2 Samuel 13:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድሕሪ ክልተ ዓመት ምሉእ ድማ፡ ኣቤሰሎም ኣብታ ኣብ ጥቓ ኤፍሬም እትርከብ በዓል-ሓዞር ቈረጽቲ ኣባጊዕ ነበሮም፣ ኣቤሰሎም ድማ ንዅሎም ደቂ ንጉስ ዓደሞም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከሁ​ለት ዓመ​ትም በኋላ አቤ​ሴ​ሎም በኤ​ፍ​ሬም አቅ​ራ​ቢያ ባለ​ችው በቤ​ላ​ሶር በጎ​ቹን በሚ​ያ​ሸ​ል​ት​በት ጊዜ አቤ​ሴ​ሎም የን​ጉ​ሡን ልጆች ሁሉ ጠራ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከሁለት ዓመትም በኋላ አቤሴሎም በኤፍሬም አቅራቢያ ባለችው በቤላሶር በጎቹን አሸለተ፤ አቤሴሎምም የንጉሡን ልጆች ሁሉ ጠራ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከሁለት ዓመት በኋላ አቤሴሎም በኤፍሬም አቅራቢያ ባለችው በበዓለ ሐጾር ከተማ በጎቹን ይሸልት ነበር፤ ከዚያም የንጉሡን ወንዶች ልጆች ሁሉ በዚያ እንዲገኙለት አቤሴሎም ጋበዛቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላኡ ላይፐ ጉይያን፥ ኤፍሬማ ዛዋ ማታን ባኦል-ሀጾራ ግያ ሳኣን አበሴሎም ዶርሳ እስክያ ሜድሴ፤ ካትያ ናናይ ኡባይ ሄ ሳኣ ያናዳን አበሴሎም ኡንቱንታ ጼሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Laa"u laytsaappe guyyiyaan, Efireema zawaa matan Baa'ool-Has'oora giyaa sa'aan Abeseeloomi dorssaa isikiyaa meedissee; kaatiyaa naanay ubbay he sa'aa yaanaadan Abeseeloomi unttuntta s'eeseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nam7u layththafe guye Abeseloomey Efreeme dhassa matan diza Ba7aali-Haxoore kataman ba dorsata iske qanxxishe heen kawo attuma nayti beettana mala xeygides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ናምኡ ላይፌ ጉዬ ኣቤሴሎሜይ ኤፍሬሜ ሳ ማታን ዲዛ ባኣሊ-ሃጾሬ ካታማን ባ ዶርሳታ ኢስኬ ቃንጺሼ ሄን ካዎ ኣቱማ ናይቲ ቤታና ማላ ጼይጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናምኡ ላይፈ ጉየ፥ ኤፍሬማ ዛዋ ማታን ሀፆራ ጌተትያ በሳነ አበሰሎመይ ዶርሳ እክሰ ሜዴስ። ካዋ አደ ናይት ኡባይ ሄ በሳ ያና መላ አበሰሎመ ኤንታ ፄግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nam7u laythafe guye, Efreema zawa matan Haxoora geetetiya bessane Abeseloomey dorsa ikise meedees. Kawa adde nayti ubbay he bessaa yaana mela Abeseloome enta xeegis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከሁለት ዓመት በኋላ አቤሴሎም በኤፍሬም ድንበር አቅራቢያ ባለችው በቤላሶር ከተማ በጎቹን ይሸልት ነበር፤ በዚህን ጊዜ የንጉሡን ወንዶች ልጆች ሁሉ በዚያ እንዲገኙለት ጋበዛቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከሁለት ዓመት በኋላ አቤሴሎም በኤፍሬም ከተማ አጠገብ በዓለ ሐጾር ተብሎ በሚጠራው ስፍራ በጎቹን ይሸልት ነበር፤ ስለዚህም የንጉሡን ወንዶች ልጆች ሁሉ ለግብዣ ወደዚያ ጠራ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ክልተ ዓመት ምስ ሓለፈ፥ ኣቤሴሎም ኣብ ጥቓ ኤፍሬም ኣብ ዘላ በቤላሶር ፀጕሪ ኣባጊዑ የቝርፅ ነበረ። ንዅሎም ደቂ ንጉስ ከዓ ናብኡ ዓደሞም።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ድማ፡ ኣቤሰሎም ድሕሪ ኽልተ ዓመት ኣብ ጥቓ ኤፍሬም ኣብ ዘላ በዓልሓጾር ቈረጽቲ ኣባጊዕ ነበርዎ። ኣቤሰሎም ከኣ ንዂሎም ደቂ ንጉስ ዐደሞም።