2 Samuel 12:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ድማ ንባትሴባ ሰበይቱ ኣጸናንዓ እሞ ናብኣ ኣትዩ ምስኣ ርክብ ገበረ። ወዲ ወለደት፡ ንሱ ድማ ሰሎሞን ሰመዮ። እግዚኣብሄር ድማ ኣፍቀሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ሚስቱን ቤርሳቤህን አጽናናት፤ ወደ እርስዋም ገባ፤ ከእርስዋም ጋር ተኛ፤ ፀነሰችም፤ ወንድ ልጅም ወለደች፤ ስሙንም ሰሎሞን ብሎ ጠራው። እግዚአብሔርም ወደደው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ሚስቱን ቤርሳቤህን አጽናናት፥ ወደ እርስዋም ገባ፥ ከእርስዋም ጋር ተኛ፤ ወንድ ልጅም ወለደች፥ ስሙንም ሰሎሞን ብሎ ጠራው። እግዚአብሔርም ወደደው፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ዳዊት ሚስቱን ቤርሳቤህን አጽናናት፤ ወደ እርሷም ገብቶ አብሮአት ተኛ፤ ወንድ ልጅ ወለደች፤ ስሙንም ሰሎሞን አለው። ጌታም ወደደው፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ዳዊተ ባረ ማቻቶ በርሳቤሆ ምንዳ። ዳዊተ ኢኮ ገሊደ እዝና አቄዳ፤ ያትና፥ አ አዉ አቱማ ናኣ የላዱ፤ ናኣ ሶሎሞና ሱንዳ፤ መና ጎዳይ ሄ ናኣ ሲቄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Daawite bare machchato Berssaabeeho mintsetseedda. Daawite iikko geliide izina ak'eeda; yaatina, Aa aw attuma na'aa yelaaddu; na'aa Solomona suntseedda; Med'inaa Goday he na'aa siik'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Dawiti ba machcheyo Bersaabeho minththeththides; izikko gelidi izira aqides; izakka izas attuma naa yeladus; naaza, «Solomoone» gi sunththides; GODAYKKA iza dosides; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲ ባ ማቼዮ ቤርሳቤሆ ሚንዴስ፤ ኢዚኮ ጌሊዲ ኢዚራ ኣቂዴስ፤ ኢዛካ ኢዛስ ኣቱማ ና ዬላዱስ፤ ናዛ፥ «ሶሎሞኔ» ጊ ሱንዴስ፤ ጎዳይካ ኢዛ ዶሲዴስ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ዳዊቲ ባ ማችዉ በርሳቦ ምንስ። ዳዊቲ ኢኮ ገልድ ኢራ አቅስ፤ እያ እያዉ አደ ናአ የላሱ። ናኣ ሶሎሞነ ግድ ሱንስ፤ ጎዳይ ሄ ናኣ ዶስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Dawiti ba machiw Barsaabo minthethis. Dawiti iiko gelidi iira aqis; iya iyaw adde na7a yelasu. Na7aa Solomone gidi sunthis; Goday he na7aa dosis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ዳዊት ሚስቱን ቤርሳቤህን አጽናናት፤ ወደ እርሷም ገብቶ አብሯት ተኛ፤ ወንድ ልጅ ወለደች፤ ስሙንም ሰሎሞን አለው። እግዚአብሔርም ወደደው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ዳዊት ሚስቱን ቤርሳቤህን አጽናናት፤ ከእርስዋም ጋር ግንኙነት አደረገ፤ እርስዋም ወንድ ልጅ ወለደችለት፤ ዳዊትም የልጁን ስም “ሰሎሞን” ብሎ ጠራው፤ እግዚአብሔር ሕፃኑን ስለ ወደደው፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ድማ ንሰበይቱ ቤርሳቤህ ኣፀናንዓ፤ ናብኣውን ኣተወ፤ ምስኣ ድማ ደቀሰ፤ ወዲ ኸዓ ወለደት፤ ስሙውን ሰሎሞን ኢሉ ሰመዮ፤ እግዚኣብሄር ድማ ፈተዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ ንሰበይቱ ባትሴባ ኣጸናንዓ፡ ናብኣ ኣትዩ ኸኣ ምስኣ ደቀሰ፡ ወዲ ድማ ወለደት፡ ስሙ ኸኣ ሰሎሞን ኢሉ ሰመዮ፡ እግዚኣብሄር ድማ ፈተዎ። |