2 Samuel 13:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቤሴሎም ድማ፡ እንተ ዘይኰይኑ፡ ኣምኖን ሓወይ ምሳና ይኺድ። እቲ ንጉስ ድማ፡ ስለምንታይ ምሳኻ ይኸይድ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አቤ​ሴ​ሎ​ምም፥ “አንተ እንቢ ካልህ ወን​ድሜ አም​ኖን ከእኛ ጋር እን​ዲ​ሄድ እለ​ም​ን​ሃ​ለሁ” አለ። ንጉ​ሡም፥ “ከአ​ንተ ጋር ለምን ይሄ​ዳል?” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቤሴሎምም። አንተ እንቢ ካልህ ወንድሜ አምኖን ከእኛ ጋር እንዲሄድ እለምንሃለሁ አለ። ንጉሡም። ከአንተ ጋር ለምን ይሄዳል? አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም አቤሴሎም፥ “እምቢ ካልህ እሽ ወንድሜ አምኖን አብሮን ይሂድ” አለው። ንጉሡም፥ “አብሮህ የሚሄደው ለምንድን ነው?” ሲል ጠየቀው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አበሴሎም ካትያ፥ “ኔን ባና ዮፐ፥ ታ እሻ አምኖን ኑናና ቦ” ያጌዳ። ካቲ፥ “እ ኔናና አያዉ ባኔ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abeseeloomi kaatiyaa, «Neeni baana d'ayooppe, ta ishaa Aminooni nuunanna bo» yaageedda. Kaatii, «I neenana ayaw baanee?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abeseloomey, «Histtiko ta isha Aminooney nunara baana mala azaza» gides. Kawozi, «Izi inttenara ays baanee?» gi oychchides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣቤሴሎሜይ፥ «ሂስቲኮ ታ ኢሻ ኣሚኖኔይ ኑናራ ባና ማላ ኣዛዛ» ጊዴስ። ካዎዚ፥ «ኢዚ ኢንቴናራ ኣይስ ባኔ?» ጊ ኦይቺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አበሰሎመይ፥ “ኔኒ ቦና እፅኮ፥ ታ እሻ አምኖን ኑራ ቦ” ያግስ። ካዎይ፥ “እ ኔራ አይስ ቢ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abeseloomey, “Neeni boonna ixiko, ta ishaa Amnooni nuura boo” yaagis. Kawoy, “I neera ayis bii?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አቤሴሎምም፣ “እንግዲያውስ ወንድሜ አምኖን አብሮን ይሂድ” አለው። ንጉሡም፣ “አብሯችሁ የሚሄደው ስለ ምንድን ነው?” ሲል ጠየቀው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አቤሴሎም ግን “መልካም ነው! አንተ መምጣት ካልፈቀድህ ወንድሜ አምኖን እንዲመጣ አትፈቅድለትምን?” ሲል ጠየቀ። ንጉሡም “እርሱስ ቢሆን ለምን ይመጣል?” ሲል ጠየቀው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኣቤሴሎም “እዙይ እንተ ደኣ ዘይኸውን ኮይኑስ፥ እምበኣር በይዛኻ፥ ኣምኖን ሓወይ ምሳና ይኺድ” በሎ። ንጉስ ድማ፥ “ስለ ምንታይ እዩ ምሳኻ ዝኸይድ?” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ኣቤሰሎም፡ እዚ እንተ ዘይኰይኑስ፡ በጃኻ፡ ኣምኖን ሓወይ ምሳና ይኺድ፡ በሎ። ንጉስ ድማ ስለምንታይ እዩ ምሳኻ ዚኸይድ∶: በሎ።