2 Samuel 11:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ድማ ልኡኻት ልኢኹ ወሰዳ። ንሳ ድማ ናብኡ ኣተወት፡ ንሱ ድማ ምስኣ ደቀሰ። ካብ ርኽሰታ ተነጽየት እሞ ናብ ቤታ ተመልሰት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም መልእክተኞችን ልኮ አስመጣት፤ ወደ እርሱም ገባች፤ ከርኵሰቷም ነጽታ ነበርና ከእርስዋ ጋር ተኛ፤ ወደ ቤቷም ተመለሰች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም መልእክተኞች ልኮ አስመጣት፤ ወደ እርሱም ገባች፥ ከርኵሰትዋም ነጽታ ነበርና ከእርስዋ ጋር ተኛ፤ ወደ ቤትዋም ተመለሰች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ዳዊት መልእክተኞች ልኮ አስመጣት፤ እርሱ ወዳለበት ገባች፤ አብሮአትም ተኛ። በዚህም ጊዜ ወርሐዊ የመንጻት ጊዜዋን ፈጽማ ነበር። ከዚያም ተመልሳ ወደ ቤቷ ሄደች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ አሳ ኪቲደ፥ እዞ ጼስስ አህሲደ፥ እዝና አቄዳ። ሄ ዎደ ሄ ምሽራታ ፒላይ ዪደ አና፥ ጌዮ ሳና ደአዉ። ሄዋፐ ጉይያን፥ አ ባረ ሶ ስማደ ባዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite asaa kiittiide, izo s'eesissi ahissiide, izina ak'eeda. He wode he mishirata piilay yiide aad'd'ina, geeyo saanna de'aw. Hewaappe guyyiyaan, Aa bare soo simmaade baaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Dawiti as yeddidi izo baakko ehisiin izi dizaso geladus; histtiin izira zin7ides; he wode iza macca naas yiza agina wogappe geeya uttadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲ ኣስ ዬዲዲ ኢዞ ባኮ ኤሂሲን ኢዚ ዲዛሶ ጌላዱስ፤ ሂስቲን ኢዚራ ዚንኢዴስ፤ ሄ ዎዴ ኢዛ ማጫ ናስ ዪዛ ኣጊና ዎጋፔ ጌያ ኡታዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ አሰ ኪትድ፥ እዮ ኤህስስ፤ ኢራ አቅስ። ሄ ዎደ እያ ኩሸ መቶይ አን፥ ጌያዳ ደአዉሱ። እያ ባ ሶ ስማዳ ባሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti ase kiittidi, iyo ehisis, iira aqis. He wode iya kushe metoy aadhin, geeyada de7awusu. Iya ba soo simmada basu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ዳዊት መልእክተኞች ልኮ አስመጣት፤ እርሱ ወዳለበት ገባች፤ አብሯትም ተኛ። በዚህም ጊዜ ወርኃዊ የመንጻት ጊዜዋን ፈጽማ ነበር። ከዚያም ተመልሳ ወደ ቤቷ ሄደች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርስዋንም ሄደው ያመጡለት ዘንድ ዳዊት መልእክተኞችን ላከ፤ እነርሱም ሄደው አመጡለትና ከእርስዋ ጋር ግንኙነት አደረገ፤ በዚህም ጊዜ ሴትዮዋ ወርኃዊ የመንጻት ሥርዓትዋን የፈጸመች ጥብቅ ነበረች፤ ከዚህ በኋላ ሴትዮዋ ወደ ቤትዋ ተመልሳ ሄደች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ድማ ልኡኻት ሰዲዱ ኣምፅኣ፤ ናብኡውን ኣተወት፤ ካብ ፅጌኣ ዝነፅሀትሉ ጊዜ ነበረ እሞ፥ ምስ ተራኸባ ናብ ቤታ ተመለሰት፤ ጠነሰትውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ ልኡኻት ሰዲዱ ወሰዳ፡ ናብኡ ኸኣ አተወት፡ ጽጌኣ ተሓጺባ ነበረት እሞ፡ ምስኣ ደቀሰ፡ ናብ ቤታ ድማ ተመልሰት። |