2 Samuel 12:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናታን ድማ ንዳዊት፡ ንስኻ ኢኻ እቲ ሰብኣይ። እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ንጉስ ጌረ ቀቢአካ፡ ካብ ኢድ ሳኦል ድማ ኣድሒነካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ናታንም ዳዊትን አለው፥ “ይህን ያደረገ ያ ሰው አንተ ነህ፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በእስራኤል ላይ ንጉሥ ልትሆን ቀባሁህ፤ ከሳኦልም እጅ አዳንሁህ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ናታንም ዳዊትን አለው። ያ ሰው አንተ ነህ። የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በእስራኤል ላይ ንጉሥ ልትሆን ቀባሁህ፥ ከሳኦልም እጅ አዳንሁህ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ናታን፥ ዳዊትን እንዲህ አለው፦ “ያ ሰው አንተ ነህ፤ የእስራኤል አምላክ ጌታ የሚለው ይህን ነው፤ ‘በእስራኤል ላይ ንጉሥ ትሆን ዘንድ ቀባሁህ፤ ከሳኦልም እጅ ታደግሁህ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ናታን ዳዊታ፥ “ሄ ብታኒ ኔና! መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ታን ኔና እስራኤልያ ቦላ ኦካደ ካተያድ፤ ሳኦላ ኩሽያፐካ ታን ኔና አሻድ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Naataani Daawita, «He bitanii neena! Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay hawaadan yaagee; ‹Taani neena Israa'eeliyaa bolla okkaadde kaateyaad; Saa'oola kushiyaappekka taani neena ashshaad; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Naataaney Dawites zaaridi, «He bitanezi nena! GODAA Isra7eele Xoossay nena, ‹Neni Isra7eele bolla kawo gidana mala ta nena tiyadis; Sa7oole kusheppeka nena ashshadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ናታኔይ ዳዊቴስ ዛሪዲ፥ «ሄ ቢታኔዚ ኔና! ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ ኔና፥ ‹ኔኒ ኢስራኤሌ ቦላ ካዎ ጊዳና ማላ ታ ኔና ቲያዲስ፤ ሳኦሌ ኩሼፔካ ኔና ኣሻዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናታን ዳዊታኮ፥ “ሄ አደይ ነና! ጎዳይ እስራኤለ ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ ‘ታኒ ነና እስራኤለ ቦላ ትያዳ ካዎስ፤ ሳኦላ ኩሽያፐ ነና አሻስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Naatani Dawitako, “He addey nena! Goday Isra7eele Xoossay haysada yaagees; ‘Taani nena Isra7eele bolla tiyada kawothas; Saa7ola kushiyape nena ashshas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ናታን፣ ዳዊትን እንዲህ አለው፤ “ያ ሰው አንተ ነህ፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር የሚለው ይህን ነው፤ ‘በእስራኤል ላይ ንጉሥ ትሆን ዘንድ ቀባሁህ፤ ከሳኦልም እጅ ታደግሁህ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ናታንም ዳዊትን እንዲህ አለው፤ “ያ ሰው አንተ ራስህ ነህ! የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ‘እኔ ንጉሥ አደረግኹህ፤ ከሳኦልም እጅ በመታደግ አዳንኩህ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ናታን ንዳዊት “እቲ ሰብኣይ እቱይ ንስኻ ኢኻ። እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ‘ኣብ ልዕሊ እስራኤል ንጉስ ክትከውን ኣነ ቐባእኹኻ፤ ካብ ኢድ ሳኦልውን ኣድሓንኩኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ናታን ንዳዊት በሎ፡ እቲ ሰብኣይ እቲ ንስኻ ኢኻ። እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ንጉስ ክትከውን ኣነ ቐባእኩኻ፡ ካብ ኢድ ሳኦልውን ኣስሐንኩኻ። |