2 Samuel 11:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዓመት ምስ ወድአት ድማ፡ ነገስታት ኪዋግኡ ኣብ ዝወጹሉ ጊዜ፡ ዳዊት ንዮኣብን ገላውኡን ምስኡን ምስ ብዘሎ እስራኤልን ሰደዶም። ንደቂ ዓሞን ድማ ቀቲሎም ንራባ ከበብዎም። ዳዊት ግና ገና ኣብ የሩሳሌም ተረፈ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ሆነ፤ በዓ​መቱ መጨ​ረሻ ነገ​ሥ​ታት ወደ ሰልፍ በሚ​ወ​ጡ​በት ጊዜ፥ ዳዊት ኢዮ​አ​ብን ከእ​ር​ሱም ጋር አገ​ል​ጋ​ዮ​ቹን፥ እስ​ራ​ኤ​ል​ንም ሁሉ ሰደደ። የአ​ሞ​ን​ንም ልጆች አጠፉ፤ አራ​ቦ​ት​ንም ከበቡ፤ ዳዊት ግን በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ቀርቶ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም ሆነ፤ በዓመቱ መለወጫ ነገሥታት ወደ ሰልፍ በሚወጡበት ጊዜ፥ ዳዊት ኢዮአብን ከእርሱም ጋር ባሪያዎቹን እስራኤልንም ሁሉ ሰደደ። የአሞንም ልጆች አገር አጠፉ፥ ረባትንም ከበቡ፤ ዳዊት ግን በኢየሩሳሌም ቀርቶ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገሥታት ለጦርነት በሚወጡበት በጸደይ ወራት ዳዊት ኢዮአብን ከአገልጋዮቹና ከመላው እስራኤል ጋር አዘመተው፤ እነርሱም አሞናውያንን አጠፉ፤ ራባ የተባለችውንም ከተማ ከበቡ፤ በዚህ ጊዜ ግን ዳዊት በኢየሩሳሌም ቀርቶ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኦፍንን፥ ካተቱ ኦላዉ ከስያ ዎደ፥ ዳዊተ ባረ አሳናነ እስራኤልያ ኦላንቻቱዋና ዮኣባ የዴዳ። ቢደ አሞና ቢታ ባይዜድኖ፤ ራባ ካታማ ዶዴድኖ፤ ሽን ዳዊተ የሩሳላመን ታኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ofintsan, kaatetuu olaw kesiyaa wode, Daawite bare asaananne Israa'eeliyaa olanchchatuwaanna Yoo'aaba yeddeedda. Biide Amoona biittaa bayzzeeddino; Raaba katamaa dooddeeddino; shin Daawite Yerusaalamen takkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawoti olas keziza ofinththa aginatan Dawiti Iyo7aabe kawo shuumetaranne kumeththa olanchchatara gaththi olas yeddides; isttika Amoone dere asaa dhayssida; Eraaba katamayo giddoththida; gido attiin he wode Dawiti Yerusalaamen attides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎቲ ኦላስ ኬዚዛ ኦፊን ኣጊናታን ዳዊቲ ኢዮኣቤ ካዎ ሹሜታራኔ ኩሜ ኦላንቻታራ ጋ ኦላስ ዬዲዴስ፤ ኢስቲካ ኣሞኔ ዴሬ ኣሳ ይሲዳ፤ ኤራባ ካታማዮ ጊዶዳ፤ ጊዶ ኣቲን ሄ ዎዴ ዳዊቲ ዬሩሳላሜን ኣቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ላይ ላመን ካዎት ኦላስ ከይያ ዎደ ዳዊቲ ባ አሳራነ እስራኤለ ኦላንቾታራ እስፈ እዮኣባ ኦላስ የድስ። ኤንቲ አሞነ ኦልድ፥ ራባ ካታማ ተቅዶሶና። ሽን ዳዊቲ የሩሳላመን አትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Laytha laamen kawoti olas keyiya wode Dawiti ba asaaranne Isra7eele olanchotara issife Iyo7aaba olas yeddis. Enti Amoone olidi, Raaba katamaa teqidosona. Shin Dawiti Yerusalaamen attis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገሥታት ለጦርነት በሚወጡበት፣ በጸደይ ወራት ዳዊት ኢዮአብን ከንጉሡ ሰዎችና ከመላው የእስራኤል ሰራዊት ጋር አዘመተው፤ እነርሱም አሞናውያንን አጠፉ፤ ረባት የተባለችውንም ከተማ ከበቡ፤ በዚህ ጊዜ ግን ዳዊት በኢየሩሳሌም ቀርቶ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የዓመት መጀመሪያ በሆነው በጸደይ ወራት፥ በተለምዶ ነገሥታት ወደ ጦርነት በሚዘምቱበት ጊዜ፥ ዳዊት ኢዮአብን ከጦር መኰንኖቹና ከመላው የእስራኤል ሠራዊት ጋር አዘመተው፤ እነርሱም ዐሞናውያንን ድል ነሥተው ራባ ተብላ የምትጠራውን ከተማ ከበቡ፤ ዳዊት ግን በኢየሩሳሌም ቈየ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዙይ ድማ ኾነ፦ ንዓመታኡ ኸዓ በቲ ነገስታት ንውግእ ዝወፁሉ ጊዜ፥ ዳዊት ንኢዮኣብ ምስቶም ሹመኛታቱን ምስ ዅሉ እስራኤልን ሰደዶ። ንሃገር ደቂ ኣሞን ኣጥፊኦም ድማ ንረባት ኸበብዋ። ዳዊት ግና ኣብ ኢየሩሳሌም ተሪፉ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ድማ፡ ንዓመታኡ፡ በቲ ነገስታት ንውግእ ዚወጹሉ ጊዜ፡ ዳዊት ንዮኣብ ምስኡ ኸኣ ንገላዉኡን ንብዘሎ እስራኤልን ሰደዶ። ንደቂ ዓሞድን ኣጥፍኦም ድማ ንራባ ከበብዋ። ዳዊት ግና ኣብ የሩሳሌም ተሪፉ ነበረ።