2 Samuel 11:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዳዊት ነቲ ልኡኽ በሎ፦ ንዮኣብ ከምዚ በሎ፦ ሰይፊ ንሓድሕዱ ይበልዕ እዩ እሞ፡ እዚ ጕዳይ እዚ ኣይትቘጥዓካ። ምስታ ከተማ ዝገበርካዮ ውግእ ኣሐይል ኣጥፍኣ፡ ኣተባብዓያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም መልእክተኛውን፥ “ሰይፍ አንድ ጊዜ ይህን፥ አንድ ጊዜም ያን ይበላልና ይህ ነገር በዐይንህ አይክፋ፤ ከተማዪቱን የሚወጉትን አበርታ፤ አፍርሳትም ብለህ ለኢዮአብ ንገረው፤ አንተም አጽናው” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም መልእክተኛውን። ሰይፍ አንድ ጊዜ ይህን አንድ ጊዜም ያን ያጠፋልና ይህ ነገር በዓይንህ አይክፋ፤ ከተማይቱን የሚወጉትን አበርታ፥ አፍርሳትም ብለህ ለኢዮአብ ንገረው፤ አንተም አጽናው አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም፥ መልእክተኛውን፥ “እንግዲህ እንዲህ ብለህ ይህን ለኢዮአብ ንገረው፤ ‘መቼም ሰይፍ አንድ ጊዜ ይህን፥ ሌላ ጊዜም ሌላውን ትበላለችና በዚህ አትዘን’ ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ኪተቲደ ዬዳዋ፥ “ኔን እዮኣባ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ሀዎ ሀንቀቶፓ፤ አያዉ ጎፐ፥ ማሻይ እት ገደ ሀዋ፥ እት ገደ ቃይ ሀራ ዎዳ፤ ካታማ ኦላደ ኦይቃናዉ ምና’ ያጋደ አ ምን” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite kiitettiide yeeddawaa, «Neeni Iyoo'aaba hawaadan yaaga; ‹Hawoo hank'k'etoppa; ayaw gooppe, mashshay itti gede hawaa, itti gede k'ay haraa wod'eedda; katamaa olaade oyk'k'anaw minna› yaagaade Aa mintsetsa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti kiitetti yidayssas, «Neni Iyo7aabes, ‹Ay wode gidiinkka mashshay issito hessafe woykko hayssafe mees; hessa gishshas hayssa ha hanozan kayottofa; katamayo ola oykkanaassinne dhayssanaas minna› gaada minththeththa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ኪቴቲ ዪዳይሳስ፥ «ኔኒ ኢዮኣቤስ፥ ‹ኣይ ዎዴ ጊዲንካ ማሻይ ኢሲቶ ሄሳፌ ዎይኮ ሃይሳፌ ሜስ፤ ሄሳ ጊሻስ ሃይሳ ሃ ሃኖዛን ካዮቶፋ፤ ካታማዮ ኦላ ኦይካናሲኔ ይሳናስ ሚና› ጋዳ ሚን» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ኪተትዳይሳኮ፥ “ኔኒ እዮኣባኮ ሀይሳዳ ያጋ፤ ‘ቶሪ ገደካ ሃካ ምያ ግሾ ሀይሳስ አዛኖፓ፤ ካታማ ኦላዳ ኦይካናዉ ምና’ ያጋዳ እያ ምን” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti kiitetidaysako, “Neeni Iyo7aabako haysada yaaga; ‘Toori gedeka haaka miya gisho haysas azzanopa; katamaa olada oykanaw minna’ yaagada iya minthetha” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም፣ መልእክተኛውን፣ “እንግዲህ እንዲህ ብለህ ይህን ለኢዮአብ ንገረው፤ ‘መቼም ሰይፍ አንድ ጊዜ ይህን፣ ሌላ ጊዜም ሌላውን ትበላለችና በዚህ አትዘን’ ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም መልእክተኛውን “እንዲህ ብለህ ለኢዮአብ ንገረው፦ በጦርነት ላይ ማን እንደሚሞት በቅድሚያ ስለማይታወቅ ‘አይዞህ በርታ’ በለው፤ ብስጭት እንዳያድርበትም ንገረው፤ ይልቁንም ኀይሉን አጠናክሮ አደጋ በመጣል ከተማይቱን እንዲይዝ አስጠንቅቀው” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ዳዊት ነቲ ልኡኽ “ንኢዮኣብ ‘ኲናት ሓንሳእ ነዙይ፥ ሓንሳእ ከዓ ነቱይ እዩ ዘጥፍእ እሞ፥ እዝ ነገር እዙይ ኣየጨንቕካ፤ ነታ ኸተማ ኣፅኒዕኻ ተዋግኣያ፤ ኣፍርሳውን’ ኢልካ ኣተባብዓዮ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ዳዊት ነቲ ልኡኽ፡ ንዮኣብ ከምዚ በሎ፡ ሴፍ ሓንሳእ ነዚ ሓንሳእ ከኣ ነቲ እዩ ዚውድእ እሞ፡ እዚ ነገር እዚ ኽፉእ ዀይኑ ኣይርኤኻ፡ ነታ ኸተማ ኣጽኒዕካ ተዋግኣያን ኣፍርሳን። ንስኻውን ኣጽንዓዮ፡ በሎ። |