2 Samuel 12:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ቁጥዓ ዳዊት ድማ ኣብ ልዕሊ እቲ ሰብኣይ ኣዝዩ ነደደ። ንናታን ድማ ከምዚ በሎ፦ ከምቲ እግዚኣብሄር ብህይወት ዘሎ፡ እቲ ነዚ ዝገበረ ሰብ ብርግጽ ክመውት እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም በዚያ ሰው ላይ ተቈጣ፤ ዳዊ​ትም ናታ​ንን፥ “ሕያው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን! ይህን ያደ​ረገ ሰው ሞት የሚ​ገ​ባው ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም በዚያ ሰው ላይ እጅግ ተቈጥቶ ናታንን። ሕያው እግዚአብሔርን! ይህን ያደረገ ሰው የሞት ልጅ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊት በዚያ ሰው ላይ እጅግ ተቆጥቶ ናታንን እንዲህ አለው፤ “ጌታ ምስክሬ ነው! ይህን ያደረገው ሰው ሞት ይገባዋል!
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ ሄ ዱረ ብታንያ ቦላ ሀንቁዋ ኤጽ ከሲደ ናታና፥ “መና ጎዳይ ኤሮ! ሀዋ ኦዳ ብታኒ ሀይቃናዉ በሰ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite he dure bitaniyaa bolla hank'k'uwaa ees's'i kesiide Naataana, «Med'inaa Goday ero! Hawaa ootseedda bitanii hayk'k'anaw besse.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti hessa ooththidayssa bolla keehi hanqettidi Naataanes, «De7o GODAY be7iin hayssa ooththidaades hayqoy bessees!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ሄሳ ኦዳይሳ ቦላ ኬሂ ሃንቄቲዲ ናታኔስ፥ «ዴኦ ጎዳይ ቤኢን ሃይሳ ኦዳዴስ ሃይቆይ ቤሴስ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ ሄ ዱረ አድያ ቦላ ሸነ ኤፅድ፥ “ደኦ ጎዳይ ኤርያ መላ፥ ሀይሳ ኦዳ አደይ ሀይቃናዉ በሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti he dure addiya bolla shene eexidi, “De7o Goday eriya mela, haysa oothida addey hayqanaw bessees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊት በዚያ ሰው ላይ እጅግ ተቈጥቶ ናታንን እንዲህ አለው፤ “ሕያው እግዚአብሔርን ይህን ያደረገው ሰው ሞት ይገባዋል!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊት በሀብታሙ ሰው ታሪክ እጅግ ተቈጥቶ “ይህን ያደረገው ሰው ሞት እንደሚገባው በሕያው እግዚአብሔር ስም እምላለሁ!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ዳዊት የመና ተቘጥዐ፤ ንናታን ከዓ “ብህያው እግዚኣብሄር! እቲ እዙይ ዝገበረ ሰብ ወዲ ሞት እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ዂራ ዳዊት ኣብቲ ሰብኣይ ኣዝዩ ነደደ፡ ንናታን ከኣ፡ እቲ እዚ ዝገበረ ሰብኣይ ወዲ ሞት ኸም ዝዀነ፡ ህያው እግዚኣብሄር እዩ፡