2 Samuel 12:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በዚ ተግባር እዚ ንጸላእቲ የሆዋ ንኺጸርፉ ዓብዪ ምኽንያት ስለ ዝገበርካሎም ግና፡ እቲ እተወልደካ ቘልዓ እውን ብርግጽ ኪመውት እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን በዚህ ነገር ለእግዚአብሔር ጠላቶች መነሣሣት ምክንያት አድርገሃልና ስለዚህ ደግሞ የተወለደልህ ልጅ ፈጽሞ ይሞታል” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን በዚህ ነገር ለእግዚአብሔር ጠላቶች ታላቅ የስድብ ምክንያት አድርገሃልና ስለዚህ ደግሞ የተወለደልህ ልጅ ፈጽሞ ይሞታል አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህን በመፈጸምህ ግን፥ የጌታ ጠላቶች እጅግ እንዲያቃልሉት ስላደረግህ፥ የተወለደልህ ልጅ ይሞታል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ሀዋ ኡዳደ፥ መና ጎዳ ሞርከቱ አ ካናዳን ኦዳ ድራዉ፥ ነዉ የለቴዳ ናአይ ሀይቃና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni hawaa udaade, Med'inaa Godaa morkketuu Aa kad'anaadan ootseedda diraw, new yeletteedda na'ay hayk'k'ana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin ne hayssa ooththiin morkketi GODAA keehi kawushshana mala ne ooththida gishshas nees yelettida naazi hayqqana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኔ ሃይሳ ኦን ሞርኬቲ ጎዳ ኬሂ ካዉሻና ማላ ኔ ኦዳ ጊሻስ ኔስ ዬሌቲዳ ናዚ ሃይቃና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ነ ሀይሳ ኦዳ፥ ጎዳ ሞርከት እያ ካና መላ ኦዳ ግሾ የለትዳ ናአይ ቱማ ሀይቃና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin ne haysa oothada, Godaa morketi iya kadhana mela oothida gisho yeletida na7ay tuma hayqana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህን በመፈጸምህ ግን፣ የእግዚአብሔር ጠላቶች እጅግ እንዲያቃልሉት ስላደረግህ፣ የተወለደልህ ልጅ ይሞታል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን ይህን በደል በመፈጸም እግዚአብሔርን ስለ ናቅህ የተወለደልህ ልጅ ይሞታል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና በዝ ነገር እዙይ ነቶም ፀላእቲ እግዚኣብሄር ግሁድ መላገፂ ስለ ዝሃብካዮም እቲ ተወሊዱልካ ዘሎ ወዲ ኽመውት እዩ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ በዚ ነገር እዚ ንጸላእቲ እግዚኣብሄር ኣዚኻ መላገጺ ስለ ዝሀብካዮም፡ እቲ ተወሊዱልካ ዘሎ ወዲ ርግጽ ኪመውት፡ እዩ፡ በሎ። |