2 Samuel 12:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽማግለታት ቤቱ ድማ ተንሲኦም ካብ ምድሪ ኬተንስኦ ናብኡ ከዱ። ንሱ ግና ኣይደለየን፡ ምሳታቶም ድማ እንጌራ ኣይበልዐን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የቤ​ቱም ሽማ​ግ​ሌ​ዎች ተነ​ሥ​ተው ከም​ድር ያነ​ሡት ዘንድ በአ​ጠ​ገቡ ቆሙ፤ እርሱ ግን እንቢ አለ፤ ከእ​ነ​ር​ሱም ጋር እን​ጀራ አል​በ​ላም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የቤቱም ሽማግሌዎች ተነሥተው ከምድር ያነሡት ዘንድ በአጠገቡ ቆሙ፤ እርሱ ግን እንቢ አለ፥ ከእነርሱም ጋር እንጀራ አልበላም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የቤተሰቡ ሽማግሌዎችም ከመሬት ሊያሰነሡት በአጠገቡ ቆሙ፤ እርሱ ግን እምቢ አለ፤ አብሮአቸውም አንዳች ምግብ አልበላም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ ሶ ጭማቱ አ ቢታፐ ደንናዉ አ ማታን ኤቄድኖ፤ ሽን ቢታፐ ደንደናን እጼዳ፤ እ ኡንቱንቱና ቁማ ምቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa soo c'imatuu Aa biittappe dentsanaw Aa matan ek'k'eeddinno; shin biittappe denddennaan is's'eedda; I unttunttunna k'umaa mibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iza kawoteththa keeththa cimati iza sa7appe denththanaas iza matan eqqida; izi gidikko dendontta ixxides; istti mishin aykkoka mibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛ ካዎቴ ኬ ጪማቲ ኢዛ ሳኣፔ ዴንናስ ኢዛ ማታን ኤቂዳ፤ ኢዚ ጊዲኮ ዴንዶንታ ኢጺዴስ፤ ኢስቲ ሚሺን ኣይኮካ ሚቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያ ሶ ጭማት እያ ሳአፐ ደንዳና መላ እያ ማታን ኤቅድ ዎስዶሶና፤ ሽን እ ደንዶና እፅስ፤ እ ኤንታራ ካ ምቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iya soo cimati iya sa7ape dendana mela iya matan eqidi woossidosona; shin I dendonna ixis; I entara kathi mibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የቤተ ሰቡ ሰው፣ ሽማግሌዎችም ከመሬት ሊያስነሡት በአጠገቡ ቆሙ፤ እርሱ ግን እንቢ አለ፤ አብሯቸውም አንዳች ነገር አልበላም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የቤተ መንግሥቱ ባለሟሎች ወደ እርሱ ቀርበው ከመሬት ላይ ሊያስነሡት ሞከሩ፤ እርሱ ግን ከመሬት ላለመነሣትና ከእነርሱም ጋር ምንም ነገር ላለመቅመስ ወሰነ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ዓበይቲ ቤቱ ኸዓ፥ ተልዒሎም ካብ መሬት ከተስእዎ፥ ኣብ ጥቓኡ ደው በሉ። ንሱ ግና ኣበየ፤ ምስኣቶምውን እንጀራ ኣይበልዐን።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ዓበይቲ ቤቱ ኸኣ ካብ ምድሪ ኼተንስእዎ ኢሎም ቈሙ። ንሱ ግና ኣይፈተወን፡ እንጌራውን ምሳታቶም ኣይበልዔን።