2 Samuel 11:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቍጥዓ እቲ ንጉስ እንተ ተላዒሉ፡ ከምዚ እንተ እንተ በለኩም ድማ፡ ስለምንታይ ኣብ ውግእ ኸለኹም ናብታ ኸተማ ኸምዚ ቐሪብኩም፧ ካብ መንደቕ ከም ዝትኩሱ ኣይትፈልጡን ዲኹም? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡ ቢቈጣ፥ እንዲህም ቢል፦ ልትዋጉ ወደ ከተማዪቱ ለምን ቀረባችሁ? ከቅጥሩ በላይ ፍላጻ እንዲወረወር አታውቁምን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስትዋጉ ወደ ከተማይቱ ለምን ቀረባችሁ? ከቅጥሩ በላይ ፍላጻ እንዲወረወር አታውቁምን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡ በቁጣ ቱግ ብሎ እንዲህ ይልህ ይሆናል፥ ‘ለመውጋት ስትሉ ይህን ያህል ወደ ከተማዪቱ የተጠጋችሁት ስለ ምንድነው? ከግንቡ ቅጥር በላይ ፍላጻ እንደሚሰዱባችሁ አታውቁም ኖሮአል? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦን ኤሪ፥ ካቲ ሀንቁዋ ኤጽ ከሳና፤ ሀንቀቲደ ኔና፥ ‘ህንተ ኡንቱንቱና ኦለታናዉ ካታማኮ አያዉ ሎይ ሺቄድቴ? ኡንቱንቱ ግምቢያ ጼራና ዎንዳፍያን ዱካናዋ ኤርበይክተየ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | ooni erii, kaatii hank'k'uwaa ees's'i kessana; hank'k'ettiide neena, ‹Hintte unttunttunna olettanaw katamaakko ayaw loytsi shiik'eedditee? Unttunttu gimbbiyaa s'eeraana wonddaafiyaan dukkanawaa eribeykkiteyye? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawozi ne bolla hanqettidi, ‹Intte olettanaas ays hessa mala katamaykko keehi shiiqidetii? Gimbeza kaarara intte bolla wondafe dukkanayssa erekketii? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎዚ ኔ ቦላ ሃንቄቲዲ፥ ‹ኢንቴ ኦሌታናስ ኣይስ ሄሳ ማላ ካታማይኮ ኬሂ ሺቂዴቲ? ጊምቤዛ ካራራ ኢንቴ ቦላ ዎንዳፌ ዱካናይሳ ኤሬኬቲ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ሸነትድ፥ ‘ህንተ ኤንታራ ኦለታናዉ ካታማኮ አይስ ሺቅደቲ? ኤንቲ ግምብያ ቦላ ኤቅድ ዶንገን ዱካናይሳ ኤረከቲ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | kawoy shenetidi, ‘Hinte entara oletanaw katamaako ayis shiiqidetii? Enti gimbiya bolla eqidi dongen dukanaysa ereketii? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሡ በቍጣ ቱግ ብሎ ‘ለመዋጋት ስትሉ ይህን ያህል ወደ ከተማዪቱ የተጠጋችሁት ስለ ምንድን ነው? ከግንቡ ቅጥር በላይ ፍላጻ እንደሚሰድዱባችሁ አታውቁም ኖሯል? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሡ ተቈጥቶ እንዲህ ይልህ ይሆናል፥ ‘እነርሱን ለመውጋት ወደ ከተማይቱ ለምን ተጠጋችሁ? በግንብ ላይ ሆነው ፍላጻዎችን እንደሚወረውሩባችሁ አላወቃችሁምን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ኰርዩ ‘ስለ ምንታይከ ኽትዋግኡ ኢልኩም ናብታ ኸተማ ቐረብኩም? ካብ ልዕሊ እቲ መንደቕ ቀስቲ ኸም ዝውርውሩዶ ኣይትፈልጡን ኢኹም? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኪኸውን እዩ፡ ንጉስ ኰርዩ እንተ በለካ፡ ስለምንታይከ ኽትዋግኡ ኢልኩም ናብታ ኸተማ ቐረብኩም፡ ካብ ልዕሊ እቲ መንደቕ ከም ዚውርወሩዶ ኣይትፈልጡን ኢኹም∶: |