2 Samuel 12:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናታን ድማ ናብ ቤቱ ከደ። እግዚኣብሄር ድማ ነቲ ሰበይቲ ኡርያ ንዳዊት ዝወለደቶ ሕጻን ወቕዖ፡ ኣዝዩ ሓመመ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ናታ​ንም ወደ ቤቱ ተመ​ለሰ። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም የኦ​ርዮ ሚስት ለዳ​ዊት የወ​ለ​ደ​ች​ውን ሕፃን ቀሠ​ፈው፤ እጅ​ግም ታምሞ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ናታንም ወደ ቤቱ ተመለሰ። እግዚአብሔርም የኦርዮ ሚስት ለዳዊት የወለደችውን ሕፃን ቀሠፈ፥ እጅግም ታምሞ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ናታን ወደ ቤቱ ከሄደ በኋላ፥ የኦርዮን ሚስት ለዳዊት የወለደችለትን ሕፃን ጌታ ከባድ ሕመም ላይ ጣለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ናታን ባረ ሶ ቤዳዋፐ ጉይያን፥ ኦርዮና ማቻታ ዳዊታዉ የሌዳ ናኣ መና ጎዳይ ሾጭና እ ሀርጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Naataani bare soo beeddawaappe guyyiyaan, Ooriyoona machata Daawitaw yeleedda na'aa Med'inaa Goday shoc'ina I harggeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Naataaney baso simmi bidaappe guye Ooriyo machcheya Dawites yelida naaza bolla GODAY iita harge yeggides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ናታኔይ ባሶ ሲሚ ቢዳፔ ጉዬ ኦሪዮ ማቼያ ዳዊቴስ ዬሊዳ ናዛ ቦላ ጎዳይ ኢታ ሃርጌ ዬጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናታን ባ ሶ ብዳፐ ጉየ፥ ኦርዮና ማችያ ዳዊታስ የልዳ ናኣ ጎዳይ ሾጭን እ ሀርግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Naatani ba soo bidaape guye, Ooriyoona machiya Dawitas yelida na7aa Goday shocin I hargis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ናታን ወደ ቤቱ ከሄደ በኋላ፣ የኦርዮ ሚስት ለዳዊት የወለደችለትን ሕፃን እግዚአብሔር ከባድ ሕመም ላይ ጣለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ናታን ወደ ቤቱ ሄደ። የኦርዮ ሚስት ለዳዊት የወለደችለትን ልጅ እግዚአብሔር በከባድ ሕመም ቀሠፈው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናታን ናብ ቤቱ ምስ ተመለሰ፥ ነቲ ሰበይቲ ኦርዮ ንዳዊት ዝወለደትሉ ቘልዓ፥ እግዚኣብሄር ቀሰፎ፤ ከቢድ ሕማምውን ሓሚሙ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ናታን ከኣ ናብ ቤቱ ኸደ። ነቲ ሰበይቲ ኡርያ ንዳዊት ዝወለደትሉ ቘልዓ ድማ እግዚኣብሄር ወቕዖ እሞ ኣዝዩ ተወጽዔ።