2 Samuel 12:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናታን ድማ ንዳዊት፡ ንስኻ ኢኻ እቲ ሰብኣይ። እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ንጉስ ጌረ ቀቢአካ፡ ካብ ኢድ ሳኦል ድማ ኣድሒነካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ናታ​ንም ዳዊ​ትን አለው፥ “ይህን ያደ​ረገ ያ ሰው አንተ ነህ፤ የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ ንጉሥ ልት​ሆን ቀባ​ሁህ፤ ከሳ​ኦ​ልም እጅ አዳ​ን​ሁህ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ናታንም ዳዊትን አለው። ያ ሰው አንተ ነህ። የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በእስራኤል ላይ ንጉሥ ልትሆን ቀባሁህ፥ ከሳኦልም እጅ አዳንሁህ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም ናታን፥ ዳዊትን እንዲህ አለው፦ “ያ ሰው አንተ ነህ፤ የእስራኤል አምላክ ጌታ የሚለው ይህን ነው፤ ‘በእስራኤል ላይ ንጉሥ ትሆን ዘንድ ቀባሁህ፤ ከሳኦልም እጅ ታደግሁህ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ናታን ዳዊታ፥ “ሄ ብታኒ ኔና! መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ታን ኔና እስራኤልያ ቦላ ኦካደ ካተያድ፤ ሳኦላ ኩሽያፐካ ታን ኔና አሻድ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Naataani Daawita, «He bitanii neena! Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay hawaadan yaagee; ‹Taani neena Israa'eeliyaa bolla okkaadde kaateyaad; Saa'oola kushiyaappekka taani neena ashshaad;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Naataaney Dawites zaaridi, «He bitanezi nena! GODAA Isra7eele Xoossay nena, ‹Neni Isra7eele bolla kawo gidana mala ta nena tiyadis; Sa7oole kusheppeka nena ashshadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ናታኔይ ዳዊቴስ ዛሪዲ፥ «ሄ ቢታኔዚ ኔና! ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ ኔና፥ ‹ኔኒ ኢስራኤሌ ቦላ ካዎ ጊዳና ማላ ታ ኔና ቲያዲስ፤ ሳኦሌ ኩሼፔካ ኔና ኣሻዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናታን ዳዊታኮ፥ “ሄ አደይ ነና! ጎዳይ እስራኤለ ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ ‘ታኒ ነና እስራኤለ ቦላ ትያዳ ካዎስ፤ ሳኦላ ኩሽያፐ ነና አሻስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Naatani Dawitako, “He addey nena! Goday Isra7eele Xoossay haysada yaagees; ‘Taani nena Isra7eele bolla tiyada kawothas; Saa7ola kushiyape nena ashshas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ናታን፣ ዳዊትን እንዲህ አለው፤ “ያ ሰው አንተ ነህ፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር የሚለው ይህን ነው፤ ‘በእስራኤል ላይ ንጉሥ ትሆን ዘንድ ቀባሁህ፤ ከሳኦልም እጅ ታደግሁህ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ናታንም ዳዊትን እንዲህ አለው፤ “ያ ሰው አንተ ራስህ ነህ! የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ‘እኔ ንጉሥ አደረግኹህ፤ ከሳኦልም እጅ በመታደግ አዳንኩህ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ናታን ንዳዊት “እቲ ሰብኣይ እቱይ ንስኻ ኢኻ። እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ‘ኣብ ልዕሊ እስራኤል ንጉስ ክትከውን ኣነ ቐባእኹኻ፤ ካብ ኢድ ሳኦልውን ኣድሓንኩኻ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ናታን ንዳዊት በሎ፡ እቲ ሰብኣይ እቲ ንስኻ ኢኻ። እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ንጉስ ክትከውን ኣነ ቐባእኩኻ፡ ካብ ኢድ ሳኦልውን ኣስሐንኩኻ።