2 Samuel 12:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ንናታን ናብ ዳዊት ሰደዶ። ናብኡ መጺኡ ድማ በሎ፦ ኣብ ሓንቲ ከተማ ክልተ ሰባት ነበሩ። እቲ ሓደ ሃብታም እቲ ካልኣይ ድማ ድኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ነቢዩ ናታንን ወደ ዳዊት ላከ፤ ወደ እርሱም መጥቶ አለው፥ “በአንድ ከተማ አንዱ ባለጠጋ፥ አንዱም ድሃ የሆኑ ሁለት ሰዎች ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ናታንን ወደ ዳዊት ላከ፥ ወደ እርሱም መጥቶ አለው። በአንድ ከተማ አንዱ ባለጠጋ አንዱም ድሀ የሆኑ ሁለት ሰዎች ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ናታንን ወደ ዳዊት ላከው፤ እርሱም ወደ ዳዊት መጥቶ እንዲህ አለው፤ “በአንድ ከተማ የሚኖሩ ሁለት ሰዎች ነበሩ፤ ከእነርሱም አንዱ ሀብታም ሲሆን፥ ሌላው ደግሞ ድኻ ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ናታና ዳዊታኮ ኪቴዳ፤ ናታን አኮ ዪደ፥ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “እት ካታማን ላኡ አሳቱ ደኢኖ፤ ኡንቱቱፐ እቱ ዱረ፤ ቃይ እቱ ማንቁዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Naataana Daawitakko kiitteedda; Naataan aakko yiide, hawaadan yaageedda; «Itti kataman laa"u asatuu de'iino; unttuttuppe ittuu dure; k'ay ittuu mank'k'uwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY nabe Naataane Dawitekko kiittides; izikka Dawitekko biidi, «Issi kataman nam7u asati deettes; isttafe issoy dure; hankkoyssi manqo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ናቤ ናታኔ ዳዊቴኮ ኪቲዴስ፤ ኢዚካ ዳዊቴኮ ቢዲ፥ «ኢሲ ካታማን ናምኡ ኣሳቲ ዴቴስ፤ ኢስታፌ ኢሶይ ዱሬ፤ ሃንኮይሲ ማንቆ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ናብያ ናታና ዳዊታኮ ኪትን፥ ናታን እያኮ ይድ፥ “እስ ካታማን ናምኡ አሳት ደኦሶና፤ ኤንታፈ እሶይ ዱረ፤ ቃስ ሀንኮይ ማንቆ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday nabiya Naatana Dawitako kiittin, Naatani iyako yidi, “Issi kataman nam7u asati de7oosona; entafe issoy dure; qassi hankoy manqo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ናታንን ወደ ዳዊት ላከው፤ እርሱም ወደ ዳዊት መጥቶ እንዲህ አለው፤ “በአንድ ከተማ የሚኖሩ ሁለት ሰዎች ነበሩ፤ ከእነርሱም አንዱ ባለጠጋ ሲሆን፣ ሌላው ደግሞ ድኻ ነበረ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ነቢዩን ናታንን ወደ ዳዊት ላከው፤ ናታንም ወደ ዳዊት ሄዶ እንዲህ አለው፤ “በአንድ ከተማ የሚኖሩ ሁለት ሰዎች ነበሩ፤ ከእነርሱ አንዱ ሀብታም ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ድኻ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንናታን ናብ ዳዊት ለኣኾ። ናታን ከዓ ናብ ዳዊት ኣትዩ “ኣብ ሓንቲ ኸተማ ኽልተ ሰብኡት ነበሩ። እቲ ሓደ ሃብታም ነበረ፤ እቲ ሓደ ድማ ድኻ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ንናታን ናብ ዳዊት ለኣኾ። ንሱ ኸኣ ናብኡ ኣትዩ በሎ፡ ኣብ ሓንቲ ኸተማ ኽልተ ሰብኣይ ነበሩ፡ እቲ ሓደ ሃብታም፡ እቲ ሓደ ድማ ድኻ። |