2 Samuel 12:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብኢድ ነብዪ ናታን ድማ ለኣኸ። ምእንቲ እግዚኣብሄር ኢሉ ድማ የዲድያ ሰመዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደግሞም በነቢዩ በናታን እጅ ልኮ ስሙን ስለ እግዚአብሔር ፍቁረ እግዚአብሔር ብሎ ጠራው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደግሞም በነቢዩ በናታን እጅ ልኮ ስሙን ስለ እግዚአብሔር ይዲድያ ብሎ ጠራው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ሕፃኑን ስለ ወደደም ስሙ ይዲድያ ተብሎ እንዲጠራ በነቢዩ በናታን በኩል ቃል ላከ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ናኣ ሲቄዳ ድራዉ፥ ናኣ “ይዲድያ” ጊደ ሱንና ማላ፥ ትምቢትያ ኦድያ ናታና ቦላ ኪቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday na'aa siik'eedda diraw, na'aa «Yidiidiyaa» giide suntsana mala, timbbitiyaa odiyaa Naataana bolla kiitteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY naaza dosida gishshas iza sunththi Yididiya geetetti xeygettana mala nabe Naataane baggara qaala kiittides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ናዛ ዶሲዳ ጊሻስ ኢዛ ሱን ዪዲዲያ ጌቴቲ ጼይጌታና ማላ ናቤ ናታኔ ባጋራ ቃላ ኪቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ናኣ ዶስዳ ግሾ፥ እያ ሱን “ይድድያ” ግድ ሱንና መላ ናብያ ናታና ኪትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday na7aa dosida gisho, iya sunthaa “Yididiya” gidi sunthana mela nabiya Naatana kiittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ሕፃኑን ስለ ወደደም ስሙ ይዲድያ ተብሎ እንዲጠራ በነቢዩ በናታን በኩል ቃል ላከ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ይዲድያ” የሚል ስም እንዲያወጣለት ነቢዩ ናታንን አዘዘው፤ ይህም “በእግዚአብሔር የተወደደ” ማለት ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብነቢይ ናታን ልኢኹ ምእንቲ እግዚኣብሄር፥ ይዲድያ ኢሉ ሰመዮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብነብዪ ናታን ልኢኹ ኸኣ ምእንቲ እግዚኣብሄር ኢሉ ስሙ የዲድያ ሰመዮ። |