2 Samuel 12:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቤት ጐይታኻን ኣንስቲ ጐይታኻን ኣብ ሕቝፍኻ ሂበካ፡ ቤት እስራኤልን ይሁዳን ድማ ሂበካ። ውሑድ እንተዝኸውን ድማ ብዘይካ ከምዚን ከምዚን ምሃብኩኻ ነይረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የጌታህንም ቤት ሰጠሁህ፤ የጌታህንም ሚስቶች በብብትህ ጣልሁልህ፤ የእስራኤልንና የይሁዳን ቤት ሰጠሁህ፤ ይህም አንሶ ቢሆን ኖሮ ከዚህ የበለጠ እጨምርልህ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የጌታህንም ቤት ሰጠሁህ፥ የጌታህንም ሚስቶች በብብትህ ጣልሁልህ፤ የእስራኤልንና የይሁዳን ቤት ሰጠሁህ፤ ይህም አንሶ ቢሆን ኖሮ ከዚህ የበለጠ እጨምርልህ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታህን ቤት ሰጠሁህ፥ የጌታህንም ሚስቶች በእቅፍህ አኖርኩ፤ የእስራኤልንና የይሁዳን ቤትም ሰጠሁህ፤ ይህም ሁሉ አንሶህ ቢሆን ኖሮ፤ ከዚህ በላይ ጨምሬ በሰጠሁህ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ነ ጎዳ ጎልያ ነዉ እማድ፤ ነ ጎዳ ማጫ አሳቱዋካ ነ ክዉዋን የጋድ፤ እስራኤልያ ጎልያ አሳነ ይሁዳ ጎልያ አሳ ታን ነዉ እማድ። ሀዌ ኡባይካ ጉጾፐ፥ ታን ነዉ ሀራካ ጉጃ እማና ሽን። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | taani ne godaa golliyaa new immaad; ne godaa mac'c'a asatuwaakka ne kiwuwaan yeggaad; Israa'eeliyaa golliyaa asaanne Yihudaa golliyaa asaa taani new immaad. Hawe ubbaykka guus's'ooppe, taani new haraakka gujja immana shin. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne godaa keeththaa ta nees immadis; ta ne godaa machchetakka ne shophpha gars gelththadis; Isra7eele keeththaanne Yuhuda keeththaa ta nees immadis; hayti ubbay nees guuxxidaakko ta nees heytappe bollara gujjanakkoshin. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ጎዳ ኬ ታ ኔስ ኢማዲስ፤ ታ ኔ ጎዳ ማቼታካ ኔ ሾጳ ጋርስ ጌልዲስ፤ ኢስራኤሌ ኬኔ ዩሁዳ ኬ ታ ኔስ ኢማዲስ፤ ሃይቲ ኡባይ ኔስ ጉጺዳኮ ታ ኔስ ሄይታፔ ቦላራ ጉጃናኮሺን። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ነ ጎዳ፥ ሳኦላ ኬ ነዉ እማስ፤ ነ ጎዳ ማቸታ ነ ክኦን የጋስ። እስራኤለ አሳነ ይሁዳ አሳ ታኒ ነዉ እማስ። ሀ ኡባይ ጉፅስ ጊኮ፥ ታኒ ነዉ ሀራ ጉጃ እማናሽን። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani ne godaa, Saa7ola keethaa new immas; ne godaa macheta ne ki7on yeggas. Isra7eele asaanne Yihuda asaa taani new immas. Ha ubbay guuxis giiko, taani new haraa guja immanashin. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የጌታህን ቤት ሰጠሁህ፣ የጌታህንም ሚስቶች በብብትህ አስታቀፍሁህ፤ የእስራኤልንና የይሁዳን ቤት ሰጠሁህ፤ ይህም ሁሉ አንሶህ ቢሆን ኖሮ፣ ከዚህ በላይ ጨምሬ በሰጠሁህ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መንግሥቱንና ሚስቶቹን ሰጠሁህ፤ በእስራኤልና በይሁዳ ላይ አነገሥኩህ፤ ይህም ሁሉ እንኳ የማይበቃህ ቢሆን ኖሮ በተጨማሪ እጥፍ አድርጌ በሰጠሁህ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መንግስቲ ሳኦል ሃብኩኻ፤ ኣንስቱውን ኣብ ሕቝፍኻ ኣንበርኩልካ፤ ኣብ እስራኤልን ኣብ ይሁዳን ከዓ ኣንገስኩኻ፤ እዙይ ውሒዱ እንተ ዝኸውን ድማ ኸምኡ ኻልእ ምወሰኽኩልካ ነይረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቤት ጐይታኻ ድማ ሀብኩኻ፡ እዚ እንተ ውሒዱ ኸኣ፡ ከምኡ ካልእ ምወሰኽኩልካ ነይረ። |