2 Samuel 12:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ኣብኣ ዝነበሩ ሰባት ድማ ኣውጺኡ ኣብ ትሕቲ መጋረጃን ኣብ ትሕቲ ሓርማዝ ሓጺንን ኣብ ትሕቲ ሓርማዝ ሓጺንን ኣእተዎም፡ በቲ እቶን እምኒ ድማ ኣሕለፍዎም። ንኹለን ከተማታት ደቂ ዓሞን ድማ ከምኡ ገበረ። ዳዊትን ብዘሎ ህዝብን ድማ ናብ የሩሳሌም ተመልሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በውስጥዋም የነበሩትን ሕዝብ አውጥቶ በመጋዝና በብረት መቈፈሪያ በብረት መጥረቢያም ሥር አኖራቸው፤ በሸክላ ጡብ እቶንም አሳለፋቸው። በአሞን ልጆች ከተሞች ሁሉ እንዲሁ አደረገ። ዳዊትም፥ ሕዝቡም ሁሉ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በውስጥዋም የነበሩትን ሕዝብ አውጥቶ በመጋዝና በብረት መቈፈሪያና በብረት መጥረቢያ እንዲሠሩ አደረጋቸው፤ የሸክላ ጡብም እንዲያቃጥሉ አደረጋቸው፤ በአሞን ልጆች ከተሞች ሁሉ እንዲህ አደረገ። ዳዊትም ሕዝቡም ሁሉ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እዚያ የነበሩትንም ሕዝብ አውጥቶ መጋዝ፥ የብረት መቆፈሪያና መጥረቢያ ተጠቅመው ሥራ እንዲሠሩ አደረጋቸው፤ እንዲሁም የሸክላ ጡብ አሠራቸው። እንዲህ ያለውም ሥራ በአሞናውያን ከተሞች ሁሉ እንዲፈጸም አደረገ። ከዚያም ዳዊትና ሠራዊቱ በሙሉ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ካታማ አሳ ያፐ ከሲደ፥ ማጋዝያን፥ ብራታ ሻልክያንነ ብራታ ካልታን ኦናዳን ኦዳ፤ ቃይ ኡንቱንታ ኡርቃፐ ጹብያ መናዳን ኦዳ። አሞናቱዋ ካታማቱዋ ኡባን ደእያ አሳ እ ሄዋዳን ኦዳ። ሄዋፐ ጉይያን፥ ዳዊተነ አ ኦላንቻቱ ኡባይ የሩሳላመ ስሜድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He katamaa asaa yaappe kessiide, magaaziyan, birataa shalkkiyaaninne birataa kalttan ootsanaadan ootseedda; k'ay unttuntta urk'k'aappe s'uubiyaa med'd'anaadan ootseedda. Amoonatuwaa katamatuwaa ubbaan de'iyaa asaa I hewaadan ootseedda. Hewaappe guyyiyaan, Daawitenne Aa olanchchatuu ubbay Yerusaalame simmeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heen diza deraa kessidi istta magaazen, xoylleninne kalttan go7ettidi ooso ooththana mala wolqqaththi oosisides; hessaththoka xuube medhissides. Hessa mala oosoy hara Amooneta katamata ubbaan oosettana mala ooththides. Hessafe guye Dawitinne iza olanchchati ubbay Yerusalaame simmida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄን ዲዛ ዴራ ኬሲዲ ኢስታ ማጋዜን፥ ጾይሌኒኔ ካልታን ጎኤቲዲ ኦሶ ኦና ማላ ዎልቃ ኦሲሲዴስ፤ ሄሳካ ጹቤ ሜሲዴስ። ሄሳ ማላ ኦሶይ ሃራ ኣሞኔታ ካታማታ ኡባን ኦሴታና ማላ ኦዴስ። ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲኔ ኢዛ ኦላንቻቲ ኡባይ ዬሩሳላሜ ሲሚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ካታማን ደእያ አሳ ከስድ፥ ማጋዘን፥ ብራታ ኮንተንነ ብራታ ካልታን ኦና መላ ኦስ። ቃስ ኤንቲ ፁበ መና መላ ኦስ። አሞነ ካታማ ኡባን ደእያ አሳ እ ሀይሳዳ ኦስ። ሄሳፈ ጉየ፥ ዳዊቲነ እያ ኦላንቾት የሩሳላመ ስምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He kataman de7iya asaa kessidi, magaazen, birata konteninne birata kaltan oothana mela oothis. Qassi enti xuube medhana mela oothis. Amoone katama ubban de7iya asaa I haysada oothis. Hessafe guye, Dawitinne iya olanchoti Yerusalaame simmidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እዚያ የነበሩትንም ሕዝብ አውጥቶ መጋዝ፣ የብረት መቈፈሪያና መጥረቢያ ተጠቅመው ሥራ እንዲሠሩ አደረጋቸው፣ እንዲሁም የሸክላ ጡብ አሠራቸው ። እንዲህ ያለውም ሥራ በሌሎቹ የአሞናውያን ከተሞች ሁሉ እንዲፈጸም አደረገ። ከዚያም ዳዊትና ሰራዊቱ በሙሉ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰዎቹም በመጋዝ፥ በብረት ዶማና በብረት መጥረቢያ እንዲሠሩ አደረጋቸው፤ ጡብ እንዲሠሩለትም አስገደዳቸው፤ በሌሎቹ የዐሞን ከተሞች ሁሉ ያሉትን ሰዎችም እንዲሁ በዚሁ ዐይነት እንዲሠሩ አደረጋቸው፤ ከዚህ በኋላ እርሱና ሠራዊቱ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ኣብ ውሽጣ ዝነበሩ ህዝቢ እውን ኣውፂኡ ብመጋዝን ብመዅዓቲ ሓፂንን ብምሳርን ከም ዝሰርሑ ገበሮም፤ ጡብ ክሰርሑ ኸዓ ኣገደዶም። ንዅለን ከተማታት ደቂ ኣሞን ድማ ኸምኡ ገበረን። ድሕሪዙይ ዳዊትን ኵሉ እቲ ህዝብን ናብ ኢየሩሳሌም ተመለሱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ኣብ ውሽጣ ዝነበሩ ህዝቢውን ኣውጺኡ ኣብ ትሕቲ መጋዛትን ሰረገላታትን ሓጺንን ምሳውርቲ ሓጺንን ገበሮም፡ ናብ ናይ ጡብ እቶን ከኣ ኣሕለፎም። ንዂለን ከተማታት ደቂ ዓሞን ድማ ከምኡ ገበረ። ድሕርዚ ዳዊትን ብዘሎ እቲ ህዝብን ናብ የሩሳሌም ተመልሱ። |