2 Samuel 13:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብድሕሪኡ ድማ ኣቤሴሎም ወዲ ዳዊት ታማር እትበሃል ጽብቕቲ ሓብቲ ነበራ። ኣምኖን ወዲ ዳዊት ድማ ኣፍቀራ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚህም በኋላ እንዲህ ሆነ፤ ለዳዊት ልጅ ለአቤሴሎም አንዲት የተዋበች እኅት ነበረችው፤ ስምዋም ትዕማር ነበረ፤ የዳዊትም ልጅ አምኖን ወደዳት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከዚህም በኋላ እንዲህ ሆነ፤ ለዳዊት ልጅ ለአቤሴሎም አንዲት የተዋበች እኅት ነበረችው፥ ስምዋም ትዕማር ነበረ፤ የዳዊትም ልጅ አምኖን ወደዳት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዳዊት ልጅ አቤሴሎም ትዕማር የምትባል ቆንጆ እኅት ነበረችው፤ የዳዊት ልጅ አምኖንም ወደዳት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት ዎደ ሀዋዳን ሀኔዳ። ዳዊታ ናኣ አበሰሎማዉ ታማሮ ግያ እት ማላ ሎኦ ምቻታ ደአዉ፤ ዳዊታ ናአይ አምኖን ታማሮ ሲቄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti wode hawaadan haneedda. Daawita na'aa Abeseloomaw Taamaaro giyaa itti malaa lo"o michchata de'aw; Daawita na'ay Aminooni Taamaaro siik'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawite naa Abeseloomes Ti7imaaro geetettiza mala lo7o michcha dawus; Dawite naa Aminooney izo dosides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቴ ና ኣቤሴሎሜስ ቲኢማሮ ጌቴቲዛ ማላ ሎኦ ሚቻ ዳዉስ፤ ዳዊቴ ና ኣሚኖኔይ ኢዞ ዶሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ ዎደ ሀይሳዳ ሀንስ። ዳዊታ ናኣ አበሰሎመስ ትማሮ ጌተትያ እስ ማላ ሎኦ ምቻ ደአዉሱ። ዳዊታ ናአይ አምኖን ትማሮ ዶስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi wode haysada hanis. Dawita na7aa Abeseloomes Timaaro geetetiya issi mala lo77o micha de7awusu. Dawita na7ay Amnooni Timaaro dosis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የዳዊት ልጅ አቤሴሎም ትዕማር የምትባል ቈንጆ እኅት ነበረችው፤ እርሷንም የዳዊት ልጅ አምኖን ወደዳት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የዳዊት ልጅ አቤሴሎም ውብ የሆነች ትዕማር ተብላ የምትጠራ፥ ገና ባል ያላገባች እኅት ነበረችው፤ አምኖን ተብሎ የሚጠራው ከዳዊት ልጆች አንዱ ትዕማርን ወደዳት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኣቤሴሎም ወዲ ዳዊት፥ ትእማር ዝስማ መልክዐኛ ሓፍቲ ነበረቶ። ኣምኖን ወዲ ዳዊት ከዓ ኣፍቀራ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድሕርዚ ኸኣ ዀነ፡ ንኣቤሰሎም ወዲ ዳዊት ታማር ዝስማ መልክዔኛ ሓብቲ ነበረቶ፡ ኣምኖን ወዲ ዳዊት ከኣ ኣፍቀራ። |