2 Samuel 12:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ገላዉኡ፡ እዚ ዝገበርካዮ ነገር እንታይ እዩ፧ እቲ ቆልዓ ብህይወት ከሎ ጾምካን በኺኻን፤ እቲ ቘልዓ ምስ ሞተ ግና፡ ተንሲእካ እንጌራ በላዕካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ብላ​ቴ​ኖ​ቹም፥ “ይህ ስለ ሕፃኑ ያደ​ረ​ግ​ኸው ነገር ምን​ድን ነው? እርሱ በሕ​ይ​ወት ሳለ ጾም​ህና አለ​ቀ​ስህ፤ እን​ቅ​ል​ፍም አጣህ፤ ሕፃኑ ከሞተ በኋላ ግን ተነ​ሥ​ተህ እን​ጀራ በላህ፤ ጠጣ​ህም” አሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ባሪያዎቹም። ይህ ያደረግኸው ነገር ምንድር ነው? በሕይወት ሳለ ስለ ሕፃኑ ጾምህና አለቀስህ፤ ከሞተ በኋላ ግን ተነሥተህ እንጀራ በላህ አሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አገልጋዮቹም፥ “እንደዚህ ያደረግኸው ለምንድን ነው? ሕፃኑ በሕይወት እያለ ጾምህ፤ አለቀስህ፤ ሕፃኑ ከሞተ በኋላ ግን ተነሥተህ በላህ” ብለው ጠየቁት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ ቆማቱ አ፥ “ኔን ሀዋዳን አያዉ ሀናድ? ናአይ ፓጻ ደእሽን ጾማዳነ ዬካዳ፤ ሽን ናአይ ሀይቂና ደንዳደ፥ ቁማ ማዳ!” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa k'oomatuu Aa, «Neeni hawaadan ayaw hanaad? Na'ay pas'a de'ishshin s'oomaaddanne yeekkaadda; shin na'ay hayk'k'ina denddaade, k'umaa maada!» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iza oosanchchati iza, «Hayssaththo ays ooththadii? Naazi shemppora paxa dishin xoomadasanne yeekkadasa; gido attiin naazi hayqqidaappe guye ne dendada kath madasa» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛ ኦሳንቻቲ ኢዛ፥ «ሃይሳ ኣይስ ኦዲ? ናዚ ሼምፖራ ፓጻ ዲሺን ጾማዳሳኔ ዬካዳሳ፤ ጊዶ ኣቲን ናዚ ሃይቂዳፔ ጉዬ ኔ ዴንዳዳ ካ ማዳሳ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያ አይለት፥ “ኔኒ ሀይሳዳ አይስ ሀናዲ? ናአይ ፓፃ ደእሽን ፆማዳሳነ ዬካዳሳ፤ ሽን ናአይ ሀይቅን ደንዳዳ፥ ካ ማዳሳ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iya aylleti, “Neeni haysada ayis hanadii? Na7ay paxa de7ishin xoomadasanne yeekadasa; shin na7ay hayqin dendada, kathi madasa” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አገልጋዮቹም፣ “እንደዚህ ያደረግኸው ለምንድን ነው? ሕፃኑ በሕይወት እያለ ጾምህ፤ አለቀስህ፤ ሕፃኑ ከሞተ በኋላ ግን ተነሥተህ በላህ” ብለው ጠየቁት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ባለሟሎቹም “ይህ ነገር ምን እንደ ሆነ ለማወቅ አልቻልንም፤ ሕፃኑ በሕይወት በነበረበት ጊዜ በመጾም አለቀስክለት፤ እርሱ ከሞተ በኋላ ግን ወዲያውኑ ተነሥተህ ተመገብክ!” አሉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ እቶም ሓሻኽሩ “እዝ እትገብሮ ዘለኻ ነገር እንታይ እዩ? እቲ ህፃን ብህይወቱ እንተሎ ምእንታኡ ፆምካን በኸኻን፤ እቲ ህፃን ምስ ሞተ ግና ተሲእካ እንጀራ በሊዕኻ” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ እቶም ገላዉኡ እዚ እትገብሮ ዘሎኻ ነገር እንታይ እዩ∶: እቲ ሕጻን ብህይወቱ ኸሎ ምእንታኡ ጾምካን በኼኻን፡ እቲ ሕጻን ምስ ሞተ ግና፡ ተንሲእካ እንጌራ በላዕካ፡ በልዎ።