2 Samuel 12:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ተጓዓዛይ ድማ ናብቲ ሃብታም ሰብኣይ መጸ፣ ንሱ ድማ ነቲ ናብኡ ዝመጸ ተጓዓዛይ ንምሕብሓብ ካብ መጓሰኡን ካብ ጥሪቱን ክወስድ ምሕረት ገበረ። ግናኸ ገንሸል እቲ ድኻ ወሲዱ ነቲ ናብኡ ዝመጸ ሰብኣይ ኣዳለወሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ባለጠጋውም እንግዳ በመጣ ጊዜ ከበጉና ከላሙ ወስዶ ለዚያ ወደ እርሱ ለመጣው እንግዳ ያዘጋጅለት ዘንድ ሳሳ፤ የዚያንም የድሃውን ሰው በግ ወስዶ ለዚያ ለመጣው ሰው አዘጋጀ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ባለጠጋውም እንግዳ በመጣ ጊዜ ከበጉና ከላሙ ወስዶ ለዚያ ወደ እርሱ ለመጣው እንግዳ ያዘጋጅለት ዘንድ ሳሳ፤ የዚያንም የድሀውን ሰው በግ ወስዶ ለዚያ ለመጣው ሰው አዘጋጀ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ሀብታሙም ቤት እንግዳ መጣ፤ ሀብታሙ ግን ከራሱ በጎች ወይም ቀንድ ከብቶች ወስዶ ለመጣበት እንግዳ ምግብ ማዘጋጀት አልፈለገም፤ የድኻውን ግልገል ወስዶ ቤቱ ለመጣው እንግዳ አዘጋጀው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “እት ጋላስ እት እማይ ሄ ዱረ ብታንያ ሶ ዬዳ፤ ሽን ዱሪ ባረ ዶርሳፐ ዎይ ባረ ሚዛፐ አኪደ ሹኪደ፥ ባረ ሶ ዬዳ እማ ሞካናዉ ኮይቤና። እ ሄ ማንቆ ብታንያ ዶርሳቶ አኪደ፥ ሄ ሶ ዬዳ እማ ምዝያዋ ካዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Itti gallassi itti imatsay he dure bitaniyaa soo yeedda; shin durii bare dorssaappe woy bare miizzaappe akkiide shukkiide, bare soo yeedda imatsaa mokkanaw koyyibeenna. I he mank'k'o bitaniyaa dorssatto akkiide, he soo yeedda imatsaa miziyaawaa katseedda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Issi gallas durezaso imaththi yides; dure addezi ba dorsatappe woykko miizatappe ekkidi he imaththazas miza kath giigsana koyibeenna; gido attiin manqoza laaqqayo efidi baso yida imaththazas kaththi giigsides» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢሲ ጋላስ ዱሬዛሶ ኢማ ዪዴስ፤ ዱሬ ኣዴዚ ባ ዶርሳታፔ ዎይኮ ሚዛታፔ ኤኪዲ ሄ ኢማዛስ ሚዛ ካ ጊጊሳና ኮዪቤና፤ ጊዶ ኣቲን ማንቆዛ ላቃዮ ኤፊዲ ባሶ ዪዳ ኢማዛስ ካ ጊግሲዴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “እስ ጋላስ እስ እማ ዱርያ ሶ ይስ። ዱረይ ባ ዶርሳፈ ዎይኮ ባ መሄፐ ሹክድ፥ እማ ሞካናዉ ኮይቤና። ሽን እ ሄ ማንቆ አድያ ዶርስዉ ኤክድ፥ ሄ እማስ ምያባ ጊግስስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Issi gallas issi imathi duriya soo yis. Durey ba dorsaafe woyko ba mehepe shukidi, imathe mokanaw koybeenna. Shin I he manqo addiya dorsiw ekidi, he imathaas miyaba giigisis” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ወደ ባለ ጠጋውም ቤት እንግዳ መጣ፤ ባለ ጠጋው ግን ከራሱ በጎች ወይም ቀንድ ከብቶች ወስዶ ለመጣበት እንግዳ ምግብ ማዘጋጀት አልፈለገም፤ ከዚህ ይልቅ የድኻውን እንስት ጠቦት በግ ወስዶ ቤቱ ለመጣው እንግዳ አዘጋጀው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንድ ቀን ወደ ሀብታሙ ሰው ቤት አንድ መንገደኛ መጣ፤ ሀብታሙ ሰው ለእንግዳው የሚሆን ምግብ ለማዘጋጀት ከእንሰሶቹ አንዱን ማረድ አልፈለገም፤ ይህንንም በማድረግ ፈንታ የድኻውን ሰው ግልገል ወስዶ በማረድ ለእንግዳው ምግብ አዘጋጀ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ነቲ ሃብታም ሰብኣይ ጋሻ መፆ። ነቲ ጋሻ ኻብተን ኣባጊዑን ካብተን ኣላሕሙን ወሲዱ ምግቢ ኸየዳልወሉ ነፈገ። ግና ነታ ናይቲ ድኻ በጊዕ ወሲዱ ነቲ ዝመፆ ጋሻ ሓሪዱ ኣዳለወሉ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ሃብታም ሰብኣይ፡ በዓል መገዲ ምስ መጾ ኸኣ፡ ነቲ ዝመጾ በዓል መገዲ ኻብተን ኣባጊዑን ካብተን ኣሓኡን ወሲዱ ኸየዳልወሉስ፡ በቐቐን፡ ነታ ሽበን እቲ ድኻ ወሲዱ ግና ነቲ ዝአተዎ ሰብኣይ ኣዳለወሉ። |