2 Samuel 12:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናታን ድማ ናብ ቤቱ ከደ። እግዚኣብሄር ድማ ነቲ ሰበይቲ ኡርያ ንዳዊት ዝወለደቶ ሕጻን ወቕዖ፡ ኣዝዩ ሓመመ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ናታንም ወደ ቤቱ ተመለሰ። እግዚአብሔርም የኦርዮ ሚስት ለዳዊት የወለደችውን ሕፃን ቀሠፈው፤ እጅግም ታምሞ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ናታንም ወደ ቤቱ ተመለሰ። እግዚአብሔርም የኦርዮ ሚስት ለዳዊት የወለደችውን ሕፃን ቀሠፈ፥ እጅግም ታምሞ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ናታን ወደ ቤቱ ከሄደ በኋላ፥ የኦርዮን ሚስት ለዳዊት የወለደችለትን ሕፃን ጌታ ከባድ ሕመም ላይ ጣለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ናታን ባረ ሶ ቤዳዋፐ ጉይያን፥ ኦርዮና ማቻታ ዳዊታዉ የሌዳ ናኣ መና ጎዳይ ሾጭና እ ሀርጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Naataani bare soo beeddawaappe guyyiyaan, Ooriyoona machata Daawitaw yeleedda na'aa Med'inaa Goday shoc'ina I harggeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Naataaney baso simmi bidaappe guye Ooriyo machcheya Dawites yelida naaza bolla GODAY iita harge yeggides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናታኔይ ባሶ ሲሚ ቢዳፔ ጉዬ ኦሪዮ ማቼያ ዳዊቴስ ዬሊዳ ናዛ ቦላ ጎዳይ ኢታ ሃርጌ ዬጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናታን ባ ሶ ብዳፐ ጉየ፥ ኦርዮና ማችያ ዳዊታስ የልዳ ናኣ ጎዳይ ሾጭን እ ሀርግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Naatani ba soo bidaape guye, Ooriyoona machiya Dawitas yelida na7aa Goday shocin I hargis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ናታን ወደ ቤቱ ከሄደ በኋላ፣ የኦርዮ ሚስት ለዳዊት የወለደችለትን ሕፃን እግዚአብሔር ከባድ ሕመም ላይ ጣለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ናታን ወደ ቤቱ ሄደ። የኦርዮ ሚስት ለዳዊት የወለደችለትን ልጅ እግዚአብሔር በከባድ ሕመም ቀሠፈው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናታን ናብ ቤቱ ምስ ተመለሰ፥ ነቲ ሰበይቲ ኦርዮ ንዳዊት ዝወለደትሉ ቘልዓ፥ እግዚኣብሄር ቀሰፎ፤ ከቢድ ሕማምውን ሓሚሙ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናታን ከኣ ናብ ቤቱ ኸደ። ነቲ ሰበይቲ ኡርያ ንዳዊት ዝወለደትሉ ቘልዓ ድማ እግዚኣብሄር ወቕዖ እሞ ኣዝዩ ተወጽዔ። |