2 Samuel 13:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣምኖን ድማ ብሰሪ ታማር ሓፍቱ ክሳዕ ሓመመ። ድንግል ስለ ዝነበረት፤ ኣምኖን ድማ ዋላ ሓንቲ ክገብረላ ኣጸገሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አም​ኖ​ንም ከእ​ኅቱ ከት​ዕ​ማር የተ​ነሣ እስ​ከ​ሚ​ታ​መም ድረስ እጅግ ተከዘ፤ ድን​ግ​ልም ነበ​ረ​ችና አን​ዳች ነገር ያደ​ር​ግ​ባት ዘንድ በዐ​ይኑ ፊት ጭንቅ ሆኖ​በት ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አምኖንም ከእኅቱ ከትዕማር የተነሣ እጅግ ስለ ተከዘ ታመመ፤ ድንግልም ነበረችና አንዳች ያደርጋት ዘንድ በዓይኑ ፊት ጭንቅ ሆኖበት ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኅቱን ትዕማርን ያፈቀረው አምኖን እስኪታመም ድረስ እጅግ ተሰቃየ፤ ድንግል ነበረችና አንዳች ነገር እንዳያደርግባት የማይታሰብ ሆኖበት አስጨነቀው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ ምቻታ ታማራ ዎዶሮ ግዴዳ ድራዉነ እ እዞ አይነ ኦናዉ ዳንዳየናባ አዉ ማላቴዳ ድራዉ፥ አምኖን ታማሮ ቆፒደ ግልቄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa michchata Taamaara wodoro gideedda dirawunne I izo ayinne ootsanaw danddayennabaa aw malateedda diraw, Aminooni Taamaaro k'oppiide gilk'k'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Aminooney ba michcho Ti7imaaro dosida gaason sakettanaashe gakkanaas ceecides; iza geela7o gidida gishshas izi izira aqana dandaybeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሚኖኔይ ባ ሚቾ ቲኢማሮ ዶሲዳ ጋሶን ሳኬታናሼ ጋካናስ ጬጪዴስ፤ ኢዛ ጌላኦ ጊዲዳ ጊሻስ ኢዚ ኢዚራ ኣቃና ዳንዳይቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አምኖን ባ ምችዉ ትማሮ ዶስዳ ግሾ እዮ ቆፕሸ ዳሮ ግልቅስ። እያ ጌላኦ ግድዳ ግሾ እዮ አይኮካ ኦናዉ ዳንዳኤቶናባ እያዉ ዳንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Amnooni ba michiw Timaaro dosida gisho iyo qopishe daro gilqis. Iya geela7o gidida gisho iyo aykoka oothanaw danda7etonnaba iyaw daanis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አምኖን እኅቱን ትዕማርን ከማፍቀሩ የተነሣ እስኪታመም ድረስ ተጨነቀ፤ ድንግል ስለ ሆነች እርሷን ማግኘት የማይቻል ሆኖ አግኝቶታልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርስዋንም እጅግ ከማፍቀሩ የተነሣ ታመመ፤ ድንግል ስለ ነበረች እርስዋን መገናኘት ከቶ አልተቻለውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ትእማር ድንግል ስለ ዝነበረት፥ ኣምኖን ሓደ ነገር ንምግባር ኣብ ቅድሚ ዓይኑ ጭንቂ ኾይንዎ ነበረ። ብፍቕሪ ሓፍቱ ትእማር የመና ስለ ዝተከዘ ሓመመ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳ ድንግል ነበረት እሞ፡ ኣምኖን ገለ ኺገብራ ኸም ዘይከአሎ፡ ስለ እተራእዮ፡ ኣምኖን ብምኽንያት ሓብቱ ታማር ክሳዕ ዚሐምም ሓሳቡ ኣዕገርገሮ።