2 Samuel 11:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምሸት ኣቢሉ ድማ ዳዊት ካብ ዓራቱ ተንሲኡ ኣብ ናሕሲ ቤት ንጉስ ተመላለሰ፣ ካብ ናሕሲ ድማ ሓንቲ ሰበይቲ ክትሓጽባ ረኣየ። እታ ሰበይቲ ድማ ክትጥምታ ኣዝያ ጽብቕቲ እያ ነይራ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ሆነ፤ ወደ ማታ ጊዜ ዳዊት ከም​ን​ጣፉ ተነሣ፤ በን​ጉ​ሥም ቤት በሰ​ገ​ነት ላይ ተመ​ላ​ለሰ፤ በሰ​ገ​ነ​ቱም ሳለ አን​ዲት ሴት ስት​ታ​ጠብ አየ፤ ሴቲ​ቱም እጅግ የተ​ዋ​በች መልከ መል​ካም ነበ​ረች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም ሆነ፤ ወደ ማታ ጊዜ ዳዊት ከምንጣፉ ተነሣ፥ በንጉሥም ቤት በሰገነት ላይ ተመላለሰ፤ በሰገነቱ ሳለ አንዲት ሴት ስትታጠብ አየ፤ ሴቲቱም መልከ መልካም ነበረች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንድ ቀን ማታ፥ ዳዊት ከአልጋው ተነሥቶ በቤተ መንግሥቱ ሰገነት ወዲያና ወዲህ ይመላለስ ነበር፤ ከሰገነቱ ላይ እንዳለም፥ አንዲት ሴት ገላዋን ስትታጠብ አየ፤ ሴቲቱም እጅግ ውብ ነበረች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እት ጋላሳ ኦማርስ ዳዊተ ባረ ግሱዋፐ ደንዲደ፥ ካትያ ጎልያ ቦላን ደምባዪደ ኦዳ ሳኣን ሀመቴዳ፤ ቦላ ሜጨትያ እት ምሽራቶ በኤዳ፤ ሄ ምሽራታ ዳሮ ማላ ሎአ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Itti gallassaa omarssi Daawite bare gisuwaappe denddiide, kaatiyaa golliyaa bollan dembbayiide ootseedda sa'aan hametteedda; bollaa meec'ettiyaa itti mishiratto be'eedda; he mishirata daro malaa lo"a.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Issi gallas bilahe wode Dawiti dhiskofe beeggidi kawo keeththa pooqe bolla kezidi simerettishe issi maccassaya ba bolla meecettishin be7ides; maccassaya keeha mala lo7o.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢሲ ጋላስ ቢላሄ ዎዴ ዳዊቲ ስኮፌ ቤጊዲ ካዎ ኬ ፖቄ ቦላ ኬዚዲ ሲሜሬቲሼ ኢሲ ማጫሳያ ባ ቦላ ሜጬቲሺን ቤኢዴስ፤ ማጫሳያ ኬሃ ማላ ሎኦ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ ጋላስ ኦማርስ ዳዊቲ ባ ሂፃፐ ደንድድ፥ ኬ ቦላ ደእያ በሳ ከይድ ሄመትሸ ቦላ ሜጨትያ እስ ማጫስ በእስ፤ ሄ ማጫስያ ዳሮ ማላ ሎኦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi gallas omarsi Dawiti ba hiixape dendidi, keethaa bolla de7iya bessaa keyidi hemetishe bolla meecetiya issi maccasi be7is; he maccasiya daro mala lo77o.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንድ ቀን ማታ፣ ዳዊት ከዐልጋው ተነሥቶ በቤተ መንግሥቱ ሰገነት ወዲያና ወዲህ ይመላለስ ነበር፤ ከሰገነቱ ላይ እንዳለም፣ አንዲት ሴት ገላዋን ስትታጠብ አየ፤ ሴቲቱም እጅግ በጣም ውብ ነበረች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንድ ቀን ከቀትር በኋላ ዘግየት ብሎ ዳዊት ከቀን እንቅልፉ ነቅቶ ወደ ቤተ መንግሥቱ ሰገነት ወጣ፤ እዚያም ወዲያና ወዲህ ሲመላለስ ገላዋን የምትታጠብ አንዲት ሴት አየ፤ ሴትዮዋም በጣም ውብ ነበረች፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓደ መዓልቲ ኣጋ ምሸት፥ ዳዊት ካብ ምድቃሱ ተሲኡ ኣብ ሰገነት ቤተ መንግስቱ ይመላለስ ነበረ። ኣብ ሰገነቱ እንተሎ ሓንቲ ሰበይቲ ማይ ክትሕፀብ እንተላ ረአያ፤ እታ ሰበይቲ ኸዓ ትርኢታ የመና ፅቡቕ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ኸኣ፡ ኣጋ ምሸት ዳዊት ካብ ምድቃሱ ተንሲኡ ኣብ ናሕሲ ቤት ንጉስ ኪማላለስ ከሎ፡ ሓንቲ ሰበይቲ ማይ ክትሕጸብ ከላ፡ ኣብቲ ናሕሲ ዀይኑ ረአያ፡ እታ ሰበይቲ ኸኣ ትርኢታ ብዙሕ ጽቡቕ ነበረ።