2 Samuel 13:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድሕሪ ክልተ ዓመት ምሉእ ድማ፡ ኣቤሰሎም ኣብታ ኣብ ጥቓ ኤፍሬም እትርከብ በዓል-ሓዞር ቈረጽቲ ኣባጊዕ ነበሮም፣ ኣቤሰሎም ድማ ንዅሎም ደቂ ንጉስ ዓደሞም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሁለት ዓመትም በኋላ አቤሴሎም በኤፍሬም አቅራቢያ ባለችው በቤላሶር በጎቹን በሚያሸልትበት ጊዜ አቤሴሎም የንጉሡን ልጆች ሁሉ ጠራ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከሁለት ዓመትም በኋላ አቤሴሎም በኤፍሬም አቅራቢያ ባለችው በቤላሶር በጎቹን አሸለተ፤ አቤሴሎምም የንጉሡን ልጆች ሁሉ ጠራ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከሁለት ዓመት በኋላ አቤሴሎም በኤፍሬም አቅራቢያ ባለችው በበዓለ ሐጾር ከተማ በጎቹን ይሸልት ነበር፤ ከዚያም የንጉሡን ወንዶች ልጆች ሁሉ በዚያ እንዲገኙለት አቤሴሎም ጋበዛቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ላኡ ላይፐ ጉይያን፥ ኤፍሬማ ዛዋ ማታን ባኦል-ሀጾራ ግያ ሳኣን አበሴሎም ዶርሳ እስክያ ሜድሴ፤ ካትያ ናናይ ኡባይ ሄ ሳኣ ያናዳን አበሴሎም ኡንቱንታ ጼሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Laa"u laytsaappe guyyiyaan, Efireema zawaa matan Baa'ool-Has'oora giyaa sa'aan Abeseeloomi dorssaa isikiyaa meedissee; kaatiyaa naanay ubbay he sa'aa yaanaadan Abeseeloomi unttuntta s'eeseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nam7u layththafe guye Abeseloomey Efreeme dhassa matan diza Ba7aali-Haxoore kataman ba dorsata iske qanxxishe heen kawo attuma nayti beettana mala xeygides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናምኡ ላይፌ ጉዬ ኣቤሴሎሜይ ኤፍሬሜ ሳ ማታን ዲዛ ባኣሊ-ሃጾሬ ካታማን ባ ዶርሳታ ኢስኬ ቃንጺሼ ሄን ካዎ ኣቱማ ናይቲ ቤታና ማላ ጼይጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናምኡ ላይፈ ጉየ፥ ኤፍሬማ ዛዋ ማታን ሀፆራ ጌተትያ በሳነ አበሰሎመይ ዶርሳ እክሰ ሜዴስ። ካዋ አደ ናይት ኡባይ ሄ በሳ ያና መላ አበሰሎመ ኤንታ ፄግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nam7u laythafe guye, Efreema zawa matan Haxoora geetetiya bessane Abeseloomey dorsa ikise meedees. Kawa adde nayti ubbay he bessaa yaana mela Abeseloome enta xeegis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከሁለት ዓመት በኋላ አቤሴሎም በኤፍሬም ድንበር አቅራቢያ ባለችው በቤላሶር ከተማ በጎቹን ይሸልት ነበር፤ በዚህን ጊዜ የንጉሡን ወንዶች ልጆች ሁሉ በዚያ እንዲገኙለት ጋበዛቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሁለት ዓመት በኋላ አቤሴሎም በኤፍሬም ከተማ አጠገብ በዓለ ሐጾር ተብሎ በሚጠራው ስፍራ በጎቹን ይሸልት ነበር፤ ስለዚህም የንጉሡን ወንዶች ልጆች ሁሉ ለግብዣ ወደዚያ ጠራ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክልተ ዓመት ምስ ሓለፈ፥ ኣቤሴሎም ኣብ ጥቓ ኤፍሬም ኣብ ዘላ በቤላሶር ፀጕሪ ኣባጊዑ የቝርፅ ነበረ። ንዅሎም ደቂ ንጉስ ከዓ ናብኡ ዓደሞም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ድማ፡ ኣቤሰሎም ድሕሪ ኽልተ ዓመት ኣብ ጥቓ ኤፍሬም ኣብ ዘላ በዓልሓጾር ቈረጽቲ ኣባጊዕ ነበርዎ። ኣቤሰሎም ከኣ ንዂሎም ደቂ ንጉስ ዐደሞም። |