2 Samuel 13:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምኖን ድማ ብሰሪ ታማር ሓፍቱ ክሳዕ ሓመመ። ድንግል ስለ ዝነበረት፤ ኣምኖን ድማ ዋላ ሓንቲ ክገብረላ ኣጸገሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አምኖንም ከእኅቱ ከትዕማር የተነሣ እስከሚታመም ድረስ እጅግ ተከዘ፤ ድንግልም ነበረችና አንዳች ነገር ያደርግባት ዘንድ በዐይኑ ፊት ጭንቅ ሆኖበት ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አምኖንም ከእኅቱ ከትዕማር የተነሣ እጅግ ስለ ተከዘ ታመመ፤ ድንግልም ነበረችና አንዳች ያደርጋት ዘንድ በዓይኑ ፊት ጭንቅ ሆኖበት ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኅቱን ትዕማርን ያፈቀረው አምኖን እስኪታመም ድረስ እጅግ ተሰቃየ፤ ድንግል ነበረችና አንዳች ነገር እንዳያደርግባት የማይታሰብ ሆኖበት አስጨነቀው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ምቻታ ታማራ ዎዶሮ ግዴዳ ድራዉነ እ እዞ አይነ ኦናዉ ዳንዳየናባ አዉ ማላቴዳ ድራዉ፥ አምኖን ታማሮ ቆፒደ ግልቄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa michchata Taamaara wodoro gideedda dirawunne I izo ayinne ootsanaw danddayennabaa aw malateedda diraw, Aminooni Taamaaro k'oppiide gilk'k'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Aminooney ba michcho Ti7imaaro dosida gaason sakettanaashe gakkanaas ceecides; iza geela7o gidida gishshas izi izira aqana dandaybeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሚኖኔይ ባ ሚቾ ቲኢማሮ ዶሲዳ ጋሶን ሳኬታናሼ ጋካናስ ጬጪዴስ፤ ኢዛ ጌላኦ ጊዲዳ ጊሻስ ኢዚ ኢዚራ ኣቃና ዳንዳይቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አምኖን ባ ምችዉ ትማሮ ዶስዳ ግሾ እዮ ቆፕሸ ዳሮ ግልቅስ። እያ ጌላኦ ግድዳ ግሾ እዮ አይኮካ ኦናዉ ዳንዳኤቶናባ እያዉ ዳንስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Amnooni ba michiw Timaaro dosida gisho iyo qopishe daro gilqis. Iya geela7o gidida gisho iyo aykoka oothanaw danda7etonnaba iyaw daanis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አምኖን እኅቱን ትዕማርን ከማፍቀሩ የተነሣ እስኪታመም ድረስ ተጨነቀ፤ ድንግል ስለ ሆነች እርሷን ማግኘት የማይቻል ሆኖ አግኝቶታልና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርስዋንም እጅግ ከማፍቀሩ የተነሣ ታመመ፤ ድንግል ስለ ነበረች እርስዋን መገናኘት ከቶ አልተቻለውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ትእማር ድንግል ስለ ዝነበረት፥ ኣምኖን ሓደ ነገር ንምግባር ኣብ ቅድሚ ዓይኑ ጭንቂ ኾይንዎ ነበረ። ብፍቕሪ ሓፍቱ ትእማር የመና ስለ ዝተከዘ ሓመመ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳ ድንግል ነበረት እሞ፡ ኣምኖን ገለ ኺገብራ ኸም ዘይከአሎ፡ ስለ እተራእዮ፡ ኣምኖን ብምኽንያት ሓብቱ ታማር ክሳዕ ዚሐምም ሓሳቡ ኣዕገርገሮ። |