2 Samuel 11:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ንኡርያ፡ ናብ ቤትካ ወሪድካ እግርኻ ተሓጸብ በሎ። ኡርያ ድማ ካብ ቤት ንጉስ ወጸ፡ ብዙሕ ስጋ ንጉስ ድማ ደድሕሪኡ ሰዓቦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ኦርዮን፥ “ወደ ቤትህ ሂድ፤ እግርህንም ታጠብ” አለው። ኦርዮም ከንጉሡ ቤት ሲወጣ አንድ የንጉሥ መልእክተኛ ተከተለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ኦርዮን። ወደ ቤትህ ሂድ፥ እግርህንም ታጠብ አለው። ኦርዮም ከንጉሡ ቤት ሲወጣ ማለፊያ የንጉሥ መብል ተከትሎት ሄደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ዳዊት ኦርዮንን፥ “በል እንግዲህ ወደ ቤትህ ወርደህ እግርህን ታጠብ” አለው። ኦርዮን ከቤተ መንግሥት ተሰናብቶ ወጣ፤ ንጉሡም የምግብ ስጦታ ላከለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ዳዊተ ኦርዮና፥ “ሶይ ባ፤ ባደ ሸምፓ አካ” ያጌዳ፤ ሄዋፐ ጉይያን ኦርዮን ካትያ ጎልያፐ ከሲደ ቤዳ፤ ካቲ ኦርዮናዉ አየንቶ እምያዋ አ ጌዱዋ የዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Daawite Ooriyoona, «Soy ba; baade shemppa akka» yaageedda; hewaappe guyyiyaan Ooriyooni kaatiyaa golliyaappe kesiide beedda; kaatii Ooriyoonaw ayentto immiyaawaa Aa geeduwaa yeddeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Dawiti Ooriyo, «Ane neni neso baada toho meecetta» gides; Ooriyoy kawo keeththafe moyzetti bides; kawozi mogota kath geedora izas yeddides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲ ኦሪዮ፥ «ኣኔ ኔኒ ኔሶ ባዳ ቶሆ ሜጬታ» ጊዴስ፤ ኦሪዮይ ካዎ ኬፌ ሞይዜቲ ቢዴስ፤ ካዎዚ ሞጎታ ካ ጌዶራ ኢዛስ ዬዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ኦርዮናኮ፥ “ሶ ባዳ ሸምፓ” ያግን፥ ኦርዮን ካዎ ጋፐ ከይድ ብስ። ካዎይ ኦርዮና ጉየራ ካ የድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Ooriyoonako, “Soo bada shempa” yaagin, Ooriyooni kawo gadhope keyidi bis. Kawoy Ooriyoona guyera kathi yeddis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ዳዊት ኦርዮን፣ “በል እንግዲህ ወደ ቤትህ ወርደህ እግርህን ታጠብ” አለው። ኦርዮን ከቤተ መንግሥት ተሰናብቶ ወጣ፤ ንጉሡም ማለፊያ ምግብ አስከትሎ ላከለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም በኋላ ዳዊት ኦርዮን “እንግዲህ ወደ ቤትህ ሂድና እግርህን ታጠብ” አለው፤ ኦርዮም ከዳዊት ፊት ወጥቶ ሄደ፤ ዳዊትም ወዲያውኑ የምግብ ስጦታ ላከለት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ከዓ ንኦርዮ “እምበኣር ናብ ገዛኻ ውረድ፤ እግርኻውን ተሓፀብ” በሎ። ኦርዮ ድማ ኻብ ቤተ መንግስቲ ወፀ፤ ንጉስ ከዓ ደድሕሪኡ ዝተመረፀ ምግቢ ኣስዓበሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ከኣ ንኡርያ፡ ናብ ቤትካ ውረድ፡ ኣእጋርካውን ተሐጸብ፡ በሎ። ኡርያ ድማ ካብ ቤት ንጉስ ወጸ፡ ካብ ብልዒ ንጉስ ከኣ ደድሕሪኡ ሰዐቦ። |