2 Samuel 12:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ ኽቡር ኣእማን ሓደ ታለንት ወርቂ ዚኸውን ኣኽሊል ንጉሶም ድማ ካብ ርእሱ ኣልዒሉ ኣብ ርእሲ ዳዊት ተገብረ። ምርኮ እታ ኸተማ ድማ ብብዝሒ ኣውጽአ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የን​ጉ​ሣ​ቸ​ው​ንም የሜ​ል​ኮ​ምን ዘውድ ከራሱ ላይ ወሰደ። ክብ​ደ​ቱም አንድ መክ​ሊት ወርቅ ያህል ነበር፤ ክቡር ዕን​ቍም ነበ​ረ​በት፤ ዳዊ​ትም በራሱ ላይ አደ​ረ​ገው። ከከ​ተ​ማ​ዪ​ቱም እጅግ ብዙ ምርኮ አወጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የንጉሣቸውንም ዘውድ ከራሱ ላይ ወሰደ። ክብደቱም አንድ መክሊት ወርቅ ያህል ነበር፥ ክቡር ዕንቍም ነበረበት፤ ዳዊትም በራሱ ላይ አደረገው። ከከተማይቱም እጅግ ብዙ ምርኮ አወጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የንጉሣቸውንም ዘውድ ከራሱ ላይ ወሰደ፤ የዘውዱ ክብደት የሚመዝነው አንድ መክሊት ወርቅ ሲሆን፥ በከበረ ዕንቁም ያጌጠ ነበር፤ ይህም በዳዊት ራስ ላይ ተጫነ። ዳዊትም ከከተማዪቱ እጅግ ብዙ ምርኮ ወሰደ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ካትያ ካላቻካ አ ሁጲያፐ አኬዳ። ሄ ዎርቃ ካላቻይ ሀታማነ ኦይዱ ኪሎ ግራምያ ዴጼ፤ አ ግዶን አልኦ ሹቻይ ደኤ። ሄ ካላቻ ዳዊታ ሁጲያን ዎዳ። ካታማፐ ሎይ ዳሮ ኦሞዱዋ ዳዊተ ኦሞዲደ አሄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu kaatiyaa kallachchaakka Aa huup'iyaappe akkeedda. He work'k'aa kallachchay hattamanne oyddu kiilo giraamiyaa dees'ee; Aa giddon al"o shuchchay de'ee. He kallachchaa Daawita huup'iyaan wotseedda. Katamaappe loytsi daro omooduwaa Daawite omoodiide aheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istta kawoza kallachchaa iza hu7eppe ekkides; he kallachchazi issi meklite worqqa gidishin bonchchettida inqqun aleqettides; Dawiti he kallachchaza ba hu7en goxxides; Dawiti katamayppe keehi daro miish di7i ekkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታ ካዎዛ ካላቻ ኢዛ ሁኤፔ ኤኪዴስ፤ ሄ ካላቻዚ ኢሲ ሜክሊቴ ዎርቃ ጊዲሺን ቦንቼቲዳ ኢንቁን ኣሌቄቲዴስ፤ ዳዊቲ ሄ ካላቻዛ ባ ሁኤን ጎጺዴስ፤ ዳዊቲ ካታማይፔ ኬሂ ዳሮ ሚሽ ዲኢ ኤኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታ ካዋ ካላቻ እያ ሁጰፐ ኤክስ። ሄ ዎርቃ ካላቻይ ሀስታማነ እቻሹ ክሎ ግራመ ዴፄስ። እያ ግዶን እንቆ ጌተትያ አልኦ ሹች ደኤስ። ሄ ካላቻ ዳዊቲ ባ ሁጰን ዎስ። ዳዊቲ ካታማፐ ዳሮ ድኦ ድእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enta kawa kallachaa iya huuphepe ekis. He worqa kallachay hastamanne ichashu kilo giraame deexees. Iya giddon inqo geetetiya al7o shuchi de7ees. He kallacha Dawiti huuphen wothis. Dawiti katamaape daro di7o di77is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የንጉሣቸውንም ዘውድ ከራሱ ላይ ወሰደ፤ የዘውዱ ክብደት አንድ መክሊት ወርቅ የሚመዝን ሲሆን፣ በከበረ ዕንቍም ያጌጠ ነበር፤ ይህም በዳዊት ራስ ላይ ተጫነ። ዳዊትም ከከተማዪቱ እጅግ ብዙ ምርኮ ወሰደ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊት የዐሞናውያን አምላክ ከሆነው ሚልኮም ተብሎ ከሚጠራው ጣዖት ራስ ላይ ሠላሳ አምስት ኪሎ ግራም የሚመዝነውንና በውስጡም የከበረ ዕንቊ ያለበትን ዘውድ ወስዶ በራሱ ላይ ደፋው፤ እንዲሁም ከከተማይቱ ብዙ ምርኮ ወሰደ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንዘውዲ ንጉሶም ከዓ ኻብ ርእሱ ወሰዶ፤ ሚዛኑ ድማ ሰላሳን ሓሙሽተን ኪሎ ግራም ወርቂ ነበረ፤ ክቡር ኣዕናቝውን ነበሮ፤ ዳዊት ድማ ኣብ ርእሱ ገበሮ። ካብታ ኸተማ ኸዓ የመና ብዙሕ ምርኮ ኣውፅአ።
Amharic Tigrinya 2011 ንዘውዲ ንጉሶም ከኣ ካብ ርእሱ ወሰዶ፡ ሚዛኑ ድማ ሓደ መኽሊት ወርቂ ነበረ፡ ክቡር ኣዕናቚ ከኣ ነበሮ፡ ኣብ ርእሲ ዳዊት ድማ ገበርዎ። ካብታ ኸተማ ኸኣ ኣዝዩ ብዙሕ ምርኮ ኣውጽኤ።