2 Samuel 12:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቁጥዓ ዳዊት ድማ ኣብ ልዕሊ እቲ ሰብኣይ ኣዝዩ ነደደ። ንናታን ድማ ከምዚ በሎ፦ ከምቲ እግዚኣብሄር ብህይወት ዘሎ፡ እቲ ነዚ ዝገበረ ሰብ ብርግጽ ክመውት እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም በዚያ ሰው ላይ ተቈጣ፤ ዳዊትም ናታንን፥ “ሕያው እግዚአብሔርን! ይህን ያደረገ ሰው ሞት የሚገባው ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም በዚያ ሰው ላይ እጅግ ተቈጥቶ ናታንን። ሕያው እግዚአብሔርን! ይህን ያደረገ ሰው የሞት ልጅ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊት በዚያ ሰው ላይ እጅግ ተቆጥቶ ናታንን እንዲህ አለው፤ “ጌታ ምስክሬ ነው! ይህን ያደረገው ሰው ሞት ይገባዋል! |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ሄ ዱረ ብታንያ ቦላ ሀንቁዋ ኤጽ ከሲደ ናታና፥ “መና ጎዳይ ኤሮ! ሀዋ ኦዳ ብታኒ ሀይቃናዉ በሰ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite he dure bitaniyaa bolla hank'k'uwaa ees's'i kesiide Naataana, «Med'inaa Goday ero! Hawaa ootseedda bitanii hayk'k'anaw besse. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti hessa ooththidayssa bolla keehi hanqettidi Naataanes, «De7o GODAY be7iin hayssa ooththidaades hayqoy bessees! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ሄሳ ኦዳይሳ ቦላ ኬሂ ሃንቄቲዲ ናታኔስ፥ «ዴኦ ጎዳይ ቤኢን ሃይሳ ኦዳዴስ ሃይቆይ ቤሴስ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ሄ ዱረ አድያ ቦላ ሸነ ኤፅድ፥ “ደኦ ጎዳይ ኤርያ መላ፥ ሀይሳ ኦዳ አደይ ሀይቃናዉ በሴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti he dure addiya bolla shene eexidi, “De7o Goday eriya mela, haysa oothida addey hayqanaw bessees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊት በዚያ ሰው ላይ እጅግ ተቈጥቶ ናታንን እንዲህ አለው፤ “ሕያው እግዚአብሔርን ይህን ያደረገው ሰው ሞት ይገባዋል! |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊት በሀብታሙ ሰው ታሪክ እጅግ ተቈጥቶ “ይህን ያደረገው ሰው ሞት እንደሚገባው በሕያው እግዚአብሔር ስም እምላለሁ! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ዳዊት የመና ተቘጥዐ፤ ንናታን ከዓ “ብህያው እግዚኣብሄር! እቲ እዙይ ዝገበረ ሰብ ወዲ ሞት እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ዂራ ዳዊት ኣብቲ ሰብኣይ ኣዝዩ ነደደ፡ ንናታን ከኣ፡ እቲ እዚ ዝገበረ ሰብኣይ ወዲ ሞት ኸም ዝዀነ፡ ህያው እግዚኣብሄር እዩ፡ |