2 Samuel 11:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ዳዊት ነቲ ልኡኽ በሎ፦ ንዮኣብ ከምዚ በሎ፦ ሰይፊ ንሓድሕዱ ይበልዕ እዩ እሞ፡ እዚ ጕዳይ እዚ ኣይትቘጥዓካ። ምስታ ከተማ ዝገበርካዮ ውግእ ኣሐይል ኣጥፍኣ፡ ኣተባብዓያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም መል​እ​ክ​ተ​ኛ​ውን፥ “ሰይፍ አንድ ጊዜ ይህን፥ አንድ ጊዜም ያን ይበ​ላ​ልና ይህ ነገር በዐ​ይ​ንህ አይ​ክፋ፤ ከተ​ማ​ዪ​ቱን የሚ​ወ​ጉ​ትን አበ​ርታ፤ አፍ​ር​ሳ​ትም ብለህ ለኢ​ዮ​አብ ንገ​ረው፤ አን​ተም አጽ​ናው” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም መልእክተኛውን። ሰይፍ አንድ ጊዜ ይህን አንድ ጊዜም ያን ያጠፋልና ይህ ነገር በዓይንህ አይክፋ፤ ከተማይቱን የሚወጉትን አበርታ፥ አፍርሳትም ብለህ ለኢዮአብ ንገረው፤ አንተም አጽናው አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊትም፥ መልእክተኛውን፥ “እንግዲህ እንዲህ ብለህ ይህን ለኢዮአብ ንገረው፤ ‘መቼም ሰይፍ አንድ ጊዜ ይህን፥ ሌላ ጊዜም ሌላውን ትበላለችና በዚህ አትዘን’ ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ ኪተቲደ ዬዳዋ፥ “ኔን እዮኣባ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ሀዎ ሀንቀቶፓ፤ አያዉ ጎፐ፥ ማሻይ እት ገደ ሀዋ፥ እት ገደ ቃይ ሀራ ዎዳ፤ ካታማ ኦላደ ኦይቃናዉ ምና’ ያጋደ አ ምን” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite kiitettiide yeeddawaa, «Neeni Iyoo'aaba hawaadan yaaga; ‹Hawoo hank'k'etoppa; ayaw gooppe, mashshay itti gede hawaa, itti gede k'ay haraa wod'eedda; katamaa olaade oyk'k'anaw minna› yaagaade Aa mintsetsa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti kiitetti yidayssas, «Neni Iyo7aabes, ‹Ay wode gidiinkka mashshay issito hessafe woykko hayssafe mees; hessa gishshas hayssa ha hanozan kayottofa; katamayo ola oykkanaassinne dhayssanaas minna› gaada minththeththa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ኪቴቲ ዪዳይሳስ፥ «ኔኒ ኢዮኣቤስ፥ ‹ኣይ ዎዴ ጊዲንካ ማሻይ ኢሲቶ ሄሳፌ ዎይኮ ሃይሳፌ ሜስ፤ ሄሳ ጊሻስ ሃይሳ ሃ ሃኖዛን ካዮቶፋ፤ ካታማዮ ኦላ ኦይካናሲኔ ይሳናስ ሚና› ጋዳ ሚን» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ ኪተትዳይሳኮ፥ “ኔኒ እዮኣባኮ ሀይሳዳ ያጋ፤ ‘ቶሪ ገደካ ሃካ ምያ ግሾ ሀይሳስ አዛኖፓ፤ ካታማ ኦላዳ ኦይካናዉ ምና’ ያጋዳ እያ ምን” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti kiitetidaysako, “Neeni Iyo7aabako haysada yaaga; ‘Toori gedeka haaka miya gisho haysas azzanopa; katamaa olada oykanaw minna’ yaagada iya minthetha” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊትም፣ መልእክተኛውን፣ “እንግዲህ እንዲህ ብለህ ይህን ለኢዮአብ ንገረው፤ ‘መቼም ሰይፍ አንድ ጊዜ ይህን፣ ሌላ ጊዜም ሌላውን ትበላለችና በዚህ አትዘን’ ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊትም መልእክተኛውን “እንዲህ ብለህ ለኢዮአብ ንገረው፦ በጦርነት ላይ ማን እንደሚሞት በቅድሚያ ስለማይታወቅ ‘አይዞህ በርታ’ በለው፤ ብስጭት እንዳያድርበትም ንገረው፤ ይልቁንም ኀይሉን አጠናክሮ አደጋ በመጣል ከተማይቱን እንዲይዝ አስጠንቅቀው” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ዳዊት ነቲ ልኡኽ “ንኢዮኣብ ‘ኲናት ሓንሳእ ነዙይ፥ ሓንሳእ ከዓ ነቱይ እዩ ዘጥፍእ እሞ፥ እዝ ነገር እዙይ ኣየጨንቕካ፤ ነታ ኸተማ ኣፅኒዕኻ ተዋግኣያ፤ ኣፍርሳውን’ ኢልካ ኣተባብዓዮ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ዳዊት ነቲ ልኡኽ፡ ንዮኣብ ከምዚ በሎ፡ ሴፍ ሓንሳእ ነዚ ሓንሳእ ከኣ ነቲ እዩ ዚውድእ እሞ፡ እዚ ነገር እዚ ኽፉእ ዀይኑ ኣይርኤኻ፡ ነታ ኸተማ ኣጽኒዕካ ተዋግኣያን ኣፍርሳን። ንስኻውን ኣጽንዓዮ፡ በሎ።