2 Samuel 11:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ልኡኽ ድማ ከይዱ መጺኡ ንዳዊት ዮኣብ ዝለኣኾ ኩሉ ኣርኣዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የኢዮአብም መልእክተኛ ወደ ኢየሩሳሌም ወደ ንጉሡ ሄደ። ደርሶም ኢዮአብ የነገረውን የጦርነቱን ዜና ሁሉ ለዳዊት ነገረው። ዳዊትም በኢዮአብ ላይ ተቈጣ። ያንም መልእክተኛ፥ “ትዋጉ ዘንድ ወደ ከተማዋ ቅጥር ለምን ቀረባችሁ? በቅጥሩም እንደምትቈስሉ አታውቁምን? የይሩበዓል ልጅ አቤሜሌክን ማን ገደለው? አንዲት ሴት ከቅጥር ላይ የወፍጮ መጅ ጥላበት በቴቤስ የሞተ አይደለምን? ስለምን ወደ ቅጥሩ ቀረባችሁ?” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መልእክተኛውም ተነሥቶ ሄደ፥ ኢዮአብም ያዘዘውን ሁሉ ለዳዊት ነገረው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ መልእክተኛው ተነሥቶ ሄደ፤ እዚያ እንደደረሰም ከኢዮአብ የተቀበለውን መልእክት በሙሉ ለዳዊት ነገረው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኪተቴዳዌ ደንዲደ ብ ጋኪደ፥ እዮኣበ ባረና ኪቴዳዋ ኡባ ዳዊታዉ ኦዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kiitetteeddawe denddiide bi gakkiide, Iyoo'aabe barena kiitteeddawaa ubbaa Daawitaw odeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas kiitettida addezi dendi bides; hee bi gakkida mala Iyo7aabey yeddida kiita ubbaa Dawites yeddides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኪቴቲዳ ኣዴዚ ዴንዲ ቢዴስ፤ ሄ ቢ ጋኪዳ ማላ ኢዮኣቤይ ዬዲዳ ኪታ ኡባ ዳዊቴስ ዬዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኪተትዳይስ ብድ እዮኣብ ኪትዳባ ኡባ ዳዊታስ ኦድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kiitetidaysi bidi Iyo7aabi kiittidaba ubbaa Dawitas odis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ መልእክተኛው ተነሥቶ ሄደ፤ እዚያ እንደ ደረሰም፣ ከኢዮአብ የተቀበለውን መልእክት በሙሉ ለዳዊት ነገረው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም መልእክተኛው ወደ ዳዊት ሄዶ ኢዮአብ ያዘዘውን ሁሉ እንዲህ ሲል ነገረው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ልኡኽ ድማ ኸይዱ ዅሉ እቲ ኢዮኣብ ዝለኣኾ ንዳዊት ነገሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ልኡኽ ድማ ከደ፡ ምላፂኡ ኸኣ እቶ ዮኣብ ዝለአኮ ዂሉ ንዳዊት ነገሮ። |