2 Samuel 13:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቤሴሎም ድማ ናብ ንጉስ መጺኡ፡ እንሆ፡ ባርያኻ ቈረጽቲ ኣባጊዕ ኣለዉዎ። ንጉስን ኣገልገልቱን ምስ ባርያኻ ይኺዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አቤሴሎምም ወደ ንጉሡ መጥቶ፥ “እነሆ፥ አገልጋይህ በጎቹን ያሸልታል፤ ንጉሡ ከአገልጋይህ ጋር ይሂድ፤ አገልጋዮቹም ይሂዱ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አቤሴሎምም ወደ ንጉሡ መጥቶ። እነሆ፥ ባሪያህ በጎቹን ያሸልታል፤ ንጉሡና ሎሌዎቹ ከባሪያህ ጋር ይሂዱ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ንጉሡም ሄዶ፥ “እነሆ፤ አገልጋይህ በጎቹን ይሸልታል፤ ንጉሡና ሹማምንቱ ፈቃዳቸው ሆኖ እባክህ ይገኙልኝ?” ሲል ጠየቀው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አበሴሎም ካትያኮ ዪደ፥ “ታ ካትያዉ፥ ታን ነ ቆማይ ታ ዶርሳቱዋ እስክያ ሜድሳይ፤ ኔንነ ነ ኦሳንቻቱ ኑናና ደንዴርክተ!” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abeseeloomi kaatiyaakko yiide, «Ta kaatiyaw, taani ne k'oomay ta dorssatuwaa isikiyaa meedissay; neeninne ne oosanchchatuu nuunanna denddeerikkite!» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abeseloomey kawozaakko biidi, «Hekko ne aylley ba dorsata iske qanxxishe dees; hessa gishshas kawozinne iza shuumeti isttas lo7o shene gidikko taas heen beettetto» gi shoobbides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣቤሴሎሜይ ካዎዛኮ ቢዲ፥ «ሄኮ ኔ ኣይሌይ ባ ዶርሳታ ኢስኬ ቃንጺሼ ዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ካዎዚኔ ኢዛ ሹሜቲ ኢስታስ ሎኦ ሼኔ ጊዲኮ ታስ ሄን ቤቴቶ» ጊ ሾቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አበሰሎመይ ካዋኮ ብድ፥ “ታኒ ነ አይለይ ታ ዶርሳታ እክስያ ሜድሳይስ፤ ነነ ነ ሞርናት ኑራ የርከቲ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abeseloomey kawako bidi, “Taani ne aylley ta dorsata ikisiya meedisayis; nenne ne moorinnati nuura yedherketii?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አቤሴሎምም ወደ ንጉሡ ሄዶ፣ “እነሆ፤ ባሪያህ በጎቹን እየሸለተ ነው፤ ታዲያ ንጉሡና ሹማምቱ ፈቃዳቸው ሆኖ እባክህ ይገኙልኝ?” ሲል ጠየቀው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ ንጉሥ ዳዊትም ሄዶ “ንጉሥ ሆይ! በጎቼን እየሸለትሁ ነው፤ ስለዚህ አንተና መኳንንትህ መጥታችሁ የግብዣው ተካፋዮች እንድትሆኑልኝ ትፈቅዳለህን?” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቤሴሎም ድማ ናብ ንጉስ መፂኡ “እንሆ ፀጕሪ ኣባጊዕ ኣቝርፅ ኣለኹ እሞ፥ ንጉስን ሓሻኽሩን ምሳይ ምስ ሓሽከርካ ይኺዱ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቤሰሎም ድማ ናብ ንጉስ መጺኡ፡ እንሆ፡ ጊልያኻ ቘረጽቲ ኣባጊዕ አለዉኒ እሞ፡ በጃኻ፡ ንጉስን ገላዉኡን ምስ ጊልያኻ ይኺዱ፡ በሎ። |