2 Samuel 12:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ድማ ንባትሴባ ሰበይቱ ኣጸናንዓ እሞ ናብኣ ኣትዩ ምስኣ ርክብ ገበረ። ወዲ ወለደት፡ ንሱ ድማ ሰሎሞን ሰመዮ። እግዚኣብሄር ድማ ኣፍቀሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ሚስ​ቱን ቤር​ሳ​ቤ​ህን አጽ​ና​ናት፤ ወደ እር​ስ​ዋም ገባ፤ ከእ​ር​ስ​ዋም ጋር ተኛ፤ ፀነ​ሰ​ችም፤ ወንድ ልጅም ወለ​ደች፤ ስሙ​ንም ሰሎ​ሞን ብሎ ጠራው። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ወደ​ደው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም ሚስቱን ቤርሳቤህን አጽናናት፥ ወደ እርስዋም ገባ፥ ከእርስዋም ጋር ተኛ፤ ወንድ ልጅም ወለደች፥ ስሙንም ሰሎሞን ብሎ ጠራው። እግዚአብሔርም ወደደው፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም ዳዊት ሚስቱን ቤርሳቤህን አጽናናት፤ ወደ እርሷም ገብቶ አብሮአት ተኛ፤ ወንድ ልጅ ወለደች፤ ስሙንም ሰሎሞን አለው። ጌታም ወደደው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ዳዊተ ባረ ማቻቶ በርሳቤሆ ምንዳ። ዳዊተ ኢኮ ገሊደ እዝና አቄዳ፤ ያትና፥ አ አዉ አቱማ ናኣ የላዱ፤ ናኣ ሶሎሞና ሱንዳ፤ መና ጎዳይ ሄ ናኣ ሲቄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Daawite bare machchato Berssaabeeho mintsetseedda. Daawite iikko geliide izina ak'eeda; yaatina, Aa aw attuma na'aa yelaaddu; na'aa Solomona suntseedda; Med'inaa Goday he na'aa siik'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Dawiti ba machcheyo Bersaabeho minththeththides; izikko gelidi izira aqides; izakka izas attuma naa yeladus; naaza, «Solomoone» gi sunththides; GODAYKKA iza dosides;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲ ባ ማቼዮ ቤርሳቤሆ ሚንዴስ፤ ኢዚኮ ጌሊዲ ኢዚራ ኣቂዴስ፤ ኢዛካ ኢዛስ ኣቱማ ና ዬላዱስ፤ ናዛ፥ «ሶሎሞኔ» ጊ ሱንዴስ፤ ጎዳይካ ኢዛ ዶሲዴስ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ዳዊቲ ባ ማችዉ በርሳቦ ምንስ። ዳዊቲ ኢኮ ገልድ ኢራ አቅስ፤ እያ እያዉ አደ ናአ የላሱ። ናኣ ሶሎሞነ ግድ ሱንስ፤ ጎዳይ ሄ ናኣ ዶስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Dawiti ba machiw Barsaabo minthethis. Dawiti iiko gelidi iira aqis; iya iyaw adde na7a yelasu. Na7aa Solomone gidi sunthis; Goday he na7aa dosis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ዳዊት ሚስቱን ቤርሳቤህን አጽናናት፤ ወደ እርሷም ገብቶ አብሯት ተኛ፤ ወንድ ልጅ ወለደች፤ ስሙንም ሰሎሞን አለው። እግዚአብሔርም ወደደው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ዳዊት ሚስቱን ቤርሳቤህን አጽናናት፤ ከእርስዋም ጋር ግንኙነት አደረገ፤ እርስዋም ወንድ ልጅ ወለደችለት፤ ዳዊትም የልጁን ስም “ሰሎሞን” ብሎ ጠራው፤ እግዚአብሔር ሕፃኑን ስለ ወደደው፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ድማ ንሰበይቱ ቤርሳቤህ ኣፀናንዓ፤ ናብኣውን ኣተወ፤ ምስኣ ድማ ደቀሰ፤ ወዲ ኸዓ ወለደት፤ ስሙውን ሰሎሞን ኢሉ ሰመዮ፤ እግዚኣብሄር ድማ ፈተዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ድማ ንሰበይቱ ባትሴባ ኣጸናንዓ፡ ናብኣ ኣትዩ ኸኣ ምስኣ ደቀሰ፡ ወዲ ድማ ወለደት፡ ስሙ ኸኣ ሰሎሞን ኢሉ ሰመዮ፡ እግዚኣብሄር ድማ ፈተዎ።