2 Samuel 11:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ተኳሲ ድማ ካብ መንደቕ ናብ ባሮትካ ተኲሶም። ገለ ካብ ባሮት ንጉስ ድማ ሞቱ፡ ባርያኻ ኡርያ ሄታውን ሞተ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፍላጻም የሚወረውሩ በቅጥሩ ላይ ሆነው በአገልጋዮችህ ላይ ወረወሩ፤ ከንጉሡም ብላቴኖች አንዳንድ ሞቱ፤ አገልጋይህ ኬጤያዊው ኦርዮ ደግሞ ሞተ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፍላጻ የሚወረውሩም በቅጥሩ ላይ ሆነው በባሪያዎችህ ላይ ወረወሩ፤ ከንጉሡም ባሪያዎች አንዳንድ ሞቱ፥ ባሪያህም ኬጢያዊው ኦርዮ ደግሞ ሞተ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ባለፍላጻዎቹ ከግንቡ ላይ ሆነው በእኛ በአገልጋዮችህ ላይ ቀስት ስለ ለቀቁ፥ ከንጉሡ አገልጋዮች ጥቂቶቹን ገደሉ፤ አገልጋይህ ሒታዊው ኦርዮም ሞተ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ዎንዳፍያ ዱክያዋንቱ ግምቢያ ጼራና ነ ቆማቱዋ ቦላ ዱኬድኖ፤ ካትያ አሳቱዋፐ አማሬዳዋንቱ ሀይቄድኖ፤ ቃይ ነ ቆማይ፥ ሂትያ ኦርዮንካ ሀይቄዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, wonddaafiyaa dukkiyaawanttu gimbbiyaa s'eeraana ne k'oomatuwaa bolla dukkeeddino; kaatiyaa asatuwaappe amareedawanttu hayk'k'eeddino; k'ay ne k'oomay, Hiitiyaa Ooriyoonikka hayk'k'eedda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye wondafe dukkiza asati gimbeza bolla uttidi ne aylleta gidida nu bolla wondafe dukkida; kawoza oosanchchatappe guuththata wodhida; ne oosanchcha Hiite dere as Ooriyoykka hayqqides» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ዎንዳፌ ዱኪዛ ኣሳቲ ጊምቤዛ ቦላ ኡቲዲ ኔ ኣይሌታ ጊዲዳ ኑ ቦላ ዎንዳፌ ዱኪዳ፤ ካዎዛ ኦሳንቻታፔ ጉታ ዎዳ፤ ኔ ኦሳንቻ ሂቴ ዴሬ ኣስ ኦሪዮይካ ሃይቂዴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ዶንገን ዱከይሳት ግምብያ ቦላ ግድድ ነ አይለታ ዶንገን ዱክዶሶና። ካዋዉ፥ ነ አሳታፐ ጉት ሀይቅዶሶና፤ ነ አይለይ፥ ህተ አደይ ኦርዮንካ ሀይቅስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, dongen dukeysati gimbiya bolla gididi ne aylleta dongen dukidosona. Kawaw, ne asatape guuthati hayqidosona; ne aylley, Hite addey Ooriyoonika hayqis” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ባለ ፍላጻዎቹ ከግንቡ ላይ ሆነው በእኛ በአገልጋዮችህ ላይ ቀስት ስለ ለቀቁ፣ ከንጉሡ አገልጋዮች ጥቂቶቹን ገደሉ፤ አገልጋይህ ኬጢያዊው ኦርዮም ሞተ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም በኋላ በግንብ ላይ ሆነው ፍላጻዎችን ወረወሩብን፤ ንጉሥ ሆይ! ከጦር መኰንኖችህ ጥቂቶቹ በዚያን ጊዜ ሞቱ፤ አገልጋይህ ኦርዮም ተገደለ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ወርወርቲ ድማ ንኣገልገልትኻ ኻብ ልዕሊ መንደቕ ቀስቲ ወርወሩሎም፤ ካብቶም ኣሕሉቕ ሰራዊት ንጉስ ከዓ ሞቱ፤ ኣገልጋሊኻ ኦርዮ፥ እቲ ኬጢያዊ፥ ድማ ሞይቱ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ወርወርቲ ድማ ንገላዉኻ ኻብ ልዕሊ መንደቕ ወርወሩሎም፡ ካብቶም ገላዉ ንጉስ ከኣ ሞቱ፡ ጊልያኻ ኡርያ፡ እቲ ሔታዊ፡ ድማ ሞይቱ በሎ። |