2 Samuel 11:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድሕሪኡ ዳዊት ልኢኹ ነታ ሰበይቲ ሓተታ። ሓደ ድማ፡ እዛ ባትሴባ ጓል ኤልያም ሰበይቲ ኡርያ እቲ ሄታዶ ኣይኰነትን፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ልኮ ስለ ሴቲቱ ጠየቀ፤ አንድ ሰውም፥ “የኤልያብ ልጅ የኬጤያዊው የኦርዮ ሚስት ቤርሳቤህ አይደለችምን?” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ልኮ ስለ ሴቲቱ ጠየቀ፤ አንድ ሰውም። ይህች የኤልያብ ልጅ የኬጢያዊው የኦርዮ ሚስት ቤርሳቤህ አይደለችምን? አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም ሰው ልኮ ስለ ሴቲቱ ጠየቀ። እርሱም፥ “ይህች የኤሊዓም ልጅ፥ የሒታዊው የኦርዮን ሚስት ቤርሳቤህ አይደለችምን?” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ አሳ ኪቲደ፥ አ ኦነንቶ ኦሽሴዳ፤ ሄ ምሽራታ፥ “ሀና ኤሊኣማ ናቶ ሂትያ ኦርዮና ማቻቶ በርሳቤሆ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite asaa kiittiide, Aa oonentto ooshisseedda; he mishirata, «Hanna Elii'aama naatto Hiitiyaa Ooriyoona machato Berssaabeeho» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti as kiittidi maccassay gishshas oyshechchides; addezikka, «Hanna Hiite dere as Ooriyo machcho El7aame biyo Bersaabeho gidekkee?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ኣስ ኪቲዲ ማጫሳይ ጊሻስ ኦይሼቺዴስ፤ ኣዴዚካ፥ «ሃና ሂቴ ዴሬ ኣስ ኦሪዮ ማቾ ኤልኣሜ ቢዮ ቤርሳቤሆ ጊዴኬ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ እያ ኦነኮ ኤራናዉ ኮይድ አሰ ኪትስ። ኪተትዳ አደይ፥ “እያ ኤልያባ ናእዉ፥ ህተ አድያ ኦርዮና ማችዉ በርሳቦ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti iya ooneko eranaw koyidi ase kiittis. Kiitetida addey, “Iya Eliyaaba na7iw, Hite addiya Ooriyoona machiw Barsaabo” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም ሰው ልኮ ስለ ሴቲቱ አጠያየቀ። ሰውየውም፣ “ይህች የኤልያብ ልጅ፣ የኬጢያዊው የኦርዮ ሚስት ቤርሳቤህ አይደለችምን?” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ማንነትዋን ለማወቅ ዳዊት አንድ መልእክተኛ ልኮ ቤርሳቤህ ተብላ የምትጠራው የኤሊዓም ልጅ፥ የሒታዊው የኦርዮ ሚስት መሆንዋን ተረዳ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ድማ ልኢኹ ብዛዕባ እታ ሰበይቲ ጠየቐ፤ እቲ ልኡኽ ከዓ “እዚኣስ ቤርሳቤህ ጓል ኤልያብ፥ ሰበይቲ እቲ ኬጢያዊ ኦርዮዶ ኣይኮነትን?” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ ልኢኹ ብዛዕባ እታ ሰበይቲ ሐተተ፡ እዚኣስ ባትሴባ ጓል ኤሊዓም፡ ሰበይቲ ኡርያ ሔታዊ ደይኰነትን፡ ከኣ በልዎ። |