2 Samuel 12:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ተጓዓዛይ ድማ ናብቲ ሃብታም ሰብኣይ መጸ፣ ንሱ ድማ ነቲ ናብኡ ዝመጸ ተጓዓዛይ ንምሕብሓብ ካብ መጓሰኡን ካብ ጥሪቱን ክወስድ ምሕረት ገበረ። ግናኸ ገንሸል እቲ ድኻ ወሲዱ ነቲ ናብኡ ዝመጸ ሰብኣይ ኣዳለወሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ ባለ​ጠ​ጋ​ውም እን​ግዳ በመጣ ጊዜ ከበ​ጉና ከላሙ ወስዶ ለዚያ ወደ እርሱ ለመ​ጣው እን​ግዳ ያዘ​ጋ​ጅ​ለት ዘንድ ሳሳ፤ የዚ​ያ​ንም የድ​ሃ​ውን ሰው በግ ወስዶ ለዚያ ለመ​ጣው ሰው አዘ​ጋጀ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ ባለጠጋውም እንግዳ በመጣ ጊዜ ከበጉና ከላሙ ወስዶ ለዚያ ወደ እርሱ ለመጣው እንግዳ ያዘጋጅለት ዘንድ ሳሳ፤ የዚያንም የድሀውን ሰው በግ ወስዶ ለዚያ ለመጣው ሰው አዘጋጀ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ ሀብታሙም ቤት እንግዳ መጣ፤ ሀብታሙ ግን ከራሱ በጎች ወይም ቀንድ ከብቶች ወስዶ ለመጣበት እንግዳ ምግብ ማዘጋጀት አልፈለገም፤ የድኻውን ግልገል ወስዶ ቤቱ ለመጣው እንግዳ አዘጋጀው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “እት ጋላስ እት እማይ ሄ ዱረ ብታንያ ሶ ዬዳ፤ ሽን ዱሪ ባረ ዶርሳፐ ዎይ ባረ ሚዛፐ አኪደ ሹኪደ፥ ባረ ሶ ዬዳ እማ ሞካናዉ ኮይቤና። እ ሄ ማንቆ ብታንያ ዶርሳቶ አኪደ፥ ሄ ሶ ዬዳ እማ ምዝያዋ ካዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Itti gallassi itti imatsay he dure bitaniyaa soo yeedda; shin durii bare dorssaappe woy bare miizzaappe akkiide shukkiide, bare soo yeedda imatsaa mokkanaw koyyibeenna. I he mank'k'o bitaniyaa dorssatto akkiide, he soo yeedda imatsaa miziyaawaa katseedda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Issi gallas durezaso imaththi yides; dure addezi ba dorsatappe woykko miizatappe ekkidi he imaththazas miza kath giigsana koyibeenna; gido attiin manqoza laaqqayo efidi baso yida imaththazas kaththi giigsides» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢሲ ጋላስ ዱሬዛሶ ኢማ ዪዴስ፤ ዱሬ ኣዴዚ ባ ዶርሳታፔ ዎይኮ ሚዛታፔ ኤኪዲ ሄ ኢማዛስ ሚዛ ካ ጊጊሳና ኮዪቤና፤ ጊዶ ኣቲን ማንቆዛ ላቃዮ ኤፊዲ ባሶ ዪዳ ኢማዛስ ካ ጊግሲዴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “እስ ጋላስ እስ እማ ዱርያ ሶ ይስ። ዱረይ ባ ዶርሳፈ ዎይኮ ባ መሄፐ ሹክድ፥ እማ ሞካናዉ ኮይቤና። ሽን እ ሄ ማንቆ አድያ ዶርስዉ ኤክድ፥ ሄ እማስ ምያባ ጊግስስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Issi gallas issi imathi duriya soo yis. Durey ba dorsaafe woyko ba mehepe shukidi, imathe mokanaw koybeenna. Shin I he manqo addiya dorsiw ekidi, he imathaas miyaba giigisis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ወደ ባለ ጠጋውም ቤት እንግዳ መጣ፤ ባለ ጠጋው ግን ከራሱ በጎች ወይም ቀንድ ከብቶች ወስዶ ለመጣበት እንግዳ ምግብ ማዘጋጀት አልፈለገም፤ ከዚህ ይልቅ የድኻውን እንስት ጠቦት በግ ወስዶ ቤቱ ለመጣው እንግዳ አዘጋጀው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንድ ቀን ወደ ሀብታሙ ሰው ቤት አንድ መንገደኛ መጣ፤ ሀብታሙ ሰው ለእንግዳው የሚሆን ምግብ ለማዘጋጀት ከእንሰሶቹ አንዱን ማረድ አልፈለገም፤ ይህንንም በማድረግ ፈንታ የድኻውን ሰው ግልገል ወስዶ በማረድ ለእንግዳው ምግብ አዘጋጀ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ነቲ ሃብታም ሰብኣይ ጋሻ መፆ። ነቲ ጋሻ ኻብተን ኣባጊዑን ካብተን ኣላሕሙን ወሲዱ ምግቢ ኸየዳልወሉ ነፈገ። ግና ነታ ናይቲ ድኻ በጊዕ ወሲዱ ነቲ ዝመፆ ጋሻ ሓሪዱ ኣዳለወሉ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ሃብታም ሰብኣይ፡ በዓል መገዲ ምስ መጾ ኸኣ፡ ነቲ ዝመጾ በዓል መገዲ ኻብተን ኣባጊዑን ካብተን ኣሓኡን ወሲዱ ኸየዳልወሉስ፡ በቐቐን፡ ነታ ሽበን እቲ ድኻ ወሲዱ ግና ነቲ ዝአተዎ ሰብኣይ ኣዳለወሉ።