2 Samuel 12:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነዚ ገንሸል እዚ ስለ ዝገበረን ርህራሄ ስለ ዘይነበሮን ድማ፡ ኣርባዕተ ዕጽፊ ይመልሶ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህን አድርጎአልና፥ አላዘነምና ስለ አንዲቱ በግ አራት አድርጎ ይመልስ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህን አድርጎአልና፥ አላዘነምና ስለ አንዲቱ በግ አራት ይመልስ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህ ያለውን ነገር በማድረጉና ባለማዘኑም ስለ ግልገሊቱ አራት ዕጥፍ መክፈል አለበት።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ እ ሄ ዶርሳ ማራት ድራዉ ኦይዱ ኩሽያ አደ ጭጋናዉ ኮሼ፤ አያዉ ጎፐ፥ ቃረታ ዪደ እ ሄዋ ኦዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay I he dorssaa maratti diraw oyddu kushiyaa aatsiide c'igganaw koshshee; ayaw gooppe, k'aretaa d'ayiide I hewaa ootseedda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi hayssa mala ooso ooththida gishshassinne qadhetay baynda gishshas he laaqqay gishshas oyddu kushe qanxxana bessees» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ሃይሳ ማላ ኦሶ ኦዳ ጊሻሲኔ ቃታይ ባይንዳ ጊሻስ ሄ ላቃይ ጊሻስ ኦይዱ ኩሼ ቃንጻና ቤሴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ቃይ ባይና እ ሄሳ ኦዳ ግሾ፥ ሄ ዶርሳ ማረ ግሾ ኦይዱ ኩሸ ዛራናዉ ኮሼስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi qadhey bayna I hessa oothida gisho, he dorsa mare gisho oyddu kushe zaaranaw koshshees” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህ ያለውን ነገር በማድረጉና ባለ ማዘኑም ስለ በጊቱ አራት ዕጥፍ መክፈል አለበት።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህን የመሰለ የጭካኔ ሥራ በመፈጸሙ ከዚያ ሰው የወሰደበትን አራት እጥፍ አድርጎ መመለስ አለበት” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዝ ነገር እዙይ ስለ ዝገበረን፥ ርህራሀውን ስለ ዘይነበሮን፥ ክንዲ እታ ዝወሰዳ በጊዕ ኣርባዕተ ገይሩ ይኽሓስ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ነገር እዚ ስለ ዝገበረን፡ ድንጋጽውን ስለ ዘይነበሮን፡ ኣብ ክንዲ እታ ሽበን ኣርባዕተ ገይሩ ይኽሐስ፡ በሎ። |