2 Samuel 11:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ድማ ልኡኻት ልኢኹ ወሰዳ። ንሳ ድማ ናብኡ ኣተወት፡ ንሱ ድማ ምስኣ ደቀሰ። ካብ ርኽሰታ ተነጽየት እሞ ናብ ቤታ ተመልሰት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም መል​እ​ክ​ተ​ኞ​ችን ልኮ አስ​መ​ጣት፤ ወደ እር​ሱም ገባች፤ ከር​ኵ​ሰ​ቷም ነጽታ ነበ​ርና ከእ​ር​ስዋ ጋር ተኛ፤ ወደ ቤቷም ተመ​ለ​ሰች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም መልእክተኞች ልኮ አስመጣት፤ ወደ እርሱም ገባች፥ ከርኵሰትዋም ነጽታ ነበርና ከእርስዋ ጋር ተኛ፤ ወደ ቤትዋም ተመለሰች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም ዳዊት መልእክተኞች ልኮ አስመጣት፤ እርሱ ወዳለበት ገባች፤ አብሮአትም ተኛ። በዚህም ጊዜ ወርሐዊ የመንጻት ጊዜዋን ፈጽማ ነበር። ከዚያም ተመልሳ ወደ ቤቷ ሄደች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ አሳ ኪቲደ፥ እዞ ጼስስ አህሲደ፥ እዝና አቄዳ። ሄ ዎደ ሄ ምሽራታ ፒላይ ዪደ አና፥ ጌዮ ሳና ደአዉ። ሄዋፐ ጉይያን፥ አ ባረ ሶ ስማደ ባዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite asaa kiittiide, izo s'eesissi ahissiide, izina ak'eeda. He wode he mishirata piilay yiide aad'd'ina, geeyo saanna de'aw. Hewaappe guyyiyaan, Aa bare soo simmaade baaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Dawiti as yeddidi izo baakko ehisiin izi dizaso geladus; histtiin izira zin7ides; he wode iza macca naas yiza agina wogappe geeya uttadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲ ኣስ ዬዲዲ ኢዞ ባኮ ኤሂሲን ኢዚ ዲዛሶ ጌላዱስ፤ ሂስቲን ኢዚራ ዚንኢዴስ፤ ሄ ዎዴ ኢዛ ማጫ ናስ ዪዛ ኣጊና ዎጋፔ ጌያ ኡታዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ አሰ ኪትድ፥ እዮ ኤህስስ፤ ኢራ አቅስ። ሄ ዎደ እያ ኩሸ መቶይ አን፥ ጌያዳ ደአዉሱ። እያ ባ ሶ ስማዳ ባሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti ase kiittidi, iyo ehisis, iira aqis. He wode iya kushe metoy aadhin, geeyada de7awusu. Iya ba soo simmada basu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ዳዊት መልእክተኞች ልኮ አስመጣት፤ እርሱ ወዳለበት ገባች፤ አብሯትም ተኛ። በዚህም ጊዜ ወርኃዊ የመንጻት ጊዜዋን ፈጽማ ነበር። ከዚያም ተመልሳ ወደ ቤቷ ሄደች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርስዋንም ሄደው ያመጡለት ዘንድ ዳዊት መልእክተኞችን ላከ፤ እነርሱም ሄደው አመጡለትና ከእርስዋ ጋር ግንኙነት አደረገ፤ በዚህም ጊዜ ሴትዮዋ ወርኃዊ የመንጻት ሥርዓትዋን የፈጸመች ጥብቅ ነበረች፤ ከዚህ በኋላ ሴትዮዋ ወደ ቤትዋ ተመልሳ ሄደች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ድማ ልኡኻት ሰዲዱ ኣምፅኣ፤ ናብኡውን ኣተወት፤ ካብ ፅጌኣ ዝነፅሀትሉ ጊዜ ነበረ እሞ፥ ምስ ተራኸባ ናብ ቤታ ተመለሰት፤ ጠነሰትውን።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ድማ ልኡኻት ሰዲዱ ወሰዳ፡ ናብኡ ኸኣ አተወት፡ ጽጌኣ ተሓጺባ ነበረት እሞ፡ ምስኣ ደቀሰ፡ ናብ ቤታ ድማ ተመልሰት።