2 Samuel 12:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ገላዉኡ፡ እዚ ዝገበርካዮ ነገር እንታይ እዩ፧ እቲ ቆልዓ ብህይወት ከሎ ጾምካን በኺኻን፤ እቲ ቘልዓ ምስ ሞተ ግና፡ ተንሲእካ እንጌራ በላዕካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ብላቴኖቹም፥ “ይህ ስለ ሕፃኑ ያደረግኸው ነገር ምንድን ነው? እርሱ በሕይወት ሳለ ጾምህና አለቀስህ፤ እንቅልፍም አጣህ፤ ሕፃኑ ከሞተ በኋላ ግን ተነሥተህ እንጀራ በላህ፤ ጠጣህም” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ባሪያዎቹም። ይህ ያደረግኸው ነገር ምንድር ነው? በሕይወት ሳለ ስለ ሕፃኑ ጾምህና አለቀስህ፤ ከሞተ በኋላ ግን ተነሥተህ እንጀራ በላህ አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አገልጋዮቹም፥ “እንደዚህ ያደረግኸው ለምንድን ነው? ሕፃኑ በሕይወት እያለ ጾምህ፤ አለቀስህ፤ ሕፃኑ ከሞተ በኋላ ግን ተነሥተህ በላህ” ብለው ጠየቁት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ቆማቱ አ፥ “ኔን ሀዋዳን አያዉ ሀናድ? ናአይ ፓጻ ደእሽን ጾማዳነ ዬካዳ፤ ሽን ናአይ ሀይቂና ደንዳደ፥ ቁማ ማዳ!” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa k'oomatuu Aa, «Neeni hawaadan ayaw hanaad? Na'ay pas'a de'ishshin s'oomaaddanne yeekkaadda; shin na'ay hayk'k'ina denddaade, k'umaa maada!» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza oosanchchati iza, «Hayssaththo ays ooththadii? Naazi shemppora paxa dishin xoomadasanne yeekkadasa; gido attiin naazi hayqqidaappe guye ne dendada kath madasa» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ኦሳንቻቲ ኢዛ፥ «ሃይሳ ኣይስ ኦዲ? ናዚ ሼምፖራ ፓጻ ዲሺን ጾማዳሳኔ ዬካዳሳ፤ ጊዶ ኣቲን ናዚ ሃይቂዳፔ ጉዬ ኔ ዴንዳዳ ካ ማዳሳ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ አይለት፥ “ኔኒ ሀይሳዳ አይስ ሀናዲ? ናአይ ፓፃ ደእሽን ፆማዳሳነ ዬካዳሳ፤ ሽን ናአይ ሀይቅን ደንዳዳ፥ ካ ማዳሳ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya aylleti, “Neeni haysada ayis hanadii? Na7ay paxa de7ishin xoomadasanne yeekadasa; shin na7ay hayqin dendada, kathi madasa” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አገልጋዮቹም፣ “እንደዚህ ያደረግኸው ለምንድን ነው? ሕፃኑ በሕይወት እያለ ጾምህ፤ አለቀስህ፤ ሕፃኑ ከሞተ በኋላ ግን ተነሥተህ በላህ” ብለው ጠየቁት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ባለሟሎቹም “ይህ ነገር ምን እንደ ሆነ ለማወቅ አልቻልንም፤ ሕፃኑ በሕይወት በነበረበት ጊዜ በመጾም አለቀስክለት፤ እርሱ ከሞተ በኋላ ግን ወዲያውኑ ተነሥተህ ተመገብክ!” አሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እቶም ሓሻኽሩ “እዝ እትገብሮ ዘለኻ ነገር እንታይ እዩ? እቲ ህፃን ብህይወቱ እንተሎ ምእንታኡ ፆምካን በኸኻን፤ እቲ ህፃን ምስ ሞተ ግና ተሲእካ እንጀራ በሊዕኻ” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ እቶም ገላዉኡ እዚ እትገብሮ ዘሎኻ ነገር እንታይ እዩ∶: እቲ ሕጻን ብህይወቱ ኸሎ ምእንታኡ ጾምካን በኼኻን፡ እቲ ሕጻን ምስ ሞተ ግና፡ ተንሲእካ እንጌራ በላዕካ፡ በልዎ። |