዝ በምሰጣችሁ ጊዜ ግደሉት፤ ይህን ትእዛዝ የሰጠኋችሁ እኔ ስለ ሆንኩ ከቶ አትፍሩ! ደፋሮች ሁኑ፤ ምንም አታመንቱ!” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሓሻኽሩ ድማ “ኣስተውዒልኩም ስምዑኒ፤ ኣምኖን ወይኒ ሰትዩ ልቡ ደስ ምስ በሎ ረአዩ፤ ንኣምኖን ቅተልዎ ምስ በልኩኹም ቅተልዎ። ንስኻትኩም ከዓ ኣነ ባዕለይ እእዝዘኩም ስለ ዘለኹ ኣይትፍርሑ፤ ፅንዑ፤ ሓያላት ድማ ኹኑ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቤሰሎም ድማ ንገላዉኡ፡ ርአዩ፡ ልቢ ኣምኖን ብወይኒ ምስ ተሐጐሰ፡ ሽዑ ኣስተብህሉ፡ ኣነ ንኣምኖን፡ ቅተልዎ፡ ምስ በልኩኹም ከኣ፡ ኣይትፍርሁ፡ ቅተልዎ፡ ኣነ ደይኰንኩን ዝእዝዘኩም ዘሎኹ∶: ጽንዑ፡ ሓያላት ድማ ኹኑ፡ በሎም።