2 Samuel 12:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለምንታይ ኢኻ ነቲ እግዚኣብሄር ኣብ ቅድሚ ኣዒንቱ ኽፉእ ክትገብር ዝኣዘዝካዮ፧ ንኡርያ ሄታዊ ብሰይፊ ቀቲልካ ንሰበይቱ ድማ ሰበይቱ ወሲድካ ብሰይፊ ደቂ ዓሞን ቀቲልካዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንስ በፊቱ ክፉ ትሠራ ዘንድ የእግዚአብሔርን ነገር ለምን አቃለልህ? ኬጤያዊውን ኦርዮን በሰይፍ መትተሃል፤ ሚስቱንም ለአንተ ሚስት ትሆን ዘንድ ወስደሃል፤ እርሱንም በአሞን ልጆች ሰይፍ ገድለሃል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንስ በፊቱ ክፉ ትሠራ ዘንድ የእግዚአብሔርን ነገር ለምን አቃለልህ? ኬጢያዊውን ኦርዮን በሰይፍ መትተሃል፥ ሚስቱንም ለአንተ ሚስት ትሆን ዘንድ ወስደሃል፤ እርሱንም በአሞን ልጆች ሰይፍ ገድለሃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ታዲያ በፊቱ ክፉ ነገር በማድረግ፥ የጌታን ቃል ያቃለልኸው ስለምንድን ነው? ሒታዊውን ኦርዮን በሰይፍ መታህ፤ ሚስት እንድትሆንህም ሚስቱን ወሰድሃት፤ እርሱንም በአሞናውያን ሰይፍ ገደልኸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋ ማላ ኢታባ አ ስንን ኦደ፥ አያዉ መና ጎዳ ቃላ ካዲ? ሂትያ ኦርዮና ማሻን ዎዳ፤ ያታደ አ ማቻቶ ነዉ አካዳ። ኤ፥ አሞና አሳቱዋ ማሻን አ ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawaa mala iitabaa Aa sintsan ootsaadde, ayaw Med'inaa Godaa k'aalaa kad'aadii? Hiitiyaa Ooriyoona mashshaan wod'aadda; yaataade Aa machchato new akkaadda. Ee, Amoona asatuwaa mashshaan Aa wod'aadda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin iza sinththan iita miish ooththada GODAA qaala ays kawushshadii? Hiite dere as Ooriyo mashshan siifadasa; iza machcheyo nees ekkadasa; izakka Amooneta mashshan wodhisadasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ኢዛ ሲንን ኢታ ሚሽ ኦዳ ጎዳ ቃላ ኣይስ ካዉሻዲ? ሂቴ ዴሬ ኣስ ኦሪዮ ማሻን ሲፋዳሳ፤ ኢዛ ማቼዮ ኔስ ኤካዳሳ፤ ኢዛካ ኣሞኔታ ማሻን ዎሳዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀይሳ መላ ኢታባ ጎዳ ስንን ኦዳ፥ አይስ ጎዳ ቃላ ካዲ? ህተ አድያ ኦርዮና ማሻን ዎዳሳ፤ እያ ማችዉ ነው ኤካዳሳ። አሞነ አሳታ ማሻን እያ ዎዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Haysa mela iitabaa Godaa sinthan oothada, ayis Godaa qaala kadhadii? Hite addiya Ooriyoona mashshan wodhadasa; iya machiw ne ekadasa. Amoone asata mashshan iya wodhadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ታዲያ በፊቱ ክፉ ነገር በማድረግ፣ የእግዚአብሔርን ቃል ያቃለልኸው ስለ ምንድን ነው? ኬጢያዊውን ኦርዮን በሰይፍ መታህ፤ ሚስት እንድትሆንህም ሚስቱን ወሰድሃት፤ እርሱንም በአሞናውያን ሰይፍ ገደልኸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ታዲያ ትእዛዜን የናቅኸው ስለምንድን ነው? ይህንንስ ክፉ ነገር ለምን አደረግህ? ኦርዮን በጦር ሜዳ አስገደልከው፤ ንጹሑን ሰው ዐሞናውያን እንዲገድሉት አደረግህ፤ ሚስቱንም ወሰድክ! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለ ምንታይ ኢኻ እቲ ኣብ ቅድመይ ክፉእ ዝኾነ ኽትገብር ቃለይ ዝነዓቕካ? ነቲ ኬጢያዊ ኦርዮ ብሰይፊ ቐቲልካስ፥ ንሰበይቱ ንኣኻ ሰበይትኻ ኽትከውን ወሲድካያ። ንእኡ ኸዓ ብሰይፊ ደቂ ኣሞን ቀተልካዮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለምንታይ ኢኻ እቲ ኣብ እግዚኣብሄር ክፉእ ኰይኑ እተራእየ ኽትገብርሲ፡ ቃሉ ዝነዐቕካ∶: ንኡርያ ሔታዊ ብሴፍ ቀቲልካስ፡ ንሰበይቱ ሰበይትኻ ኽትከውን ወሰድካያ። ንእኡ ግና ብሴፍ ደቂ ዓሞን ቀተልካዮ። |