2 Samuel 12:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ሳብዐይቲ መዓልቲ ድማ እቲ ቘልዓ ሞተ። ባሮት ዳዊት ድማ፡ እንሆ፡ እቲ ሕጻን ብህይወት ከሎ፡ ተዛሪብናሉ፡ ንሱ ድምጽና ኣይሰምዐን፡ እቲ ሕጻን ከም ዝሞተ ክነግርዎ ፈሪሆም። እሞ ደኣ እቲ ቆልዓ ሞይቱ እንተበልናዮ ከመይ ኢሉ እዩ ንርእሱ ክሽገር?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሰ​ባ​ተ​ኛ​ውም ቀን ሕፃኑ ሞተ። የዳ​ዊ​ትም ብላ​ቴ​ኖች፥ “ሕፃኑ በሕ​ይ​ወት ሳለ ብን​ነ​ግ​ረው አል​ሰ​ማ​ንም፤ ይል​ቁ​ንስ ሕፃኑ እንደ ሞተ ብን​ነ​ግ​ረው እን​ዴት ይሆን? በራሱ ላይ ክፉ ያደ​ር​ጋል” ብለው ሕፃኑ እንደ ሞተ ይነ​ግ​ሩት ዘንድ ፈሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሰባተኛውም ቀን ሕፃኑ ሞተ። የዳዊትም ባሪያዎች። ሕፃኑ በሕይወት ሳለ ብንነግረው አልሰማንም፤ ይልቁንስ ሕፃኑ እንደ ሞተ ብንነግረው እንዴት ይሆን? በነፍሱ ክፉ ያደርጋል ብለው ሕፃኑ እንደ ሞተ ይነግሩት ዘንድ ፈሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሰባተኛው ቀን ሕፃኑ ሞተ፤ የዳዊት አገልጋዮችም፥ “እነሆ ሕፃኑ በሕይወት እያለ የነገርነውን ዳዊት አልሰማንም ታዲያ አሁን የሕፃኑን መሞት እንዴት አድርገን ልንነግረው እንችላለን? በራሱ ላይ ጉዳት ሊያደርስ ይችላል” ብለው መንገሩን ፈሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላፑን ጋላስ ናአይ ሀይቄዳ። ዳዊታ ቆማቱ ናኣ ሀይቁዋ ኦዳናዉ ያዬድኖ፤ “ናአይ ፓጻ ደእሽን ኑን ዳዊታ ሃሳይሴዶ፤ ሽን ስሰናን እጼዳ። ያትና፥ ናአይ ሀይቄዳዋ ኑን አዉ ዋቲደ ኦዳናዉ ዳንዳየቶ? ኦን ኤሪ፥ እ ባረና ቆሀነንቶነ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Laappuntsa gallassi na'ay hayk'k'eedda. Daawita k'oomatuu na'aa hayk'k'uwaa odanaw yayyeeddino; «Na'ay pas'a de'ishshin nuuni Daawita haasayisseeddo; shin sisennan is's'eedda. Yaatina, na'ay hayk'k'eeddawaa nuuni aw wootiide odanaw danddayeettoo? Ooni erii, I barena k'ohanenttonne» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Laappunththa gallas naazi hayqqides; Dawite oosanchchati, «Naazi paxa dishin nu yootiin nu gizaa siyibeenna; histtiin nu ha7i naaza hayqo izas wostti yootana dandayzonii? Izi barkka ba bolla qoho gaththana dandayees» gi qoppidi yootanaas babbida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ላፑን ጋላስ ናዚ ሃይቂዴስ፤ ዳዊቴ ኦሳንቻቲ፥ «ናዚ ፓጻ ዲሺን ኑ ዮቲን ኑ ጊዛ ሲዪቤና፤ ሂስቲን ኑ ሃኢ ናዛ ሃይቆ ኢዛስ ዎስቲ ዮታና ዳንዳይዞኒ? ኢዚ ባርካ ባ ቦላ ቆሆ ጋና ዳንዳዬስ» ጊ ቆፒዲ ዮታናስ ባቢዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ላፑን ጋላስ ናአይ ሀይቅስ። ዳዊታ አይለት ናኣ ሀይቁዋ ኦዳናዉ ያይድ፥ “ናአይ ፓፃ ደእሽን ኑኒ ዳዊታስ ኦድን፥ ስኦና እፅስ። ያትን፥ ናአይ ሀይቅዳይሳ ኑኒ ዋትድ እያዉ ኦዳኔ? ኦን ኤር፥ እ ባና ቆሀነኮሺ?” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Laapuntha gallas na7ay hayqis. Dawita aylleti na7aa hayquwa odanaw yayyidi, “Na7ay paxa de7ishin nuuni Dawita odisin, si7onna ixis. Yaatin, na7ay hayqidaysa nuuni waatidi iyaw odanee? Ooni eri, I bana qohanekoshii?” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሰባተኛው ቀን ሕፃኑ ሞተ፤ የዳዊት አገልጋዮችም፣ “እነሆ ሕፃኑ በሕይወት እያለ የነገርነውን ዳዊት አልሰማንም፤ ታዲያ አሁን የሕፃኑን መሞት እንዴት አድርገን ልንነግረው እንችላለን? በራሱ ላይ ጕዳት ሊያደርስ ይችላል” ብለው መንገሩን ፈሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከአንድ ሳምንትም በኋላ ሕፃኑ ሞተ፤ የዳዊት ባለሟሎችም መርዶውን ለመንገር ፈርተው “ሕፃኑ በሕይወት በነበረበት ጊዜ እንኳ ዳዊት ስንመክረው አልሰማንም፤ ታዲያ፥ አሁን የልጁን መሞት እንዴት አድርገን ልንነግረው እንችላለን? ምናልባት በራሱ ላይ አንዳች ጒዳት ማድረስ ይችል ይሆናል!” አሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ ሻውዐይቲ መዓልቲ እቲ ህፃን ሞተ፤ እቶም ሹመኛታት ዳዊት ከዓ “እንሆ፥ እቲ ህፃን ብህይወቱ እንተሎ ተዛሪብናዮ እኳ ቓልና ዘይሰምዐስ፥ ከመይ ኢልና ደኣ ‘እቲ ህፃን ሞይቱ’ ኽንብሎ ኢና? ኣብ ባዕሉ ጕድኣት እንተብፅሐኸ?” በሉ። ስለዙይ እቲ ህፃን ከም ዝሞተ ኸይነግርዎ ፈርሑ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ድማ፡ በታ ሳብዐይቲ መዓልቲ እቲ ሕጻን ሞተ፡ እቶም ገላዉ ዳዊት ከኣ፡ እንሆ፡ እቲ ሕጻን ብህይወቱ ኸሎ ተዛሪብናዮ እኳ ቓልና ዘይሰምዔስ፡ ከመይ ኢልና ደኣ፡ እቲ ሕጻን ሞይቱ፡ ክንብሎ ኢና፡ ገለ ኽፉእ ከይገብር ኢሎም እቲ ሕጻን ከም ዝሞተ ኸይነግርዎ ፈርሁ።