2 Samuel 12:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ግና ሞይቱ፡ ስለምንታይ ክጸውም፧ ዳግማይ ክመልሶ ይኽእል ድየ ናብኡ ክኸይድ እየ፡ ንሱ ግና ናባይ ኣይክምለስን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁን ግን ሞቶአል፤ የምጾመው ስለ ምንድን ነው? በውኑ እንግዲህ እመልሰው ዘንድ ይቻለኛልን? እኔ ወደ እርሱ እሄዳለሁ እንጂ እርሱ ወደ እኔ አይመለስም” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁን ግን ሞቶአል፤ የምጾመው ስለ ምንድር ነው? በውኑ እንግዲህ እመልሰው ዘንድ ይቻለኛልን? እኔ ወደ እርሱ እሄዳለሁ እንጂ እርሱ ወደ እኔ አይመለስም አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁን ግን ሕፃኑ ስለ ሞተ፥ የምጾመው ለምንድን ነው? መልሼ ላመጣው እችላለሁን? እኔ ወደ እርሱ እሄዳለሁ እንጂ፥ እርሱ ወደ እኔ አይመለስም” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ናአይ ሀእ ሀይቂና፥ ታን አያዉ ጾሞ? ታን ናኣ ጉየ ዛራና ዳንዳያይታ? ታን አኮ ባናፐ አትና፥ እ ታኮ ስመና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin na'ay ha"i hayk'k'ina, taani ayaw s'oomoo? Taani na'aa guyye zaarana danddayayitaa? Taani aakko baanaappe attina, I taakko simmenna» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha7i gidikko naazi hayqqiin ta aazas xoomoo? Ta iza haa zaaranaas dandayazinaa? Ta izakko baana attiin izi haa taakko simmenna!» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃኢ ጊዲኮ ናዚ ሃይቂን ታ ኣዛስ ጾሞ? ታ ኢዛ ሃ ዛራናስ ዳንዳያዚና? ታ ኢዛኮ ባና ኣቲን ኢዚ ሃ ታኮ ሲሜና!» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን፥ “ናአይ ሀይቅን፥ ታኒ አይስ ፆሞ? ታኒ ናኣ ጉየ ዛራናዉ ዳንዳእያና? ታኒ እያኮ ባናፐ አትን፥ እ ታኮ ዬና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin, “Na7ay hayqin, taani ayis xoomo? Taani na7aa guye zaaranaw danda7iyana? Taani iyako baana, I taako yeenna” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሁን ግን ሕፃኑ ስለ ሞተ፣ የምጾመው ለምንድን ነው? መልሼ ላመጣው እችላለሁን? እኔ ወደ እርሱ እሄዳለሁ እንጂ፣ እርሱ ወደ እኔ አይመለስ!” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሁን ግን ከሞተ በኋላ ስለምን እጾማለሁ? ሕፃኑን እንደገና በሕይወት እንዲኖር ማድረግ ይቻለኛልን? እኔ አንድ ቀን ወደ እርሱ እሄዳለሁ እንጂ እርሱ ወደ እኔ ተመልሶ አይመጣም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ ግና ሞይቱ እዩ፤ ንምንታይ ኢለ ደኣ ኽፀውም? ደጊምዶ ኽመልሶ ይከኣለኒ እዩ? ኣነ ናብኡ እኸይድ እምበር፥ ንሱስ ናባይ ኣይምለስን እዩ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ኸኣ ንሱ ሞይቱ፡ ንምንታይ ኢለ እጸውም∶: ደጊምዶ ኽምልሶ ይከኣለኒ እዩ∶: ኣነ ናብኡ እኸይድ እምበር፡ ንሱስ ናባይ ኣይኪምለስን እዩ፡ በለ። |